es
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የጥበብ ማዕድ

El canal የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 293 suscriptores, ocupando la posición 5 235 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 082 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 293 suscriptores.

Según los últimos datos del 07 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 611, y en las últimas 24 horas de -4, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.54%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.06% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 413 visualizaciones. En el primer día suele acumular 335 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 12.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 08 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

16 293
Suscriptores
-424 horas
+1507 días
+61130 días
Archivo de publicaciones
የሰንበት ወግ አካል ጉዳተኛን እንደ ደካማ ፍጡር መመልከት፥ ከባህላች አሉታዊ ገጽታዎች አንዱ ነው ፤ ግን እስቲ አስቡት ! ሙሉ አካል ያለው ሰው፥ ሙሉ አካሉን ምን ያህል ይጠቀማል? “ተጠቅመህ መልስ “ ይላል እቃ የሚያውስ ሰው! ከተፈጥሮም በለው ከፈጣሪ፥ የተዋስነውን አካል ሳንጠቀም የምንመልስ ጥቂት አይደለንም፤ ከህዋሳት አንዱን በአደጋ ወይም በተፈጥሮ ያጣ ሰው ፥ አንጎሉን እና ቀሪ ህዋሳቱን ሙሉ አካል አለኝ ብሎ ከሚመካው ሰው በላይ እንደሚጠቀም እናውቃለን፤ ለዚያ ነው፤ ዓለማችን ሆመርን የሚያክል ባለቅኔ ፥ ቬትሆቨንን የሚያክል ሙዚቀኛ ማፍራት ያልቻለችው፤ ቁምነገሩን ለማለዘብ የሚከተለውን የሰንበት ወግ ልጨምርበት፤ አምሳ አለቃ ገብረሀና(ማእረጋቸው ለዚህ ጨዋታ ሲባል ተቀይሯል) ካንድ ቦታ ተነስተው ለጉዳያቸው ሲገሰግሱ ፥ መሽቶባቸው ፤ “የእግዜር እንገዳ ነኝ “ ብለው አንድ ቤት ተጠጉ፤ ባለቤትዋ መሸታ ቤት ያላት ወይዘሮ ናት፤ ውብ ደርባባ ሆና አንድ እግር ብቻ ነው ያላት ፤ ሌላውን እግሯን በአድዋ ጦርነት ወቅት ያጣችው ይመስለኛል:: መሸተኛው ሁሉ ተሰናብቶ ገብረሀና እና ሴትዮዋ ብቻቸውን ቀሩ፤ ሴትዮዋ ላምሳለቃ እራት አብልታ እግራቸውን አጥባ አነጠፈችላቸውና አልጋዋ ላይ ወጥታ ጋደም አለች፤ ገብረሀና ለመተኛት ቢሞክሩም እንቅልፍ አልጠጋቸው አለ፤ ድንገት የሆነ ከይሲ ሀሳብ መጣላቸው :: ብድግ ብለው ወደ ሴትዮዋ አልጋ ተሳቡ፤ አልጋው ላይ ወጡና እንደ ሽቦ ተጠመጠሙባት፤ ሴትዮዋ “ አንቱ ቅሌታም ” ብላ አክብሮት ያልተለየው ስድብ ከወረወረችላቸው በሁዋላ ፥ ገፍተር አድርጋ ፥ ለሪጎሪ እንደ ሚመታ ኳስ አልጋው ጠርዝ ላይ አመቻቸቻቸው፤ ሴትዮዋ በደህነኛ እግሯ በሙሉ አቅሟ እርግጫ ስትሰነዝር የተዘጋ ስቴድየም የመበርገድ አቅም አላት፤ ይሁን እንጂ ገብረሀና ሽማግሌ እና የእግዜር እንገዳ መሆናቸውን ከግንዛቤ በማስገባት በስሱ ብትሰንብቃቸው እንደ እንደ ላስቲክ ኩዋስ ነጥረው ፥እንደ ናዳ ድንጋይ ተንከባልለው ግድግዳው ላይ እንደ ጥቅስ ተለጠፉ፤ ገብረሀና ፥ትንፋሻቸውን ሰብስበው ፥ አለመሞታቸውን ካረጋገጡ በሁዋላ ወደ ረገጣቸው እግር እየተመለከቱ እንዲህ ብለው ተራገሙ፤ “ የወንድምህን ቀን ይስጥህ ፤” በእውቀቱ ስዩም

ሀዘንን ስትላመድ የጉዳትንና የስቃይን መጠን ታበላልጣለህ ግድ የለሽ ትሆንና!!!

፡ ሰው ስህተት ውስጥ እየኖረ ስህተቱን ስህተት አድርጎ ባያስብ ምን ያስገርማል፡፡ደጋግሞ የኖረበት ነገር ለሱ እውነቱ ነዋ! ✍Mekdi @amen1995

💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

፡ ✨ውድድሩ ተጠናቋል✨ "ፅሁፍም ይፃፋል ግጥም ይገጠማል በሀሳብ መዋዠቅ እያረረ ይጥማል" ሰላም ውድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦች ዛሬ የውድድሩ የመጨረሻ ቀን እንደመሆኑ ውድድሩ ተጠናቋል፡፡ በዚህ ውድድር ስትሳተፉ የነበራችሁትን እንዲሁም ድምፅ በመስጠት ተወዳዳሪዎችን ስታበረታቱ የነበራችሁ ተደራሲያንን እያመሰገንን አሸናፊዎችን የምናሳውቅበት ጊዜ ላይ ደርሰናል፡፡መልካም ቆይታ🙏 ➊ Code 10 - Bible የሚወዳትን ልጅ ደስታ ለማየት በመናፈቅ ሀዘንና ጭንቋ እንዲቀልና እንባዋ በውብ ፈገግታዋ እንዲተካላት ምኔን ልለግስሽ ምን ላድርግልሽ እያለ ያስቃኘናል፡፡ ➋ Code 7 - Abay ህይወት ግን አንዳንዴ ወንዝ ይሆንብኛል በሚል ሀሳብ ህይወትን ከወንዝ ጋር ስሜታችንን ደግሞ ከወንዙ ላይ ተጭኖ በሚሄድ እንጨት ጋር በማጋመድ በወንዙ አወራረድ የደስታና ሀዘናችንን ይዘት የሚገልፅ ጥሩ መልዕክት ያለው ግጥም ነው፡፡ ➌ Code 3 - Abrham ማፍቀሩን ያላወቀ አፍቃሪ ያለበትን ሰሜት ለመለየት ከራሱ ጋር የሚያደርገውን ጥያቄና ምልልስ አሳይቶናል፡፡ 🎁አሸናፊዎች Inbox ውስጥ አሳውቁን፡፡ @Abu1219 @Amen1995 👉ይህ ውድድር ግጥም የመፃፍ ችሎታ ያላቸው ስራቸውን ለህዝቡ እንዲያሳዩና ከዚህ በኋላም የተሻሉ ፅሁፎችን እንዲፅፉ ለማበረታታት ተብሎ የተዘጋጀ ነው፡፡ስለሆነም ከዚህ በኋላም ውድድሩን የምናካሂድ ይሆናል፡፡ https://t.me/+byFqLV5_ir4xZDE0 መልካም ምሽት🙏 ፡

💁 " ፍልሰታ " ማለት ምን ማለት ነው ❓

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

፡ Code 12 - ቃል አለኝ  እኮ ተስፋ        ምንም ቢያደክም ምንም ቢያለፋ         ከሩቅ አልሜ በተስፋ ሰንቄ        ይሆNaል አምNaለሁ ይታየኛል ሳቄ       👩‍🎤✍ ለነዚህ ህልሞቼ መጓዝ አላቆምም🙅‍♀️       ገNa ብዙ አለኝ የምሰራው ለአለም       ደግሞ አልፈራም መከታጋሻዬ         አለልኝ እኮ ለኔ ፈጣሪዬ🙏 ፡                                           

፡ Code 11 - Bzuayehu በድቅድቅ ጨለማ በክረምቱ ወራት አይኔን አንጋጥጨ ጨረቃዋን ሳያት አንችን መሰለችኝ ሰላምታ ሰጠኋት ግና ምን ዋጋ አለው ብጠራት ብጠቅሳት ባለቅስ ባላዝን ውዴ ፍቅሬ ብላት እንደ አድስ ሙሽራ ከዋክብት ከበዋት መልስም አልሰጠችኝ ለአይኗም አልታየኋት ላይታዩ ማንባት ላይሰሙ ጩኸት ክብሬ ላያቆመኝ ከፊታውራሪ ፊት እረ ተወኝ ልቤ ጎንበስ ልበልበት ፡

፡ ዛሬ ሊጠናቀቅ የነበረውን ውድድር አንድ ቀን ጨምረን ነገ እንዲሆን አድርገነዋል፡፡ ስለሆነም ተወዳዳሪዎች ግጥማችሁን እስከ ነገ ከምሽቱ 3:00 ድረስ ድምፅ ማሰጠት ትችላላችሁ፡፡        መልካም ዕድል                   መልካም ቆይታ🙏 ፡

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

አንዳንድ የባስ ሹፌሮች ህዝቡን ሲያሳፍሩ ሳይሆን ሲያሯሩጡ ነው መሰል ስራ የሠሩ ሚመስላቸው! ደግሞ እንደዛም ተሮጦ ጥለውት ሚሔዱት ነገር!😕

💁 " ፍልሰታ " ማለት ምን ማለት ነው ❓