fa
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

رفتن به کانال در Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የጥበብ ማዕድ

کانال የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 009 مشترک است و جایگاه 5 314 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 091 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 009 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 29 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 558 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -20 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 3.05% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.15% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 488 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 344 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 10 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 30 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

16 009
مشترکین
-2024 ساعت
+2227 روز
+55830 روز
آرشیو پست ها
ለመርሳት መሞከር ውስጥ ትልቅ ማስታወስ አለ

፡ ምን ያህል ነው ልኩ    ብለሽ ስለጠየቅሽ          የመውደዴን መጠን                    የውስጤን ትኩሳት መግለጽ ስላልቻልኩኝ       ቃላቴ ለግሞ               ተቀምጠሽ ተረጂኝ                          ፍም ከሆነ እሳት።        አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

መልካም መሆን ጥላህን ለሰው ሰተህ በዝናብ እንደ መመታት ነው! መልካምነት ውስጥ ጉዳትህ ያመዝናል ፤ በሰው መገፋትህ ብዙ ነው ፤ የምታጣው ከምታገኘው ይበልጣል ግን መልካም መሆን ንፁሕ ሕሊናና የእግዜርን ሕግ እንድጠብቅ ያስችልሃል።

ታላቁ አባት ሐጂ ኡመር ኢድሪስ አረፉ። የቀድሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክቡር ዶ/ር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ሄደዋል። ታላቁ የሃይማኖት አባት
ታላቁ አባት ሐጂ ኡመር ኢድሪስ አረፉ። የቀድሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክቡር ዶ/ር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ሄደዋል። ታላቁ የሃይማኖት አባት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ወደ አኼራ ሄደዋል። ለአባታችን ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ቤተሰቦች እንዲሁም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ መፅናናትን ይመኛል። #ቲክቫህ_ኢትዮጵያ

ይህንን ፎቶ ያነሳው ፎቶ አንሺ ፎቶውን ሲያነሳ እጅግም ሀዘን የወረረው እንባ ከአይኖችሁ ስር እየፈለቁ ነበር። እናም በዚች ሚዳቆ ባህሪ ተገርሞ ሲመለከታት በዛው ትይዩ እሷም ህይወቷን እስከምታጣበት
ይህንን ፎቶ ያነሳው ፎቶ አንሺ ፎቶውን ሲያነሳ እጅግም ሀዘን የወረረው እንባ ከአይኖችሁ ስር እየፈለቁ ነበር። እናም በዚች ሚዳቆ ባህሪ ተገርሞ ሲመለከታት በዛው ትይዩ እሷም ህይወቷን እስከምታጣበት ቅጽበት ልጆቿ ወዳሉበት አቅጣጫ እያፈጠጠች ነበር። ከመሞት ውጭ አማራጭ የለም። የምን መፍራትና መርበትበት፤ ተዋርዶ ከመሞት ጀግና ሆኖ መሞት። ይህቺ እናት ሚዳቆ ከሁለት ልጆቿ ጋር እየተጫወተች ሳለ ጥቃት ደረሰባቸውና መሮጥ ጀመሩ። ሚዳቆዋ የማምለጥ እድል ነበራት። በብዙ እርምጃ ከአውሬዎችሁ አፈትልካ እርቃለች። ነገር ግን ለሚያሳዷት አውሬዎች ራሷን አሳልፋ ለመስጠት ወሰነች። ለምን? ለትንንሾችሁ ሚዳቆዎች እንዲያመልጡ እድል ለመስጠት። ምክንያቱም እሷ ቀድማ ብትሮጥ ልጆቿ ለመሮጥ ጊዜ አያገኙም ነበር። ፎቶው አንዲት እናት ጉሮሮዋ በነብር መንጋጋ ውስጥ እንዳለ ከእሷ ሞት ይልቅ የልጆቿን ማምለጥና መትረፍ ለማረጋገጥ የመጨረሻ ቅጽበት ላይ በነበረችት ሰዓት የተነሳ ግራፍ ነው። በአለም ላይ ህይወቷን ሳትሰስት አሳልፋ የምትሰጥ ብቸኛዋ ፍጥረት እናት ናት!

ግልጽነት ብዙ ጊዜ በሌለ ነገር ላይ ይመሰረታል! የትኛውንም ፍላጎቱን ያገኝ ሰው ግልጽ ከመሆን ይልቅ መሰወር ይቀለዋል!!!        አንዳንዴ አለኝ የለኝም ነው።

ፈጣሪ ሊክስክ ሲፈልግ ሰው ይሰጥካለ።

Tsehaye_yohannes_tind_tind_honew_ጥንድ_ጥንድ_ሆነው_Lyrics256k.mp35.28 MB

አንዳንዴ ይቅርታን ስጠይቅ ላንተ እፎይታን ሲያስገኝ ለሌላው ወገን ደግሞ እንደተጨማሪ በደል ሊሆን ይችላል!               ተጠንቀቅ!

ወንድ ክብሩን ሊገነባ ይገባል። ሴት ደግሞ ክብሯን ልትጠብቅ ይገባታል።

መቻቻል የመውደድ የመጀመሪያ ህግ ነው

ምናችንን እንደቻሉልን ብናውቅ ባልናቸው ነገር ባፈርን ነበር!        እኛም የቻልናቹና የታገስናቹ ብዙ ነው አስቡበት?!

Dawit Tsige - Dar Dar | ዳር ዳር

ሁሉም ጊዜውን ጠብቆ አላፊ ነው የሚል መርህ የቀረበንን በአግባቡ ማቆየት እንዳንችል የማድረግ ተጽዕኖ አለው።

"የሰው ሆዱን የወፍ ወንዱን የሚያውቅ የለም" ጋሽ ስብሀት ገ/እግዚአብሔር

የበደሌ ጅራፍ     በወፍራም ቢገመድ በረጠበ ልጥ ብታይ ተዝናንቼ         ልሽሽ ሳልል ላምልጥ ከኖርኩበት ላይብስ             የጥማዴ ቀንበር ፍርሐት ቢይዘኝ         ነገን እንዳላይ                   ሞቼ አድር ነበር።       አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

• አንድን አበባ ከወደድከው፣ አትቅጠፈው። ምክንያቱም ከቀጠፍከው ይሞታል፤ አንተ የምትወደው ነገር መሆኑንም ያቆማል። ስለዚህ አበባን ከወደድክ፣ እንዲሁ ይሁን። ፍቅር ስለ ባለቤትነት አይደለም፤ ፍቅር ስለማድነቅ ነው። ✍️ ኦሾ (Osho)

ስሜቶች ለመዳንህም ሆነ ለሞትህ ዋነኛ ምክንያቶች የመሆን አቅም አላቸው።

በአብዛኛው እርግጠኝነት የለሽ ውጤቱ ሙከራ ብቻ ይሆናል።

አንዳንድ መጣሎችን ሚያስከትለው ልቃሚነታችን እንጂ ሰፌድ ላይ መገኘታችን አይደለም!       ለእኔ!