ru
Feedback
Grade 6 St.John Baptist De La Salle Catholic School

Grade 6 St.John Baptist De La Salle Catholic School

Открыть в Telegram
333
Подписчики
Нет данных24 часа
-17 дней
-230 дней

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
апрель '25
апрель '25
+98
в 0 каналах
март '250
в 0 каналах
Get PRO
февраль '250
в 0 каналах
Get PRO
январь '250
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '240
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '240
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '240
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '240
в 0 каналах
Get PRO
август '240
в 0 каналах
Get PRO
июль '240
в 0 каналах
Get PRO
июнь '240
в 0 каналах
Get PRO
май '240
в 0 каналах
Get PRO
апрель '240
в 1 каналах
Get PRO
март '240
в 0 каналах
Get PRO
февраль '240
в 0 каналах
Get PRO
январь '24
+240
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
23 апреля0
22 апреля0
21 апреля0
20 апреля0
19 апреля0
18 апреля0
17 апреля0
16 апреля0
15 апреля0
14 апреля0
13 апреля+1
12 апреля0
11 апреля0
10 апреля+1
Посты канала
+2
English Grade 5 Sudents TextBook Bini Design.pdf31.05 MB

2
+2
worksheet seven.pdf
251
3
G_6 PRACTICAL EXERCICES.docx
434
4
+5
worksheet one.pdf
501
5
+4
VOCABULARY UNIT 5.pdf
546
6
+2
Grade - 6 Maths Work Sheet (Grade 6 Unit 1 - 3).pdf
535
7
ለተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊወች በሙሉ:- እንኳን ለ 2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን አደረሳችሁ እያልን የት/ት አጀማመርን በተመለከተ እንደሚከተለው መሆኑን እናሳውቃለን:: 1. ሰኞ መስከረም 06/2017 ዓ.ም የመምህራን ስብሰባ(የባለፈው ዓመት የስራ ሪፖርት የሚቀርብበት ቀን)፣ 2.ማክሰኞ መስከረም 07/2017 ዓ.ም የመምህራን የዝግጅት፣ የእርስ በእርስ የምክክር እና አስተያየት የመሰጣጫ ቀን እና 3. ረቡዕ መስከረም 08/2017 ዓ.ም የግማሽ ቀን ት/ት ይጀመራል:: የቅ/ዮሀንስ ት/ቤት
1 645
8
Sport Grade 6.pdf
852
9
moral grade 6 .pdf
1 054
10
+3
Science Grade 6 Student Textbook.pdf
951
11
Revised _አስቸኳይ ማስተካከያ_ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሀ_ግብር መሠረት ትምህርት የሚጀምረው ረቡዕ መስከረም 09/01/2016  ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት  ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።                      @St.John School
1 148
12
Revised _አስቸኳይ ማስተካከያ_ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሀ_ግብር መሠረት ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 09/01/2016  ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት  ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።                      @St.John School
1 020
13
ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ እንኳን ለአድስ ዓመት በሠላም አደረሳችሁ እያልን የ 2016 ዓ.ም ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 07/01/2016 ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት። @St.John School
737
14
+1
moral grade 6 .pdf
975
15
https://t.me/stjohngrade6
1 071
16
ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ ሪፖርት ካርድ ያልወሰዳችሁ ፀሐፊ ቢሮ በመምጣት እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን።                                     ት/ቤቱ
1 305
17
አስቸኳይ=ለነባር ተማሪዎች በሙሉ: ምዝገባ የመጨረሻው ቀን ነገ ዓርብ ሀምሌ 21/2015 ዓ.ም ስለሆነ መመዝገባችሁን እንዳትረሱ ለማለት ነው።
1 115
18
ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ የ 2016 ዓ.ም ምዝገባን በተመለከተ ማክሰኞ(ሀምሌ 18/2015 ዓ.ም) ምዝገባ ስለሚጀመር ሪፖርት ካርድ እየያዛችሁ በመምጣት እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ማስታወሻ: በመብራት ምክንያት ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም ምዝገባ ባለመጀመራችን ይቅርታ እንጠይቃለን።                                     ት/ቤቱ
839
19
ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ የ 2016 ዓ.ም ምዝገባን በተመለከተ ሰኞ(ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም) ማስታወቂያ ስለሚለጠፍ መጥታችሁ በማየት በሚሰጠው የጊዜ ገደብ ዉስጥ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ:_ 1. ማስታወቂያ ሳያነብ እና ያልተጠቀሠውን የገንዘብ መጠን ወደ ት/ቤቱ አካውንት አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ከት/ቤቱ አስተዳደር ፍቃድ ውጭ ወደ ት/ቤቱ አካውንት ገቢ የሚሆንን ገንዘብ የማይመልስና ተጠያቂ የማይሆን መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። 2. ባንክ የተከፈለበትን እና ተማሪው ከክፍል ወደ ክፍል የተዘዋወረበትን ሪፖርት ካረድ በሚጠቀሰዉ ቀን ያላመጣ ተመዝጋቢ እንዳልተመዘገበ ይቆጠራል። 3.በሚጠቀሰው ቀን በማይመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ ት/ቤቱ አድስ ተማሪዎችን ይተካል። 4. ማስታወቂያ አላየሁም ወይንም አልሰማሁም ብሎ ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣን ተመዝጋቢን ት/ቤቱ እንደማያስተናግድ በጥብቅ እናሳስባለን። ት/ቤቱ
912
20
ማስታወሻ ካርድ ነገ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም ከ 2:30 እስከ 4:00 ይሠጣል።
931