ar
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

الذهاب إلى القناة على Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የጥበብ ማዕድ

تُعد قناة የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 16 009 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 314 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 091 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 16 009 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 29 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 558، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -20، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 3.05‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 2.15‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 488 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 344 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 10.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

16 009
المشتركون
-2024 ساعات
+2227 أيام
+55830 أيام
أرشيف المشاركات
ለመርሳት መሞከር ውስጥ ትልቅ ማስታወስ አለ

፡ ምን ያህል ነው ልኩ    ብለሽ ስለጠየቅሽ          የመውደዴን መጠን                    የውስጤን ትኩሳት መግለጽ ስላልቻልኩኝ       ቃላቴ ለግሞ               ተቀምጠሽ ተረጂኝ                          ፍም ከሆነ እሳት።        አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

መልካም መሆን ጥላህን ለሰው ሰተህ በዝናብ እንደ መመታት ነው! መልካምነት ውስጥ ጉዳትህ ያመዝናል ፤ በሰው መገፋትህ ብዙ ነው ፤ የምታጣው ከምታገኘው ይበልጣል ግን መልካም መሆን ንፁሕ ሕሊናና የእግዜርን ሕግ እንድጠብቅ ያስችልሃል።

ታላቁ አባት ሐጂ ኡመር ኢድሪስ አረፉ። የቀድሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክቡር ዶ/ር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ሄደዋል። ታላቁ የሃይማኖት አባት
ታላቁ አባት ሐጂ ኡመር ኢድሪስ አረፉ። የቀድሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክቡር ዶ/ር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ሄደዋል። ታላቁ የሃይማኖት አባት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ወደ አኼራ ሄደዋል። ለአባታችን ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ቤተሰቦች እንዲሁም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ መፅናናትን ይመኛል። #ቲክቫህ_ኢትዮጵያ

ይህንን ፎቶ ያነሳው ፎቶ አንሺ ፎቶውን ሲያነሳ እጅግም ሀዘን የወረረው እንባ ከአይኖችሁ ስር እየፈለቁ ነበር። እናም በዚች ሚዳቆ ባህሪ ተገርሞ ሲመለከታት በዛው ትይዩ እሷም ህይወቷን እስከምታጣበት
ይህንን ፎቶ ያነሳው ፎቶ አንሺ ፎቶውን ሲያነሳ እጅግም ሀዘን የወረረው እንባ ከአይኖችሁ ስር እየፈለቁ ነበር። እናም በዚች ሚዳቆ ባህሪ ተገርሞ ሲመለከታት በዛው ትይዩ እሷም ህይወቷን እስከምታጣበት ቅጽበት ልጆቿ ወዳሉበት አቅጣጫ እያፈጠጠች ነበር። ከመሞት ውጭ አማራጭ የለም። የምን መፍራትና መርበትበት፤ ተዋርዶ ከመሞት ጀግና ሆኖ መሞት። ይህቺ እናት ሚዳቆ ከሁለት ልጆቿ ጋር እየተጫወተች ሳለ ጥቃት ደረሰባቸውና መሮጥ ጀመሩ። ሚዳቆዋ የማምለጥ እድል ነበራት። በብዙ እርምጃ ከአውሬዎችሁ አፈትልካ እርቃለች። ነገር ግን ለሚያሳዷት አውሬዎች ራሷን አሳልፋ ለመስጠት ወሰነች። ለምን? ለትንንሾችሁ ሚዳቆዎች እንዲያመልጡ እድል ለመስጠት። ምክንያቱም እሷ ቀድማ ብትሮጥ ልጆቿ ለመሮጥ ጊዜ አያገኙም ነበር። ፎቶው አንዲት እናት ጉሮሮዋ በነብር መንጋጋ ውስጥ እንዳለ ከእሷ ሞት ይልቅ የልጆቿን ማምለጥና መትረፍ ለማረጋገጥ የመጨረሻ ቅጽበት ላይ በነበረችት ሰዓት የተነሳ ግራፍ ነው። በአለም ላይ ህይወቷን ሳትሰስት አሳልፋ የምትሰጥ ብቸኛዋ ፍጥረት እናት ናት!

ግልጽነት ብዙ ጊዜ በሌለ ነገር ላይ ይመሰረታል! የትኛውንም ፍላጎቱን ያገኝ ሰው ግልጽ ከመሆን ይልቅ መሰወር ይቀለዋል!!!        አንዳንዴ አለኝ የለኝም ነው።

ፈጣሪ ሊክስክ ሲፈልግ ሰው ይሰጥካለ።

Tsehaye_yohannes_tind_tind_honew_ጥንድ_ጥንድ_ሆነው_Lyrics256k.mp35.28 MB

አንዳንዴ ይቅርታን ስጠይቅ ላንተ እፎይታን ሲያስገኝ ለሌላው ወገን ደግሞ እንደተጨማሪ በደል ሊሆን ይችላል!               ተጠንቀቅ!

ወንድ ክብሩን ሊገነባ ይገባል። ሴት ደግሞ ክብሯን ልትጠብቅ ይገባታል።

መቻቻል የመውደድ የመጀመሪያ ህግ ነው

ምናችንን እንደቻሉልን ብናውቅ ባልናቸው ነገር ባፈርን ነበር!        እኛም የቻልናቹና የታገስናቹ ብዙ ነው አስቡበት?!

Dawit Tsige - Dar Dar | ዳር ዳር

ሁሉም ጊዜውን ጠብቆ አላፊ ነው የሚል መርህ የቀረበንን በአግባቡ ማቆየት እንዳንችል የማድረግ ተጽዕኖ አለው።

"የሰው ሆዱን የወፍ ወንዱን የሚያውቅ የለም" ጋሽ ስብሀት ገ/እግዚአብሔር

የበደሌ ጅራፍ     በወፍራም ቢገመድ በረጠበ ልጥ ብታይ ተዝናንቼ         ልሽሽ ሳልል ላምልጥ ከኖርኩበት ላይብስ             የጥማዴ ቀንበር ፍርሐት ቢይዘኝ         ነገን እንዳላይ                   ሞቼ አድር ነበር።       አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

• አንድን አበባ ከወደድከው፣ አትቅጠፈው። ምክንያቱም ከቀጠፍከው ይሞታል፤ አንተ የምትወደው ነገር መሆኑንም ያቆማል። ስለዚህ አበባን ከወደድክ፣ እንዲሁ ይሁን። ፍቅር ስለ ባለቤትነት አይደለም፤ ፍቅር ስለማድነቅ ነው። ✍️ ኦሾ (Osho)

ስሜቶች ለመዳንህም ሆነ ለሞትህ ዋነኛ ምክንያቶች የመሆን አቅም አላቸው።

በአብዛኛው እርግጠኝነት የለሽ ውጤቱ ሙከራ ብቻ ይሆናል።

አንዳንድ መጣሎችን ሚያስከትለው ልቃሚነታችን እንጂ ሰፌድ ላይ መገኘታችን አይደለም!       ለእኔ!

የጥበብ ማዕድ - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @yetbebmead_ab