cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Adventist information አድቬንቲስት መረጃ

ሰላም ለሁላችሁም! የዚህ ቻናል አላማው ለ7ተኛ ቀን አድቬንቲስት አባላት ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ሰው የሚሆን መንፈሳዊ መልዕክቶችን ማካፈል። የ7ተኛ ቀን አድቬንቲስት አለም አቀፋዊ እና ሀገር አቀፋዊ መረጃዎችን እንዲሁም ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎች ከታማኝ ምንጮች በማረጋገጥ ማድረስ ነው። የቻናሉ መቀላቀያ @AdventistEthio ለጥያቄ እና ለጥቆማ @AdvenEthio_bot @metagesy 0923943365

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
1 535
مشترکین
+124 ساعت
+67 روز
+2830 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ለሚጠቅማችሁ.......
نمایش همه...
Repost from TIKVAH-MAGAZINE
#ጥቆማ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ክፍት የሥራ ቦታዎች ላይ ለማመልከት የሚረዳ የሥራ ማመልከቻ ድረ-ገፅ ይፋ አድርጓል። ባንኩ የድረ-ገፁን አጠቃቀም አስመልክቶ የአጠቃቀም መመሪያ ያወጣ ሲሆን አመልካቾች በመጀመሪያ ስማቸውን፣ ስልክ ቁጥራቸውን፣ የኢሜይል አድራሻቸውን በማስገባት መመዝገብ ይጠበቅባቸዋል። ከተመዘገቡ በኋላ የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች ሲኖሩ በድረገፁ ላይ የተመዘገቡበትን የስልክ ወይም ኢሜይል አድራሻ እና አመልካቾች ለዚሁ አላማ በመመዝገቢያ ቅፁ ላይ ያስገቡትን የግላቸውን የይለፍ ቃል (Password) በማስገባት ስራዎችን መከታተልና ማመልከት እንደሚችሉ ተገልጿል። የስራ መከታተያ ድረገፁ https://vacancy.cbe.com.et @TikvahethMagazine
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
Congratulation 2nd adventist student graduation ceremony Share share share register now. https://t.me/AdventistEthio
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ሁላችሁም ተጋብዛችሀል፡፡ https://t.me/AdventistEthio
نمایش همه...
በቊጣው በትር፣ መከራ ያየ ሰው እኔ ነኝ። ከፊቱ አስወጣኝ፤ በብርሃን ሳይሆን በጨለማ እንድሄድ አደረገኝ።በእርግጥ ቀኑን ሁሉ በመደጋገም፣ እጁን በላዬ ላይ መለሰ። እርሱ ሥጋዬንና ቈዳዬን አስረጀ፤ ዐጥንቶቼንም ሰባበረ። በምሬትና በድካም፣ ቅጥር ሠራብኝ፤ ዙሪያዬንም ከበበኝ። ከሞቱ ብዙ ጊዜ እንደሆናቸው፣ በጨለማ እንድኖር አደረገኝ። በቅጥር ውስጥ ዘጋብኝ፤ ስለዚህ ማምለጥ አልቻልሁም፤ የእስር ሰንሰለቴንም አከበደብኝ። ርዳታ ፈልጌ ብጣራና ብጮኽ እንኳ፣ ጸሎቴን መስማት አልፈለገም። መንገዴን በተጠረቡ ድንጋዮች ዘጋ፤ ጐዳናዬንም አጣመመ። አሸምቆ እንደ ተኛ ድብ፣እንደ አደባም አንበሳ፣ ከመንገድ ጐትቶ አስወጣኝ፤ ቈራረጠኝም፤ ያለ ረዳትም ተወኝ:: ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻዎቹም ዒላማ አደረገኝ። ፍላጻዎችን ከሰገባው አውጥቶ፣ ልቤን ወጋው። ለሕዝቤ ሁሉ ማላገጫ ሆንሁኝ፤ ቀኑን ሙሉ በመሣለቅ ያዜሙብኛል። መራራ ሥር አበላኝ፡ ሐሞትም አጠገበኝ። ጥርሴን በድንጋይ ሰበረ፤ በትቢያ ውስጥ ረጋገጠኝ። ነፍሴ ሰላምን አጣች፤ደስታ ምን እንደሆነ ረሳሁ። ስለዚህ፣ "ክብሬ፣ከእግዚአብሔርም ተስፋ ያደረግሁት ሁሉ ሄዶአል" አልሁ። የጭንቀቴንና የመንከራተቴን፣ ምሬትንና ሐሞትን አስባለሁ። ዘወትር አስበዋለሁ፤ ነፍሴም በውስጤ ተዋርዳለች። ሆኖም ይህን አስባለሁ እንግዲያስ ተስፋ አለኝ፤ ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ታላቅ ፍቅር የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና። ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህም ብዙ ነው። ራሴን እንዲህ አልሁት፤ "እግዚአብሔር ዕድል ፈንታዬ ነው፤ ስለዚህ ተስፋ አደርገዋለሁ። እርሱን ተስፋ ለሚያደርጉት፣ ለሚፈልገውም ሰው እግዚአብሔር መልካም ነው። ሰቆቃው ኤርሚያስ 3:1-25
نمایش همه...