ሕግ አገልግሎት Legal Service
ሳሙኤል ግርማ Lawyer የሕግ አማካሪና ጠበቃ ☎️ +251-911-190-299 🌐 https://samuelgirma.com 1000297467534 CBE @SAMUELGIRMA @tebeka @ethiopian_law አድራሻችን 👇 https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8 #ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ሕግ አገልግሎት Legal Service
کانال ሕግ አገልግሎት Legal Service (@tebekasamuel) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 131 775 مشترک است و جایگاه 38 را در دسته قانونی و رتبه 215 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 131 775 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 04 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -1 047 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -28 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 22.33% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 29 430 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 73 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ሳሙኤል ግርማ Lawyer
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
☎️ +251-911-190-299
🌐 https://samuelgirma.com
1000297467534
CBE
@SAMUELGIRMA
@tebeka
@ethiopian_law
አድራሻችን 👇
https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8
#ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 05 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته قانونی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | 0 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | 0 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
| 2 | የፌደራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን መመሪያ | 54 730 |
| 3 | +1 የፌደራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን መመሪያ | 52 607 |
| 4 | +3 191_የኮንስትራክሽን_ማዕድን_ፈቃድ_አፈጻጸም_መመሪያ_ቁጥር_191_2018.pdf | 65 107 |
| 5 | +3 የውጭ አገር የሕክምና አገልግሎት ቅብብሎሽ ሥርዓት ማስፈፀሚያ መመሪያ ቁጥር 1128/2018 | 62 514 |
| 6 | የገቢዎች ሚኒስቴር የአሰፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀጽ 19(4)እና በፌደራል ታክስ አሰተዳደር አዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን መመሪያ አውጥቷል፡፡ | 63 576 |
| 7 | የሰኔ_ወር_2018_የሀራጅ_ሽያጭ_ማስታወቂያ_1.PDF | 38 457 |
| 8 | +1 ሙሉ | ልዩ ውክልና
Power of Attorney in Amharic
JOIN 👇
👉 @tebekasamuel
👉 @ethiopian_law
👉 @tebeka
👉 CLICK
ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
0911190299
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ጠበቃ #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #law
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ 🇪🇹
@SAMUELGIRMA | 52 585 |
| 9 | 🆒
Join Us 👉 Click
👉 t.me/tebekasamuel
👉 t.me/tebekasamuel
🔖ሳሙኤልግርማ
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
📞 0911190299
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma
@SAMUELGIRMA | 22 |
| 10 | የግንቦት_ወር_2018_ዓ_ም_የሀራጅ_ሽያጭ_ማስታወቂያ.PDF | 51 195 |
| 11 | ⚖️ የሰበር ውሳኔዎች ማውጫ 1-24 🇪🇹
👉 Click | 58 251 |
| 12 | የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም ፅ/ቤት የአስራር ስርዓት መመሪያ ቁጥር ቁጥር 26/2017 ዓ.ም | 61 554 |
| 13 | 7 (ሰባት) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጠ የሰበር ውሳኔ፤ መዝገብ ቁጥር 271726
ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 249795 ላይ “ሠራተኛዉ በተከታታይ ከ5 ቀናት በላይ ለሆነ ጊዜ ከሥራ ቢቀር እንኳ ከሥራ ለቀረበት ለእያንዳንዱ ቀን አሠሪዉ ማስጠንቀቂያ (Warning in Writing) ሳይሰጥ የሥራ ዉልን ለማቋረጥ እንደማይችል” ተገልጾ የተሰጠው የህግ ትርጉም ተለውጦ “የአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 27(1)(ለ) ድንጋጌ ሠራተኛዉ በዚሁ አዋጅ ከተመለከቱ እረፍቶችና ልዩ ልዩ ፈቃዶች ዉጭ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናትና ከዚያ በላይ ለሆነ ጊዜ ከሥራ ላይ ከቀረ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ (Warning in Writing) መስጠት ሳያስፈልግ የሥራ ዉልን ያለ ማስጠንቀቂያ ማቋረጥ ይቻላል” በሚል ተተርጉሟል፡፡
የውሳኔውን ሙሉ ይዘት አያይዘናል። | 82 553 |
| 14 | የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኤላክትሮኒክ ፊርማ
ዯንብ 582/2018 | 56 728 |
| 15 | ሚያዝያ ወር 2018 ዓ ም የሀራጅ ሽያጭ.PDF | 64 978 |
| 16 | +7 ደንብ ቁጥር 189/2017
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስፖርት
ማዘውተሪያ ስፍራዎች አስተዳደርን
ለመወሰን የወጣ ደንብ | 71 004 |
| 17 | بدون متن... | 53 129 |
| 18 | #MinistryofJustice
" ሕጉ የወንጀል ምርመራ፣ ክስና ማስረጃ ሥርዓቱን ወደአዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው " - የፍትሕ ሚኒስቴር
ከ60 ዓመታት በላይ ያገለገለውን የወንጀል ሥነሥርዓት ሕግ የሚተካ የወንጀል ሥነ ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1410/2018 ሆኖ ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁን የፍትሕ ሚኒስቴር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የፍትሕ ሚኒስቴር ፥ " የ1954 የወንጀል ሥነሥርዓት ሕጉ ለበርካታ አሥርት ዓመታት ሥራ ላይ የቆየ በመሆኑ ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገ መንግሥት፣ በ1997 ከወጣው የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ፣ ሀገራችን ከምትተገብረው የወንጀል ፍትሕ ፖሊሲ እንዲሁም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በዘርፉ ካሉ አዳዲስ አሠራሮችና የቴክኖሎጂ እድገቶች አኳያ ከዘመኑ ጋር በተጣጣመ መልኩ መከለሱ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ባለፉት ዓመታት የአዲስ ሕግ ዝግጅት ሲደረግ ቆይቷል " ብሏል።
ዛሬ የጸደቀው የሕግ መድብል አዳዲስ አሠራሮችን ከማስተዋወቁ በተጨማሪ የማስረጃ ሕግ በማካተት በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ውስጥ የቆየውን አንድ ትልቅ ክፍተት ለመሙላት እንዳስቻለ ገልጿል።
" ሕጉ የወንጀል ምርመራ ፣ ክስ እና ማስረጃ ሥርዓቱን ወደአዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው " ብሏል።
" የወንጀል ሥነ ሥርዓት እና ማስረጃ ሕጉ በማርቀቅ ሂደት ከ15 ዓመታት በላይ የወሰደ ሲሆን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ከተለዩ ቁልፍ የሕግ ሪፎርሞች አንዱ ሆኖ፣ ብዙ ምክክር ተደርጎበት ሊጸድቅ ችሏል " ሲል አስረድቷል።
ሚኒስቴሩ " ሕጉ ሀገር አቀፍ ተፈጻሚነት ያለው ሲሆን ከዚህ ሪፎርም የሚጠበቀውን ውጤት እውን ለማድረግ በሁሉም ደረጃ ከሚገኙ የፍትሕ አካላት ጋር በቅንጅት እንሰራለን " ብሏል።
መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ/ም | 62 030 |
| 19 | The FDRE new final draft Criminal Procedure Code. | 50 957 |
| 20 | +1 በጉምሩክ አስተላላፊዎችና በአስመጪዎች የሚደረግ የውክልና ጉዳይ | 52 681 |
