fa
Feedback
Dilla Don Bosco Catholic Secondary School

Dilla Don Bosco Catholic Secondary School

رفتن به کانال در Telegram
1 710
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+57 روز
+4130 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+7
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+47
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+93
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+60
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+125
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+64
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+58
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+33
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+57
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+67
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+115
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+87
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+71
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+43
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+33
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+962
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
06 ژوئیه+3
05 ژوئیه+1
04 ژوئیه0
03 ژوئیه0
02 ژوئیه+2
01 ژوئیه+1
پست‌های کانال
2
​📢 ታሪካዊ ቀን በዲላ ዶን ቦስኮ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ማዕከል፦ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በኦንላይን መስጠት ተጀመረ! በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና፣ በዛሬው+4
​📢 ታሪካዊ ቀን በዲላ ዶን ቦስኮ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ማዕከል፦ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በኦንላይን መስጠት ተጀመረ! በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና፣ በዛሬው እለት በትምህርት ቤታችን ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን (በኢንተርኔት) መሰጠት ጀምሯል። ይህ አዲስ የፈተና ስርዓት በትምህርት ቤታችን ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ደማቅ ሁነት ሆኖ ተመዝግቧል። ​የተማሪዎች እና የዙር ክፍፍል መረጃ፦ ​የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science)፦ 100 ተማሪዎች በ3 ዙር ተከፋፍለው ፈተናቸውን ይወስዳሉ። ​የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science)፦ 64 ተማሪዎች በአንድ ዙር ፈተናቸውን ያከናውናሉ። ​የፈተናው ማጠቃለያ፦ ፈተናው በተቀመጠለት መርሃ-ግብር መሰረት እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቀጥል ይሆናል። ​የፈተና ማዕከላትን በተመለከተ፦ ይህ አገር አቀፍ ፈተና በሁለት ዋና ዋና ማዕከላት እየተሰጠ የሚገኝ ሲሆን፣ የኛን ትምህርት ቤት ጨምሮ የአንዲዳ እና የዳማ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በጋራ በመሆን በዶን ቦስኮ ማዕከል ፈተናቸውን በሰላማዊ ሁኔታ በመፈተን ላይ ይገኛሉ። ​ለትምህርት ቤታችን ተማሪዎች እንዲሁም በማዕከላችን ለሚፈተኑ የጎረቤት ትምህርት ቤት እጩ ተፈታኞች በሙሉ ፈጣሪ መልካም ውጤትን እንዲያድላቸውና ፈተናውን በስኬት እንዲያጠናቅቁ ከልብ እንመኛለን! 👍📚 ዶን ቦስኮ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ICT ማዕከል
1 032
3
بدون متن...
780
4
የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ነገ ሰኔ 23 ይጀምራል። ሰኔ 22/ 2018 ዓ.ም የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16
የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ነገ ሰኔ 23 ይጀምራል። ሰኔ 22/ 2018 ዓ.ም የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በ607 የፈተና ማዕከላት በስድስት ዙር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። ለፈተናው በድምሩ 563,501 ተፈታኞች የተመዘገቡ ሲሆን፣ 306,456 የተፈጥሮ ሳይንስ እና 257,045 የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ናቸው። አገልግሎቱ ለፈተናው የሚያስፈልጉ ሁሉንም ዝግጅቶች ማጠናቀቁንና የፈተና አስፈጻሚዎችን ወደ ፈተና ማዕከላት ማሰማራቱን ገልጿል። ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከላት ሲቀርቡ የመፈተኛ መግቢያ ካርዳቸውን (Admission Card)፣ የተማሪ ወይም ህጋዊ መታወቂያ፣ በፈተና አስተዳደሩ የተፈቀደ እስክሪብቶ እና ባዶ ወረቀት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል። ሞባይል ስልክ፣ ስማርት ሰዓት፣ ብሉቱዝ፣ ጆሮ ማዳመጫ፣ ፍላሽ ዲስክ፣ ሜሞሪ ካርድ፣ የግል ላፕቶፕ ወይም ታብሌት እና ሌሎች ያልተፈቀዱ መሳሪያዎችን ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት አይፈቀድም። ፈተናው በበይነ መረብ በ6 ዙር የሚሰጥ ሲሆን፣ በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 1 እስከ 3፣ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ ከሐምሌ 6 እስከ 8 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈተኑ ተገልጿል። የትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም ተፈታኞች መልካም እድል እየተመኘ፣ ፈተናውን በመረጋጋት፣ በሥነ ምግባር እና በራስ መተማመን እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል።
912
5
بدون متن...
614
6
🚀 Bosco Coding Academy – 2026 Summer Kids Coding Training 🎉 Registration for our 9th Round of Summer Kids Coding Training i
🚀 Bosco Coding Academy – 2026 Summer Kids Coding Training 🎉 Registration for our 9th Round of Summer Kids Coding Training is now officially closed! Over the past 20 days, we successfully registered 75 students from 11 different schools. 📊 Registration Summary 👧 Female: 37 👦 Male: 38 👥 Total: 75 Students 🎓 Grades: 6–10 📅 Class Starts: Hamle 20, 2018 E.C. 🕝 Time: 2:30 Local Time 📍 Venue: Don Bosco Secondary School ICT Center, Dilla 🌟 Our Journey For the past 5 years, Bosco Coding Academy has been committed to equipping young students with practical coding and digital skills. 🏆 Our Impact 👨‍💻 More than 300 students have benefited from our training. 🥇 5 of our students won the Coding Challenge Competition organized by Camara Education Ethiopia and Africa Code Week in 2023 and 2024. 🙏 Thank you to all parents, students, schools, and supporters for your trust and continued encouragement. We look forward to welcoming our new students and inspiring the next generation of programmers and innovators!
668
7
‎​🙌 Wishing Our Grade 12 Candidates Success! 🙌 ‎ ‎​As our Grade 12 students at Don Bosco Catholic Secondary School - Dilla+2
‎​🙌 Wishing Our Grade 12 Candidates Success! 🙌 ‎ ‎​As our Grade 12 students at Don Bosco Catholic Secondary School - Dilla begin their ESSLCE journey, we send them our warmest blessings and encouragement. ‎​You have been formed not just to be excellent students, but to be honest citizens and forces of good. Trust in the knowledge you’ve built, the guidance of your teachers, and the strength within you. Walk into that exam hall with your head held high! ‎ ‎​May God grant you clarity of mind, peace of heart, and the wisdom to recall everything you have learned. ‎ ‎​Best of luck, Class of 2026! Your future is bright, and we cannot wait to see where your hard work takes you next. 🚀📚 ‎ ‎​#ESSLCE2026 #DonBoscoDilla #Grade12 #FaithAndSuccess #SalesianYouth ‎
760
8
+2
بدون متن...
907
9
የፈተና ስርቆትን የሚጠየፍ ትውልድ በመፍጠር ሂደት ውስጥ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል፦ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ******** ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን በበይነ መረብና በወረቀት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ የፈተና ስርቆትን የሚጠየፍ ትውልድ በመፍጠር ሂደት ውስጥ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል። በተለይም በፈተናው ሂደት ፈተና ለመስረቅም ይሁን ለማሰረቅ በሚሞክሩ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ጠቅሰው፣ ለፈተናው ስኬታማነት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው፣ የፈተናው አጠቃላይ ሂደት ደህንነቱ የተጠበቀ፣ በሰላምና በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ ሁሉም ባለድርሻ አካል በተባበረ እና በተቀናጀ ሁኔታ መስራት እንደሚጠበቅበት ተናግረዋል፡፡ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአጠቃላይ ተፈታኞች መካከል በአብዛኛው በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑና የፈተና ተቋማቱም በርከት ባለ ሁኔታ በክልል ደረጃ የተደራጁ መሆናቸው ፈተናውን ልዩ እንደሚያደርገው ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም የፈተናውን ደህንነት የማረጋገጥ ጉዳይ ከሌላው ጊዜ በተለየ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራ እንደሚያስፈልግ ሚኒስትር ዴኤታዋ አስገንዝበዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፈንታ በበኩላቸው፣ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና በጋራ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታ ዘርፉ ተገቢውን ዝግጅት ማድረጉን ገልጸዋል። ሀገር አቀፍ ፈተናው ውጤታማ እንዲሆንና በታሰበው አግባብ እንዲጠናቀቅ በታማኝነትና በትብብር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚያስፈልግም ምክትል ኮሚሽነር ጀነራሉ አክለው ገልፀዋል፡፡ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 በበይነ መረብና በወረቀት እንደሚሰጥ አስታውሰዋል። ይህንኑ ፈተና ለመውሰድ 563,501 ተፈታኞች መመዝገባቸውን ጠቅሰው፣ ከእነዚህ ውስጥ 306,456ቱ የተፈጥሮ ሳይንስ፣ 257,045ቱ ደግሞ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች መ
820
10
https://exp9.ethernet.edu.et/
962
11
بدون متن...
967
12
بدون متن...
1 233
13
‎ማስታወቂያ ‎ለትምህርት ቤታችን ተማሪዎች ‎ ‎ከዚህ በፊት ከትምህርት ቤታችሁ የተዋሳችሁትን የተማሪው መማሪያ እና የቤተ መፃህፍት መፃህፍት ማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ ትም
‎ማስታወቂያ ‎ለትምህርት ቤታችን ተማሪዎች ‎ ‎ከዚህ በፊት ከትምህርት ቤታችሁ የተዋሳችሁትን የተማሪው መማሪያ እና የቤተ መፃህፍት መፃህፍት ማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ ትምህርት ቤት እየመጣችሁ እንድትመልሱ ስንል እናሳስባለን። ‎ ‎ ‎ ‎መማሳቢያ ‎መፃህፍቱን በወቅቱ ያልመለሰ ተማሪ የ2018 ዓ.ም አጠቃላይ ውጤት ሪፖርት ካርድ አይሰጠውም!! ‎ ‎የትምህርት ቤቱ አስተዳደር
1 508
14
#ያለን_ቦታ_ውስን_ስለሆነ_ፈጥነው_ይመዝገቡ ለ2018 ዓ.ም የክረምት የህፃናት ኮዲንግ ስልጠና በዚህ የጎጉል ፎርም ሊንክ በኦንላይን ይመዝገቡ ይቻላል👇 https://docs.google.com/form
#ያለን_ቦታ_ውስን_ስለሆነ_ፈጥነው_ይመዝገቡ ለ2018 ዓ.ም የክረምት የህፃናት ኮዲንግ ስልጠና በዚህ የጎጉል ፎርም ሊንክ በኦንላይን ይመዝገቡ ይቻላል👇 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeoPlknHGKDI1vbqlY4yCGCQ_Baq79KLFA-5HN0OouK_M0zaQ/viewform?usp=header
1 255
15
بدون متن...
1 089
16
بدون متن...
1 177
17
ለ2018 ዓ.ም የክረምት የህፃናት ኮዲንግ ስልጠና በዚህ የጎጉል ፎርም ሊንክ ይመዝገቡ 👇 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeoPlknHGKDI1vbqlY4yCGCQ_B
ለ2018 ዓ.ም የክረምት የህፃናት ኮዲንግ ስልጠና በዚህ የጎጉል ፎርም ሊንክ ይመዝገቡ 👇 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeoPlknHGKDI1vbqlY4yCGCQ_Baq79KLFA-5HN0OouK_M0zaQ/viewform?usp=header
966
18
‎⭐️በፈተና ዋዜማ እና የፈተና ጊዜ ስኬትን ለማረጋገጥ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ተግባራዊ ማድረግ ይገባል🔤➖ ‎ ‎🔤በቂ እረፍት ማድረግ፡ አእምሮን ለማነቃቃት እና ጭንቀትን ለመቀነስ ቢያንስ
‎⭐️በፈተና ዋዜማ እና የፈተና ጊዜ ስኬትን ለማረጋገጥ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ተግባራዊ ማድረግ ይገባል🔤➖ ‎ ‎🔤በቂ እረፍት ማድረግ፡ አእምሮን ለማነቃቃት እና ጭንቀትን ለመቀነስ ቢያንስ ከ 7 እስከ 8 ሰዓታት የሚሆን ጥልቅ እንቅልፍ መተኛት ያስፈልጋል። ‎ ‎🔣የፈተና ቁሳቁስ ማሟላት፡ እስክሪብቶ፣ እርሳስ፣ ማጥፊያ፣ መለያ (ID) እና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶች አስቀድመው በቦርሳ መዘጋጀት አለባቸው። ‎ ‎⏰አጭር ግምገማ ብቻ ማድረግ፡ ‎አዳዲስ ርእሶችን ለማንበብ ከመሞከር ይልቅ ቀደም ሲል የተሰሩ ማጠቃለያዎችን እና ዋና ዋና ነጥቦችን ብቻ ማየት ይበጃል። ‎ ‎🔤ትክክለኛ አመጋገብ፡ አእምሮ በተገቢው መንገድ እንዲሠራ ቀላል፣ ሰውነትን የሚያነቃቁ እና ጤናማ ምግቦችን መመገብ ይገባል። ‎ ‎🔤ስሜትን መቆጣጠር፡ የፈተና ፍርሃትን እና ጭንቀትን ለመቀነስ ከመጠን በላይ ከማሰብ መቆጠብ፣ አዎንታዊ አስተሳሰብ መያዝ እና ዘና ማለት ያስፈልጋል። ‎ ‎🔤የፈተና ቦታን ማወቅ፡ የፈተናው ቦታ ሩቅ ከሆነ አስቀድሞ መንገድን በመለየት ሰዓት አክብሮ ለመገኘት እቅድ መያዝ ወሳኝ ጉዳይ ነው ‎ ‎ ‎📌መልካም ፈተና!! ‎📌 መልካም ውጤት! ‎📌መልካም እድል! ‎ 👏👏👏👏 ‎
1 506
19
بدون متن...
1 340
20
Register online using the following Google Form👇 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeoPlknHGKDI1vbqlY4yCGCQ_Baq79KLFA
Register online using the following Google Form👇 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeoPlknHGKDI1vbqlY4yCGCQ_Baq79KLFA-5HN0OouK_M0zaQ/viewform?usp=header
1 530