EvaSUE |ኢቫሱ
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር [ኢቫሱ] -ከ1950ዎቹ ጀምሮ #ተቀዳሚ_ዐላማ፤የምንኖርለት:- <<ተማሪዎችን በማገልገል የእግዚአብሔርን መንግስት ማስፋት>> ኢቫሱ፣ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ #176 የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶችን በማቀፍ ያገለግላል። #በዚህ_ቻናል:- ☞ለካምፓስ ሕብረቶች የሚጠቅሙ መልእክቶች ይተላለፉበታል!
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام EvaSUE |ኢቫሱ
کانال EvaSUE |ኢቫሱ (@evasue58) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 836 مشترک است و جایگاه 5 436 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 125 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 836 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 10 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 364 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 23 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 42.92% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 18.71% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 6 795 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 962 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 65 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር [ኢቫሱ] -ከ1950ዎቹ ጀምሮ
#ተቀዳሚ_ዐላማ፤የምንኖርለት:-
<<ተማሪዎችን በማገልገል የእግዚአብሔርን መንግስት ማስፋት>>
ኢቫሱ፣ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ #176 የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶችን በማቀፍ ያገለግላል።
#በዚህ_ቻናል:-
☞ለካምፓስ ሕብረቶች የሚጠቅሙ መልእክቶች ይተላለፉበ...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 11 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 11 ژوئن | +3 | |||
| 10 ژوئن | +23 | |||
| 09 ژوئن | +11 | |||
| 08 ژوئن | +18 | |||
| 07 ژوئن | +15 | |||
| 06 ژوئن | +22 | |||
| 05 ژوئن | +4 | |||
| 04 ژوئن | +22 | |||
| 03 ژوئن | +12 | |||
| 02 ژوئن | +4 | |||
| 01 ژوئن | +7 |
| 2 | https://telegra.ph/%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%8A%9D-%E1%8A%A8%E1%8C%BD%E1%8B%AE%E1%8A%95-05-29 | 5 893 |
| 3 | https://www.youtube.com/watch?v=OKi8379ru_k&t=541s&pp=ygUSIDUga2lsbyBmZWxsb3dzaGlw | 5 800 |
| 4 | በራልን
እግዜሩ ጋር ንክኪ ያለው ሰው አቤት መታደሉ። ከክንፉ ጥላ ስር ተሸሽጎ በጥበቃው ልቡ አርፎ ይኖራል። ከመረጃ ባለፈ በተጨባጭ ሁኔታ በሒወቱ እውን ለሆነለት አምላክ ፈቃዱን አስገዝቶ ይኖራል። እግዚአብሔር ራሱን ካልገለጠልን በስተቀር በራሳችን ጥረት ልንደርስበት አንችልም ፤ በሰው ቀመር እና ስሌት አይገኝም ፤ በሰው የአዕምሮ ልህቀት ታስሶ አይደረስበትም። ታዲያ ይህ ረቂቅ እና ምጡቅ አምላክ ራሱን ለሰው ልጆች መግለጥ በጎ ፈቃዱ ሆኖ በልጁ በክርስቶስ በኩል መልኩን፣ ባህሪውን እና ማንነቱን አሳየን። እግዚአብሔር ተገለጠልን በራልን። እርሱን ማወቅ የዘላለም ህይወት ነው። ከእርሱ ጋር ተጣብቆ መኖር የህይወት ትርጉም ነው። ከእርሱ ጋር መወዳጀት የእረፍት አለም ነው። እርሱን ማመን ልብን የሚያረጋ መልህቅ ነው። ታዲያ እግዜሩን ከመረጃ ባለፈ በህይወታችን እውን ይሆንልን ዘንድ ይበራልን ዘንድ የግድ ያስፈልጋል። እንዲበራልን ይበልጡን እንድናውቀው እና እንድንረዳው ደግሞ ወደእርሱ ቀርበን ልንለምነው በፀሎት እንማፀነው ዘንድ ይገባል፤ እንዲሁ በአዕምሮ የምናውቃቸውን የእግዚአብሔር ቃል እውነቶች መተግበር ይገባናል ። ከትላንቱ ዛሬ ፤ ከዛሬ ደግሞ ነገ እግዚአብሔርን በማወቅ ህይወት እንዲሁም በእውነተኛ መረዳት እና ግንዛቤ እያወቅነው እንኖር ዘንድ ፀጋ ይብዛልን
✍️ ካሌብ ካሳሁን | 8 817 |
| 5 | ቃል ጸሎት
እንደ ዐይንህ ብሌን ጠብቀኝ፤
በክንፎችህም ጥላ ሰውረኝ፤
መዝሙር 17፥8
አቤቱ ጠብቀኝ ! ትድግናህ የሚያሻኝ ድኩም ፣ ጠብቆትህ የሚያስፈልገኝ ፣ ለአውሬ ለሌባ ተጋላጫ የሆንኹ በግ ፣ ከለላህ የሚያኖረኝ ልል ፣ ማዳናህ ሚፈውሰኝ ሕማም ፣ እጅህ የሚመራኝ ተጓዝ ፣ ቃልህ የሚያጸናኝ ወላዋይ ነኝና እንደ ዐይንህ ብሌን ጠብቀኝ ።
የዐይንን ብሌን ከራስ በታች ከሌላው የሰውነት ክፍል ሁሉ ከፍ አድርገህ ፥ በማበጀት ከብዙ ጥፋት እንዲጠበቅ እንዳደረግህ ፤ ከዚህ ዓለም ክፋት እና ነውር በላይ በጽድቅህ ከፍታ እግሮቼን እንድታጸና እማጸንሃለሁ ። የዐይንን ብሌን በተከለለ ሥፍራ እንዳኖርከው አቤቱ ባርያህንም በእቅፍህ እንድታኖረኝ አሻለሁ ።
ንስር ጫጩቶቿን በክንፎቿ ሰውራ ከውጩ ብርድ ሙቀትን እንደምትቸር ፣ ከፀሓዩም ከልላ ጥላ እንድምትሆነው ፣ ከዝናብ ከውርጭ ሸሽጋ በጉያዋ እንደምታሳርፍ አቤቱ ልጅህ ነኝና ከዚህ ዓለም ዐመጽ እና ነውር እንዲሁም ክፋት ሁሉ በክንፎችህ ሰውረኝ ።
አምላክ ሆይ፤ ስለምትመልስልኝ ስምህን በመጥራት ልመናዬን አቅርቤያለሁና ስማኝ ። በእረኝነትህ እስከፍጻሜው አኑረኝ ፣ ለዘላለሙ አሜን !!
✍️ጌታሁን አያኖ | 8 998 |
| 6 | https://youtu.be/6osUqOArVtM?si=KRyvaXsRuVikR2tN | 4 708 |
| 7 | በመታመን
በየዕለት ህይወታችን ላይ እምነት (መታመን) የሚባለው ነገር የዘወትር ተግባራችንን የያዘ ነው። ለምሳሌ የተቀመጥንበት ወንበር እንደማይጥለን ስለምናምን ያለሀሳብ ዘና ብለን እንቀመጥበታለን። እግዚአብሔር በማንነቱ ታማኝ ስለሆነ በሙሉ ልባችን በእርሱ ላይ እንድንታመን ይፈልጋል። እግዚአብሔርን አምነዋለሁ( መታመኛየ ነው) ማለት ሒወቴን እንድመራበት የሰጠኝ መመሪያ በሰው አይን የሚያዋጣ ባይመስልም ነገር ግን እሱ ለእኔ መልካም የሆነውን ስለሚያስብ ያንን ጎዳና ልጓዝበት ወስኛለሁ ማለት ነው። እግዚአብሔር የመረጠልኝን መንገድ በመከተሌ እንደከሰርኩ ያህል እንዲሰማኝ የሚያደርጉ ድምፆች በዙሪያየ ቢያንባርቁም መንገዱን መጓዝ ግን እቀጥላለሁ ማለት ነው። እሱን በመጠበቄ ጊዜየ እንዳረፈደብኝ ቢሰማኝም በራሴ አካሄድ ቅልጥፍጥፍ ብል ከማገኘው እስማኤል በላይ ጊዜው ያለፈ በሚመስል ወቅት የሚሰጠኝን ይስሀቅን እጠብቃለሁ ማለት ነው። በእግዚአብሔር እታመናለሁ ማለት በራሴ ማስተዋል አልደገፍም ፤ ያገኘሁትን መልካም የሚመስል አጋጣሚ በጠቅላላ ፈቃዱን ሳላረጋግጥ አልጠቀምም ማለት ነው ። ለእግዜሩ ወገንተኛ ሆኜ ከማጣቸው እድሎች በላይ እሱ በራሱ ጊዜ የእሱ ፈቃድ ያለበትን በር ይከፍትልኛል ማለት ነው ባይከፍትልኝም እንኳ እሱ የታመነ አምላክ ነው ብሎ ልብን በእግዚአብሔር ሀሳብ ማፅናት ነው። ቢታመኑት የሚያስታምን ፤ አደራ የማይበላ ፤ ባለመታመን ተከሶ የማያውቅ የፀና ታማኝ አምላክ የሚያደላድል አለት ኢየሱስ ክርስቶስ አለ። ይሄ ጌታ ለላቀው ለዘላለም ሒወት በመስቀል ላይ እስከመሞት የታመነልን አምላክ ነውና ለምድሩ አይጠረጠርም። ለሰማይ ወፎች የሚያስብ ጌታ ለልጆቹማ እንዴት የበለጠ አያስብም?
ልባችን በእርሱ እንዲታመንልን ጌታ ፀጋውን ያብዛልን
✍️ ካሌብ ካሳሁን | 8 843 |
| 8 | https://youtu.be/3HRV2LeNLho?si=YEVdO9hChvlU-5_w | 5 529 |
| 9 | https://telegra.ph/%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%89%85%E1%88%9D%E1%88%BB-04-29 | 7 805 |
| 10 | ዘፍጥረት መግቢያ ዘለለው አርጋው
https://youtu.be/jKXOQcQVFlc | 6 784 |
| 11 | በፅድቅ ኑሮ
የሰው ልጅ በዚህ ምድር ሲኖር ሒወትን ቀለል አድርጎ ለመኖር ይፈልጋል። ከዚህም የተነሳ ሊደርስ ካሰበበት ቦታ ለመድረስ ትክክለኛውን ረጅሙን እና ዋጋ የሚያስከፍለውን መንገድ ትቶ አቋራጭ መንገዶችን ፤ የእጥፍ ጥልጥፍ አካሄዶችን በመምረጥ ይጓዛል። እግዜሩ ያስቀመጠው የአኗኗር መርህን ለመከተል ትግል ይሆንበታል ምክንያቱስ ቢባል "በፍየል ዘመን በግ አትሁን" የሚለው የዚህች ምድር ብሒል ውስጥ ውስጡን ሰርስሮት ገብቷል። ከዚህም የተነሳ መጓዝ በሚገባው የሒወት መንገድ ላይ የማይገባ አካሄድን መንገድ ቀይሶ ለመንጎድ ሲታትር ይስተዋላል። እግዜሩ ደግሞ ፆድቅ አምላክ ነውና ከእኛ የፅድቅን ኑሮ ይፈልጋል። እግዚአብሔር ነገሮቻችንን በእጃችን እንዳስገባን ብቻ ሳይሆን እነዚያን ስኬቶቻችንን ለማግኘት የሄድንባቸውን መንገዶችም ጭምር ይመዝናቸዋል። እግዚአብሔር የውጤት ብቻ ሳይሆን የሒደትም አምላክ ነው። እግዚአብሔርን በማያከብር መንገድ ሄደን ከምናገኘው ትርፍ ይልቅ በእግዚአብሔር መንገድ ተጉዘን የምናገኘው ጥቂት ነገር ዋጋ አለው። አጠገባችን የሚገኙ ሰዎች ሳያጠኑ ከሌላ ተማሪ ኮርጀው ጥሩ ውጤት ቢያመጡ ፤ ጉቦ ተቀብለው ኑሮአቸውን ቢያስተካክሉ ፤ ዝምድናን ተጠቅመው ስልጣንን ቢይዙ ፤ ውጭ ሀገር ለመሄድ የሀሰት ትዳር ቢመሠርቱ... እግዚአብሔር የፃድቃንን መንገድ ስለሚያውቅ የክፋዎችን ለሚያውቅ የክፋዎች መንገድ መጥፋቱ አይቀርም። እግዚአብሔር ሊያጠፋው እና ነፋስ ጠርጎ እንዲወስደው በወሰነው ከክፋ መንገድ መመለስ ሁነኛ መፍትሄ ነው። እግዚአብሔር ፃድቅ አምላክ ስለሆነ ከእኛም የፅድቅን ኑሮ(የእሱን መርህ እየተከተሉ እንድንኖር) ይፈልጋል ዋጋ ቢያስከፍልም ምክንያቱም መስቀልን መሸከም ይሄ ስለሆነ። ጌታ ፀጋውን ያብዛልን
✍️ ካሌብ ካሳሁን | 0 |
| 12 | መመለስ
እግዜሩ እንደልቤ ያለው ንጉስ ዳዊት ሀጢያትን ሰራ፤ ሳተ ተሳሳተ ። ሚስቱ ያልሆነች ሴት ጋር ተኛ። አዳም ሀጢያትን ከሰራ በኃላ እርቃኑን መሆኑን ሲያውቅ ቅጠል በማገልደም የራሱን ችግር ከእግዜሩ ሸሽቶ በራሱ ለመቅረፍ እንደተጣጣረ ሁሉ ንጉስ ዳዊትም ይህ ሀጢያቱን ለመሸፈን ሌላ ሀጢያትን አደረገ። አብሯት የተኛትን ሴት ባል አስገደለ። እግዚአብሔርም ነብዩን ናታንን ልኮ ዳዊትን ገሰፀው በዚህ ጊዜ ዳዊት አላስተባበለም ፤ ለመካድ አልሞከረም፤ "ንጉስ ነኝኮ እንዴት እንደዚህ ትናገረኛለህ" አላለም ፤ ጥቅስ ጠቅሶ ስህተቱን ለማፅደቅ አልፈለገም ይልቁንስ ልቡን ለእግዜሩ አጋለጠ ፤ ያደረገውን እያንዳንዷን ሀጢያት በአንደበቱ እየተናዘዘ ምህረትን ለመነ ፤ ራሱን ለእግዚአብሔር ምህረት አሳልፎ ሰጠ። እኛም ከእግዚአብሔር ጋር ተወዳጅተን ለመቀጠል ካስፈለገን በመንገዳችን ላይ ላጋጠመን ሀጢያት እና ጥፋት በንሰሀ የመመለስ አለብን እንጂ "ካፈርኩ አይመልሰኝ" በማለት በጥፋት መንገድ መጓዝ ትልቅ ክስረት ነው።መንገዳችንን ማስተካከል ፤ ከጠፋንበት መመለስ ፤ ልባችንን ለቃሉ ተግሳፅ ማጋለጥ ፤ በትህትና እና በተዋረደ መንፈስ እውነትን እየተናዘዙ በጌታ ፊት ግልፅ ሆኖ መቅረብ ሁነኛ መድሀኒት ነው። እኛም ለሀጢያታችን እና ለጥፋቶቻችን አቃቂር ከማውጣት ይልቅ እንፈወስ ዘንድ ፊታችንን ወደ እግዜሩ መመለስ ይሁንልን
✍️ ካሌብ ካሳሁን | 0 |
| 13 | ሚገኝበት ቦታ
የሰው ልጅ በህይወት ጎዳና ሲጓዝ መንገዱን የሚጀምረው በመወለድ ፤ የሚጨርሰው ደግሞ በሞት ነው። በሕይወቱ ውስጥ የተለያዩ ምዕራፎችን ቢያልፍም ድምድማቱ ሞት ፍፃሜው ከአፈር በታች መሆን ነው። ፍፁም አምላክ ፍፁም ሰው የሆነው የጌታ ኢየሱስ ህይወት ግን እንደዚህ አልነበረም። ጅማሬ የሌለው የዘላለም አምላክ የሆነው እርሱ ስጋን ለብሶ ወደ ምድር ወረደ። የአባቱን ፈቃድ እየፈፀመ ኖረ። ለሰው ልጆች ሀጢያት ሲል በመስቀል ላይ በመሞት ዋጋን ከፈለ። የአለም ቤዛ ፤ ለሰው ልጆች መድሀኒት ሆነ። ሞት ሊገታው መቃብር ውጦ ሊያቀረው አልቻለም ፤ በመቃብሩ የተከረቸመው ዲንጋይ እና በዙሪያው ያሉ መቃብሩን የሚጠብቁ ወታደሮች ሊያስቆሙት አልቻሉም። ተነስቷል ሞትን ድል ነስቷል። በማለዳ ወደመቃብሩ ሽቱ ይዘው ለሄዱ ሰዎች " ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።" እንዳሏቸው ሁሉ እኛስ ይህንን የትንሳኤውን ጌታ የት ነው እየፈለግነው ያለነው? በፆም በፀሎት በህብረት ውስጥ በቅዱስ ቃሉ ውስጥ ነው? ወይስ በአለማዊነት በመዋከብ ሰሞነኛ በመሆን? በሀጢያታዊ ሕይወት፤ በአመፃ ምልልስ ከሆነ "እሱ(ኢየሱስ) በዚያ የለም" ። በንሰሀ በመመለስ ፤ በፅድቅ ኑሮ በመኖር እና እሱን በመታመን ከሆነ ግን እርሱ(ኢየሱስ) በዚያ አለ። እርሱ በሚገኝበት ፍለጋችንን እናደርግ ዘንድ ፀጋው ይርዳን! | 0 |
| 14 | https://t.me/Easter_PostCard_bot
Generate your fasika digital post cards | 0 |
| 15 | ኢየሱስ ክርስቶስ
አምላክነቱን ትቶ
ክብሩን ትቶ
ዙፋኑን ትቶ
እኛን ለማዳን
በመስቀል ላይ ዋለ!
#ድጋሚ_ይነበብ | 0 |
| 16 | https://youtu.be/qEVH6OwXju4?si=i0QobgGPiJnNBI-t | 0 |
| 17 | ከፍል — 2 | 0 |
| 18 | https://youtu.be/oM7dH-0LEms | 0 |
| 19 | https://youtube.com/shorts/xJQGSEtt6f8 | 0 |
| 20 | https://youtube.com/shorts/ifnNOVN6kGY | 0 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
