fa
Feedback
MicroLink Information Technology College 🎓

MicroLink Information Technology College 🎓

رفتن به کانال در Telegram

This is the official page of MicroLink I.T. College. በዚህ ገፅ የየዲፓርትመንቱን የትምህርትና የፈተና ስኬጁል፣ ግሬድ፣ የክፍያ ሁኔታዎችንና መሰል የኮሌጃችንን ማስታወቂያዎች የምንለጥፍበት ገፅ ነው፡፡ በኮሌጃችን ለመመዝገብና መረጃ ለመጠየቅ በ ይደዉሉልን። በ @MicroLink_ITC_bot ሃሳብዎን ያድርሱን። መልካም የትምህርት ዘመን!

نمایش بیشتر
3 671
مشترکین
+224 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-2430 روز
آرشیو پست ها
🎓🎓ለ2018ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!🎓🎓 🎊🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ!🎉🎉🎊 🎊🎉Announcement to All 2018 E.C. Graduates!🎉🎊 Congratulations!
🎓🎓ለ2018ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!🎓🎓 🎊🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ!🎉🎉🎊 🎊🎉Announcement to All 2018 E.C. Graduates!🎉🎊 Congratulations! MicroLink Information Technology College will hold its graduation ceremony for Degree and Level program students on Nehase 23, 2018 E.C. (August 29, 2026) at the Hager Fikir Theatre Hall. Therefore, all honored graduates and your family members are respectfully requested to arrive starting from 8:30 AM (2:30 Local Time). 🎉🎉:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::🎉🎉 የማይክሮሊንክ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በዲግሪና በደረጃ ያስተማራቸውን ተማሪዎች ነሀሴ 23-2018 ዓ.ም በሀገር ፍቅር አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ስለሆነም በዚሁ እለት የተከበራችሁ ተመራቂ ተማሪዎች እና የተመራቂ ቤተሰቦች ከ 2.30 ጀም እንድትገኙ ስንል በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ ‼️‼️ማሳሰቢያ‼️‼️ 👉የጥሪ ካርድ ከእጆ እንዳይለይ። 👉ተመራቂ ተማሪዎች ቀድማችሁ ወደ አዳራሽ እንድትገቡ።

Repost from N/a
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: -
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 2nd Year 3rd Term TVET Program Students
This is to inform you that to all Second-Year-Third-Term EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year course registration will be held from Thursday August 20, 2026 to Saturday August 22, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 12:00 PM ( 06:00 LT ) ONLY. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Extension #Registrar Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
To : All Senior Students on 2018 EC (2026 GC)   From : Office of the Registrar   Date : August 16, 2026    
Subject: Listing Tentative Senior Candidate Students
  This to inform all Senior Students that, here listed below are TENTATIVE PROSPECTIVE CANDIDATE students listed who fulfill the minimum requirements for the Completion of Duration of Study ceremony in the year 2018 EC (2028 GC).   NB : - Those of you who are labeled as "OK" you fulfill the minimum requirements for ceremony .   - Those of you who are labeled as "MODERATE" contact your department in order to meet the minimum requirements (1 or 2 course issue).   - Those of you who are labeled as "WARNING" contact your department in order to meet the minimum requirements (above 4 course issue).   - Those of you who are labeled as "CRITICAL" contact the Record Office at the back window of the registrar.   with best regards, Refer the list for CE : https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/70 for AF : https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/74

Repost from N/a
To : All Senior Students on 2018 EC (2026 GC)   From : Office of the Registrar   Date : August 16, 2026    
Subject: Listing Tentative Senior Candidate Students
  This to inform all Senior Students that, here listed below are TENTATIVE PROSPECTIVE CANDIDATE students listed who fulfill the minimum requirements for the Completion of Duration of Study ceremony in the year 2018 EC (2028 GC).   NB : - Those of you who are labeled as "OK" you fulfill the minimum requirements for ceremony .   - Those of you who are labeled as "MODERATE" contact your department in order to meet the minimum requirements (1 or 2 course issue).   - Those of you who are labeled as "WARNING" contact your department in order to meet the minimum requirements.   - Those of you who are labeled as "CRITICAL" contact the Record Office at the back window of the registrar.   with best regards, Refer the list https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/70

Section_20260814.pdf0.60 KB

Class Schedule For All extension Degree Students!

Repost from N/a
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: -
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester and ABOVE DEGREE Program Students
This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Refer the SLIP for more information on the LINK below 👇 👇 👇 https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/67 NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

To Refer the SLIP for more information use the Link below 👇 👇 👇 https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official/67

Repost from N/a
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: -
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester and ABOVE DEGREE Program Students
This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026 SUBJECT: -
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION DEGREE Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 31, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Semester DEGREE Program Students
This is to inform you that to all First-Year-Third-Semester and above EXTENSION DEGREE program students for 2018 EC (2025/26) academic year KIREMT COURSE registration will be held from Monday August 03, 2026 to Friday August 07, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #KIREMT Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All REGULAR and EXTENSION TVET Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 17, 2026 S
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All REGULAR and EXTENSION TVET Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - July 17, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 1st Year 3rd Term TVET Program Students
This is to inform you that to all First-Year-Third-Term and above REGULAR and EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year will be held from Monday July 20, 2026 to Thursday July 23, 2026 starts at 09:00 AM ( 03:00 LT ) until 06:00 PM ( 12:00 LT ) ONLY. Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #ADD_DROP Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ  እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016  በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል። 📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265 📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ አዋጅ መመሪያ መገኛ : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform ፨ ፍሬ ሃሳብ ፨ ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም.  የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦ (ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣ ወይም (ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት  የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና  የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡ ፨ አሻሚው ሃሳብ ፨ ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ። ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል። @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ  እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016  በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል። 📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265 📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ አዋጅ መመሪያ መገኛ : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform ፨ ፍሬ ሃሳብ ፨ ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም.  የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦ (ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣ ወይም (ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት  የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና  የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡ ፨ አሻሚው ሃሳብ ፨ ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ። ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል። @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
‼️ ማሳሰቢያ ‼️
ጉዳዩ : ለተጠየቀው የህዝብ አስተያየት ምላሽ እንድትሰጡ ስለማሳሰብ
እንደሚታወቀው የኢፌዴሪ ትምህርት እና ሥልጠና ባለስልጣን ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ አስተያየት ይፋ በተደረገው እና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሚቆየው ረቂቅ አዋጅ መሰረት "የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ  እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016  በአንቀፅ ፭ ንዑስ አንቀፅ ፭ መመሪያ" ማሻሻያ ያስፈልገዋል ብሎ በማሰብ ረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየት እንዲሰጥበት በይፋ አሳውቋል። 📢 የተቋሙ ማስታወቂያ : https://telegram.me/FDRE_ETA/3265 📢 አስተያየት መስጫ እና ረቂቅ መመሪያ መገኛ : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdidY0NmMrZaqbjt0TsFEUIIgYv20l1VmkwOIZJUc-0BiYZHA/viewform ፨ ፍሬ ሃሳብ ፨ ይህ መመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስት እና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመስከረም 2010 እስከ 2015 ዓ.ም.  የተመረቁ ተመራቂዎች ብቻ የሚተገበር ሲሆን፦ (ሀ) ለዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ አራት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና (CoC) ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፣ ወይም (ለ) ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ አራት  የብቃት ማረጋገጫ (CoC) ፈተና  የወሰዱትን ተመራቂዎች ያጠቃልላል፡፡ ፨ አሻሚው ሃሳብ ፨ ሆኖም ከላይ በረቂቅ አዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ (ሀ) የተጠቀሰው ቢኖርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት ደረጃ (BA, MA, and PhD) ላይ ሚኒስቴሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል ይላል ረቂቁ። ስለሆነም ይህ ረቂቅ አዋጁ በአንድም በሌላ በቀጥታ ከላይ በ "ሀ" እና "ለ" የተገለጹት ከትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ (Authentication) ጋር ስለሚገናኙ የሚነካዎት ከሆነ ወይም በተዘዋዋሪ ይህ ጉዳይ ይመለከተኛል የሚሉ ሁሉ ይህንን ረቂቅ አዋጅ አስተያየት እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል። @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #Authentication #ETA #MoE Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

‼️Final Exam Schedule‼️ For All Degree Classes #DegreeFinalSchedule #FinalExam

Repost from N/a
‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️ ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡ ስለሆነም የመውጫ ፈተና በሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ 👇 👇👇 Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡ * ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ) - Full Name including G.Father Name (both English and Amharic) * የመታወቂያ ቁጥር - ID Number * የትምህርት ክፍል - Department * የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት - The year Exit Exam you Passed * የትውልድ ቀን ( ቀን / ወር / ዓመተ ምህረት) - Birth Date ( DD / MM / YYYY ) የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ ሬጅስትራር ቢሮ አዲስ አበባ
ማስታወሻ :
⩩ ይህ ማስታወቂያ የሚመለከተው የአዲስ አበባ ካምፓስ ተማሪ የነበሩትን እና በሰኔ 2017 ዓ.ም መጨረሻ እና ከዛ በኋላ የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉትን ብቻ ነው። ⨳ መረጃችሁን በግል የቴሌግራም መልዕክት ላይ መላክ ተቀባይነት ስለሌለው የተሰጠውን መስፈንጠሪያ (link) ብቻ ተጠቀሙ። @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️ ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡ ስለሆነም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡ Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct * ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ) * የትምህርት ክፍል * የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት * የትውልድ ቀን ( ቀን / ወር / ዓመተ ምህረት) የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ ሬጅስትራር ቢሮ @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
‼️ አስቸኳይ ማስታወቂያ ‼️ ጉዳዩ ፡ ኦሪጅናል የዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ህትመትን ይመለከታል እንደሚታወቀው ከ ሰኔ 2017 ዓ.ም. ጀምሮ የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና የማለፍያ ነጥብ ያመጡ ተማሪዎች የኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ በማዕከል ደረጃ በብርሃንና ሰላም ማተምያ ቤት እንደሚሰራ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ መመሪያ ተገልጿል፡፡ ስለሆነም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2017 ዓ.ም እና ከዛም በኋላ ተፈትናችሁ የማለፍያ ነጥብ አምጥታችሁ ኦሪጅናል ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ለማሰራት እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ዓርብ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ በመቅረብ ወይንም በቴሌግራም Direct Message በመጠቀም ከታች የተጠቀሰውን መረጃ በመላክ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ በቴሌግራም የሚላከው መረጃ የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡ Telegram Direct Message => https://t.me/MicroLinkRegistrar_Official?direct * ሙሉ ስም እስከ አያት (በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ) * የትምህርት ክፍል * የመውጫ ፈተና ያለፋችሁበት ዓመት * የትውልድ ቀን የማይክሮሊንክ ኢ.ቴ.ኮ ሬጅስትራር ቢሮ @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #DegreeDocument #2017ExitExam Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp

Repost from N/a
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION TVET Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - May 30, 2026 SUBJECT: - REG
‼️ NOTICE ‼️ TO : - All EXTENSION TVET Program Students FROM : - Office of the Registrar DATE : - May 30, 2026
SUBJECT: - REGISTRATION for 2nd Year-2nd Term EXTENSION TVET Program Students
This is to inform you that to all Second-Year-Second-Term and above EXTENSION TVET program students for 2018 EC (2025/26) academic year will be held from Wednesday June 03, 2026 to Saturday June 06, 2026 until 12:00 PM ( 06:00 LT ) ONLY. Therefore, all concerned students are kindly advised to register on time. Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a strong penalty. NB : Those who will miss the scheduled REGISTRATION date will be charged with a solid penalty. 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 𝓸𝓯 𝓽𝓱𝓮 𝓻𝓮𝓰𝓲𝓼𝓽𝓻𝓪𝓻 𝓪𝓭𝓭𝓲𝓼 𝓪𝓫𝓪𝓫𝓪 - 𝓱𝓮𝓪𝓭 𝓸𝓯𝓯𝓲𝓬𝓮 @MicroLinkRegistrar_Official #MicroLinkITCollege #Registrartion #TVET #Regular #Extension #Registrar #ADD_DROP Facebook  |  LinkedInWebsite | WhatsApp