fa
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

رفتن به کانال در Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የጥበብ ማዕድ

کانال የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 293 مشترک است و جایگاه 5 235 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 082 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 293 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 07 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 611 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -4 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 2.54% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.06% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 413 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 335 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 12 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 08 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

16 293
مشترکین
-424 ساعت
+1507 روز
+61130 روز
آرشیو پست ها
የሰንበት ወግ አካል ጉዳተኛን እንደ ደካማ ፍጡር መመልከት፥ ከባህላች አሉታዊ ገጽታዎች አንዱ ነው ፤ ግን እስቲ አስቡት ! ሙሉ አካል ያለው ሰው፥ ሙሉ አካሉን ምን ያህል ይጠቀማል? “ተጠቅመህ መልስ “ ይላል እቃ የሚያውስ ሰው! ከተፈጥሮም በለው ከፈጣሪ፥ የተዋስነውን አካል ሳንጠቀም የምንመልስ ጥቂት አይደለንም፤ ከህዋሳት አንዱን በአደጋ ወይም በተፈጥሮ ያጣ ሰው ፥ አንጎሉን እና ቀሪ ህዋሳቱን ሙሉ አካል አለኝ ብሎ ከሚመካው ሰው በላይ እንደሚጠቀም እናውቃለን፤ ለዚያ ነው፤ ዓለማችን ሆመርን የሚያክል ባለቅኔ ፥ ቬትሆቨንን የሚያክል ሙዚቀኛ ማፍራት ያልቻለችው፤ ቁምነገሩን ለማለዘብ የሚከተለውን የሰንበት ወግ ልጨምርበት፤ አምሳ አለቃ ገብረሀና(ማእረጋቸው ለዚህ ጨዋታ ሲባል ተቀይሯል) ካንድ ቦታ ተነስተው ለጉዳያቸው ሲገሰግሱ ፥ መሽቶባቸው ፤ “የእግዜር እንገዳ ነኝ “ ብለው አንድ ቤት ተጠጉ፤ ባለቤትዋ መሸታ ቤት ያላት ወይዘሮ ናት፤ ውብ ደርባባ ሆና አንድ እግር ብቻ ነው ያላት ፤ ሌላውን እግሯን በአድዋ ጦርነት ወቅት ያጣችው ይመስለኛል:: መሸተኛው ሁሉ ተሰናብቶ ገብረሀና እና ሴትዮዋ ብቻቸውን ቀሩ፤ ሴትዮዋ ላምሳለቃ እራት አብልታ እግራቸውን አጥባ አነጠፈችላቸውና አልጋዋ ላይ ወጥታ ጋደም አለች፤ ገብረሀና ለመተኛት ቢሞክሩም እንቅልፍ አልጠጋቸው አለ፤ ድንገት የሆነ ከይሲ ሀሳብ መጣላቸው :: ብድግ ብለው ወደ ሴትዮዋ አልጋ ተሳቡ፤ አልጋው ላይ ወጡና እንደ ሽቦ ተጠመጠሙባት፤ ሴትዮዋ “ አንቱ ቅሌታም ” ብላ አክብሮት ያልተለየው ስድብ ከወረወረችላቸው በሁዋላ ፥ ገፍተር አድርጋ ፥ ለሪጎሪ እንደ ሚመታ ኳስ አልጋው ጠርዝ ላይ አመቻቸቻቸው፤ ሴትዮዋ በደህነኛ እግሯ በሙሉ አቅሟ እርግጫ ስትሰነዝር የተዘጋ ስቴድየም የመበርገድ አቅም አላት፤ ይሁን እንጂ ገብረሀና ሽማግሌ እና የእግዜር እንገዳ መሆናቸውን ከግንዛቤ በማስገባት በስሱ ብትሰንብቃቸው እንደ እንደ ላስቲክ ኩዋስ ነጥረው ፥እንደ ናዳ ድንጋይ ተንከባልለው ግድግዳው ላይ እንደ ጥቅስ ተለጠፉ፤ ገብረሀና ፥ትንፋሻቸውን ሰብስበው ፥ አለመሞታቸውን ካረጋገጡ በሁዋላ ወደ ረገጣቸው እግር እየተመለከቱ እንዲህ ብለው ተራገሙ፤ “ የወንድምህን ቀን ይስጥህ ፤” በእውቀቱ ስዩም

ሀዘንን ስትላመድ የጉዳትንና የስቃይን መጠን ታበላልጣለህ ግድ የለሽ ትሆንና!!!

፡ ሰው ስህተት ውስጥ እየኖረ ስህተቱን ስህተት አድርጎ ባያስብ ምን ያስገርማል፡፡ደጋግሞ የኖረበት ነገር ለሱ እውነቱ ነዋ! ✍Mekdi @amen1995

💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

፡ ✨ውድድሩ ተጠናቋል✨ "ፅሁፍም ይፃፋል ግጥም ይገጠማል በሀሳብ መዋዠቅ እያረረ ይጥማል" ሰላም ውድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦች ዛሬ የውድድሩ የመጨረሻ ቀን እንደመሆኑ ውድድሩ ተጠናቋል፡፡ በዚህ ውድድር ስትሳተፉ የነበራችሁትን እንዲሁም ድምፅ በመስጠት ተወዳዳሪዎችን ስታበረታቱ የነበራችሁ ተደራሲያንን እያመሰገንን አሸናፊዎችን የምናሳውቅበት ጊዜ ላይ ደርሰናል፡፡መልካም ቆይታ🙏 ➊ Code 10 - Bible የሚወዳትን ልጅ ደስታ ለማየት በመናፈቅ ሀዘንና ጭንቋ እንዲቀልና እንባዋ በውብ ፈገግታዋ እንዲተካላት ምኔን ልለግስሽ ምን ላድርግልሽ እያለ ያስቃኘናል፡፡ ➋ Code 7 - Abay ህይወት ግን አንዳንዴ ወንዝ ይሆንብኛል በሚል ሀሳብ ህይወትን ከወንዝ ጋር ስሜታችንን ደግሞ ከወንዙ ላይ ተጭኖ በሚሄድ እንጨት ጋር በማጋመድ በወንዙ አወራረድ የደስታና ሀዘናችንን ይዘት የሚገልፅ ጥሩ መልዕክት ያለው ግጥም ነው፡፡ ➌ Code 3 - Abrham ማፍቀሩን ያላወቀ አፍቃሪ ያለበትን ሰሜት ለመለየት ከራሱ ጋር የሚያደርገውን ጥያቄና ምልልስ አሳይቶናል፡፡ 🎁አሸናፊዎች Inbox ውስጥ አሳውቁን፡፡ @Abu1219 @Amen1995 👉ይህ ውድድር ግጥም የመፃፍ ችሎታ ያላቸው ስራቸውን ለህዝቡ እንዲያሳዩና ከዚህ በኋላም የተሻሉ ፅሁፎችን እንዲፅፉ ለማበረታታት ተብሎ የተዘጋጀ ነው፡፡ስለሆነም ከዚህ በኋላም ውድድሩን የምናካሂድ ይሆናል፡፡ https://t.me/+byFqLV5_ir4xZDE0 መልካም ምሽት🙏 ፡

💁 " ፍልሰታ " ማለት ምን ማለት ነው ❓

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

፡ Code 12 - ቃል አለኝ  እኮ ተስፋ        ምንም ቢያደክም ምንም ቢያለፋ         ከሩቅ አልሜ በተስፋ ሰንቄ        ይሆNaል አምNaለሁ ይታየኛል ሳቄ       👩‍🎤✍ ለነዚህ ህልሞቼ መጓዝ አላቆምም🙅‍♀️       ገNa ብዙ አለኝ የምሰራው ለአለም       ደግሞ አልፈራም መከታጋሻዬ         አለልኝ እኮ ለኔ ፈጣሪዬ🙏 ፡                                           

፡ Code 11 - Bzuayehu በድቅድቅ ጨለማ በክረምቱ ወራት አይኔን አንጋጥጨ ጨረቃዋን ሳያት አንችን መሰለችኝ ሰላምታ ሰጠኋት ግና ምን ዋጋ አለው ብጠራት ብጠቅሳት ባለቅስ ባላዝን ውዴ ፍቅሬ ብላት እንደ አድስ ሙሽራ ከዋክብት ከበዋት መልስም አልሰጠችኝ ለአይኗም አልታየኋት ላይታዩ ማንባት ላይሰሙ ጩኸት ክብሬ ላያቆመኝ ከፊታውራሪ ፊት እረ ተወኝ ልቤ ጎንበስ ልበልበት ፡

፡ ዛሬ ሊጠናቀቅ የነበረውን ውድድር አንድ ቀን ጨምረን ነገ እንዲሆን አድርገነዋል፡፡ ስለሆነም ተወዳዳሪዎች ግጥማችሁን እስከ ነገ ከምሽቱ 3:00 ድረስ ድምፅ ማሰጠት ትችላላችሁ፡፡        መልካም ዕድል                   መልካም ቆይታ🙏 ፡

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

አንዳንድ የባስ ሹፌሮች ህዝቡን ሲያሳፍሩ ሳይሆን ሲያሯሩጡ ነው መሰል ስራ የሠሩ ሚመስላቸው! ደግሞ እንደዛም ተሮጦ ጥለውት ሚሔዱት ነገር!😕

💁 " ፍልሰታ " ማለት ምን ማለት ነው ❓