fa
Feedback
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/-ኢኦተቤ EOTC-Addis Ababa Diocese Media service

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/-ኢኦተቤ EOTC-Addis Ababa Diocese Media service

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ የቴሌግራም ቻናል ነው። መንፈሳዊ አገልግሎትና ሰሞነኛ ጉዳዮች ይቀርቡበታል። አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ

نمایش بیشتر
5 758
مشترکین
+424 ساعت
-97 روز
-5830 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+15
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+55
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+62
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+39
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+76
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+51
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+140
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+122
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+117
در 3 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+94
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+102
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+405
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+133
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+172
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+75
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+92
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+108
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+84
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+77
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+60
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+94
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+127
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+106
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+67
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+60
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+36
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+77
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+64
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+59
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+57
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+284
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+265
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+258
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+2 165
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+678
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+236
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+276
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+293
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+262
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+229
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+209
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+183
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+261
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+298
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+161
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+183
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+1 265
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
04 ژوئیه+1
03 ژوئیه+5
02 ژوئیه+7
01 ژوئیه+2
پست‌های کانال
2
+9
بدون متن...
787
3
+9
بدون متن...
598
4
#በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የአብነት መምህራን በስብከተ ወንጌል አገልግሎት ላይ ድርሻቸውን እንዲወጡ የሚያስችልና በር የሚከፍት የሥልጠና መርሐ ግብር ተካሄደ። ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሰኔ ፳፭/፳፻፲፰ ዓ/ም በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ስብከተ ወንጌል ክፍል አዘጋጅነት፣ በክፍለ ከተማው ለሚገኙ የአብነት መምህራን፣ የሊቃውንት ጉባኤ አባላትና ሰባክያነ ወንጌል የተዘጋጀ መንፈሳዊ ሥልጠና ተሰጠ። የመርሐ ግብሩ ዋና ዓላማ የአብነት መምህራንና ሊቃውንት ያላቸውን ጥልቅ እውቀት በመጠቀም፣ በስብከተ ወንጌል ዘርፍ ያላቸውን ተሳትፎ የበለጠ ውጤታማ፣ የበቃና የላቀ እንዲያደርጉ ማስቻል መሆኑ ተገልጿል። ረዳት ፕሮፌሰር መምህር ግርማ ባቱ «የአብነት ትምህርትና ስብከተ ወንጌል» በሚል ርእስ ሥልጠና ሰጥተዋል። በገለጻቸውም የአብነት ትምህርት ለስብከተ ወንጌል አገልግሎት መሠረታዊ እውቀትን፣ ጠንካራ ስብእናንና አገልጋይነትን የሚያጎለብት መሆኑን ገልጸዋል። እንዲሁም የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና የአብነት መምህራን በስብከተ ወንጌል ዘርፍ ተሳትፏቸውን በማሳደግ የቤተ ክርስቲያኒቱን ተልዕኮ ማጠናከር እንደሚገባ አሳስበዋል። በትምህርታቸው ወቅት የአብነት ትምህርት ቤቶች እውቀትንና ማንነትን በመቅረጽ ረገድ ያላቸውን ታሪካዊ ልዕልና፣ እንዲሁም ከስብከተ ወንጌል አገልግሎት ጋር ያላቸውን የማይነጣጠል ትስስር በስፋት አብራርተዋል። የአብነት ትምህርት ከእውቀት ባለፈ ማንነትን፣ ሥነ ምግባርንና የአገልግሎት ብቃትን የሚገነባ ጥንታዊ የትምህርት ሥርዓት መሆኑን ጠቅሰው፣ ከዘመናዊ የስብከት ዘዴዎች ጋር በተጣጥሞ ለቤተ ክርስቲያን ተልዕኮ የበለጠ አስተዋጽኦ ሊያበረክት እንደሚችልም አመልክተዋል። መጋቤ ብሉይ መምህር አእመረ አሸብር «ወንጌል በተለያዩ ዘመናት የገጠሙት ተግዳሮቶች» በሚል ርእስ ሥልጠና ሰጥተዋል። በሥልጠናቸውም ወንጌል በታሪክ ውስጥ ያጋጠሙትን የአስተሳሰብ ፈተናዎች በመዳሰስ፣ ከብሉይ ኪዳን ጀምሮ እስከ ዘመናዊነትና ድኅረ ዘመናዊነት ድረስ የተፈጠሩ ለውጦች ከወንጌል ጋር ያላቸውን ግንኙነት በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አብራርተዋል። በመርሐ ግብሩ የተገኙት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በሰጡት አባታዊ ምክር ፣ የወንጌል አገልግሎት ከሁሉም በላይ ቅድሚያ ሊሰጠው እንደሚገባ ገልጸው፣ ስብከት የሚሰጥበት አቀራረብ፣ የጊዜ አጠቃቀም፣ በአገልጋዮች መካከል ያለው ቅንጅትና ለምዕመናን የሚቀርበው መልእክት በጥበብ ሊቀርብ እንደሚገባ አሳስበዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ፣ ረዳት ፕሮፌሰር መምህር ግርማ ባቱ የመንፈሳዊና ኢኮኖሚያዊ ምክትል ሥራ አስኪያጅ፣ መጋቤ ብሉይ መምህር አይመረ አሸብር በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የትምህርትና ማሰልጠኛ መምሪያ ጸሐፊ፣ መልአክ ገነት መምህር ልሳነ ወርቅ ተስፋ የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ፣ የክፍለ ከተማው የሥራ ኃላፊዎች፣ መምህራን፣ የሊቃውንት ጉባኤ አባላትና ሰባክያነ ወንጌል ተሳትፈዋል። 📷ዲ/ን ቅዱስ ጥበቡ ነቢዩ ሚክያስ #ስለአንዲት_ኦርቶዶክሳዊት_ቤተ_ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service
620
5
+2
بدون متن...
663
6
+9
بدون متن...
777
7
+9
بدون متن...
546
8
የምዕራብ ካናዳ ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ በግንባታ ላይ የሚገኘው የሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንን ጎበኙ። ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሕንጻ አሰሪ ኮሚቴ የበላይ ጠባቂ በግንባታ ላይ የሚገኘውን ዘመን ተሻጋሪዉን የሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንን ጎብኝተዋል። የቤተክርስቲያኑ የግንባታ ሂደት በብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ለተመራዉ ልዑካን ቡድን በደብሩ አስተዳዳሪ በክቡር መልአከ ኤዶም ቆሞስ አባ ወልደትንሳኤ ባህሩ እንዲሁም በኢንጅነር ዝናቡ ወልዱ በሕንጻ ቤተመቅደሱ ግንባታ ስራ ሰፊ ገለጻ ተደርጓል። ክቡር መልአከ ኤዶም በገለጻዉ ወቅት እንደገለጹት ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተመቅደስ አስፈጽመን ለትውልድ ታሪክ ሰርተን ማስረከብ እንዳለብን ገልጸዉ፣ በሚደረገዉ የአለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ በመላዉ አለም የምንገኝ ኦርቶዶክሳውያን በመሳተፍ አሻራችንን እንድናኖር ጥሪያቸዉን አቅርበዋል። ክቡር መልአከ ገነት ሙሴ ዘነበ በአዲስ አበባ ሀገረስብከት የፕሮጀክት ክፍል ኃላፊ፣እንደገለጹት የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንን ለማጠናቀቅ ከሐምሌ 10 እስከ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሚደረገዉ የገንዘብ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ በመሳተፍ፣ ስትቃጠል የተቆጫችሁ ሁሉ አሁን አሻራችሁን የምታሳርፉበት ጊዜና ስዓት በመሆኑ፣ሁላችንም በተጠቀሰው ቀንና ስዓት በመገኘት የልጅነት አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅረበዋል ። ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ይኽንን ሕንጻ እየገነባችሁ ያላችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቼ በዚህ አስቸጋሪና ፈታኝ ወቅት ታሪክ የማይረሳው ትውልድ የሚዘክረው ሕያው ቅርስ ሠርታችኋልና ዋጋ ሰማያዊና ዘለዓለማዊ ነው ብለዋል። ብፁዕነታቸው ባስተላለፉት አባታዊ የአደራ መልእክት በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ከጎናችን በመቆም፤ የሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም መቅደስን ለማጠናቀቅ ከሐምሌ 10_12/ 2018 ዓ.ም በሚደረገው ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰብ መርሐ ግብር ላይ በመሳተፍ በሚቻላችሁ ሁሉ እንድትረባረቡ በእግዚአብሔር ስም የአደራ መልእክታቸዉን አስተላልፈዉ፣ ይህንን ዘመን ተሻጋሪ የጀመራችሁትን መልካም ሕንጻ ለፍጻሜ ደርሶ የድካማችሁ ውጤት ለማየት ያብቃችሁ በማለት ቃለ በረከት ሰጥተው፣ ለሕንጻ አሰሪ ኮሚቴዉ የስራ መመሪያ በመስጠት ጸሎት አድርሰው ሐዋርያዊ ጉዟቸውን አጠናቀዋል። በጉብኝቱ ላይ ክቡር መልአከ ሕይወት ቀሲስ ንጉሤ ባወቀ የሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት ዋና ስራአስኪያጅ ፣ክቡር መልአከ ገነት ሙሴ ዘነበ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የፕሮጀክት መምሪያ ኃላፊ ፣መልአከ ሰላም ተሾመ ገብረ ስላሴ ፣ መጋቤ አእላፍ ዮናስ ኢሳይያስ ፣ መልአከ ምሕረት ዐሥራት ዘውዴ፣ክቡር መልአከ ኤዶም ቆሞስ አባ ወልደ ትንሳኤ ባሕሩ ፣የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴዎች፣የሰበካ ጉባኤ አባለት በጉብኝት መርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተዉ መልእክታቸዉን አስተላልፈዋል። እንደሚታወቀዉ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆሣዕናን በሆሣዕና በዓል ላይ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የሕንጻ አሠሪ ኮሚቴ የበላይ ጠባቂ ሆነዉ መሰየማቸው ይታወቃል። ©ብሕንሳ ሚዲያ
658
9
+3
بدون متن...
929
10
+9
بدون متن...
888
11
በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) እና የዲጂታል ሽግግር አማካሪ ኮሚቴ ለአስተዳደር ጉባኤው በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ እየሠራ ያለውን የተለያዩ የጥናት ሰነዶች አቀረበ፡፡ ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) እና ዲጂታል ሽግግር አማካሪ ኮሚቴ በዘመናዊ የዲጂታል ዓለም ውስጥ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ አገልግሎቷን ተደራሽ ማድረግ የምትችልባቸውንና አስተዳደራዊ አቅሟን ለማሳደግ የሚረዱ ሙያዊ ምክረ ሐሳቦችንና ስልታዊ ጥናቶችን በማቅረብ እንዲሠራ የተቋቋመ ኮሚቴ ነው፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ ቀሲስ ዮሐንስ ተስፋዬ ለአስተዳደር ጉባኤ ባቀረቡት ጥናት “ቤተክርስቲያን በቴክኖሎጂ የዳበረ ዘመናዊ የቤተክርስቲያን አስተዳደር ሥርዐትን ለመገንባት ከመንፈሳዊ እሴቶች ጋር የተጣጣመ፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ ለቀጣይ ትውልድ አገልግሎት መስጠት የሚችል የኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂን መጠቀም እንደሚያስፈልጋት አስረድተዋል፡፡ የዲጂታል ቴክኖሎጂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤትክርስቲያን ስብከተ ወንጌል ለማስፋፋት፣ አስተዳደሯን ለማዘመን፣ የፋይናንስ ሥራዎቿን ለማቀላጠፍ፣ የቤተክርስቲያን ጥንታዊና ታሪካዊ ቅርሶቿን ለማስጠበቅና ለማስተዳደር ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው መሆኑ በጥናቱ ተመላክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስቀድሞ ለአገልግሎት ትጠቀምባቸው የነበሩ ሀርድ ኮፒዎች ዲጂታይዝ ለማድረግ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) እና ዲጂታል ሽግግር አማካሪ ስትራቴጂክ ሰነድ መዘጋጀቱን ሰብሳቢው ገልጸዋል። ቤተክርስቲያን ለዘመናት የቆዩ የብራና መጻሕፍት፣ የቅኔ፣ የያሬዳዊ ዜማዎችና የቅዱሳት ሥዕላት ባለቤት መሆኖከአጥቢያ እስከ መንበረ ፓትርያርክ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ካህናትና ምእመናንን የምትመራ ቢሆንም እነዚህ ሁሉ ትላልቅ መረጃዎችና መዛግብት ግን በአንድ ላይ ተሰንደው ከመቀመጥ ይልቅ በተበታታነ ሁኔታ እንደሚገኙ ተገልጿል። በመሆኑም የቤተክርስቲያን ቅርስና ሀብት ዘመኑ የሚጠይቀውን የዲጂታል ቴክኖሎጂ በመጠቀም በአንድ ማዕከል ሠንዶ ማስቀመጥ እንደሚገባ ሰብሳቢው አስገንዝበዋል ፡፡ የአስተዳደር ጉባኤ አባላቱም በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አመራር ለዘርፉ የተሰጠውን ትኩረትና የተከናወኑ ተግባራትን በማድነቅ አስተያየት የሰጡ ሲሆን፤ እነዚህ ትላልቅ ሥራዎች በአጭር ጊዜ ተጠናቀው በአዲሱ በጀት ዓመት ተግባራዊ ሊሆኑ እንደሚገባ አሳስበዋል። ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ጥናቱን በማዘጋጀት ያቀረቡ የኮሚቴ አባላትን አመስግነው፤ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት በግንቦት ፳፻፲፰ ዓ.ም የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ አጀንዳው መቅረቡን ጠቅሰዋል። ምልዓተ ጉባኤውም በአጀንዳውና የቀረቡለት የተለያዩ ሥራዎችን በመገምገም የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ መመሪያ መስጠቱን አውስተዋል።ዛሬ የቀረቡትም የተለያዩ የጥናት ሰነዶችም ይህንኑ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ውሳኔ መሠረት በማድረግ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ በመጨረሻም በብፁነታቸው የተመራው የአስተዳደር ጉባኤ አባላት በመንበረ ፓትርያተርክ ቅጽር ግቢ የሚሠራውን የልማት ሥራ ተመልክተውዋል፤ በተለይም ለብፁዓን አባቶች ማረፊያ ቤት አጠገብ የሚሠራውን ግንባታ በልዩ ትኩረት በአፋጣኝ ተሠርቶ እንዲጠናቀቅ አባታዊ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡ ©EOTC TV የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service
809
12
+3
بدون متن...
974
13
+9
بدون متن...
957
14
የቤተ ክርስቲያናችን የቤቶች አስተዳዳርና ልማት ድርጅት ሠራተኞቹን አመሰገነ። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሰኔ ፳፫/፳፻፲፰ ዓ/ም በመርሐግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ክርስቲያናዊ ልማትና ተራድኦ ኮሚሽን እና የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ሊቀ ሥዩማን እስክንድር ገብረ ክርስቶስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ዋና ኃላፊ እና የቤቶችና ሕንጻዎች ልማት ድርጅች ዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲሁም የድርጅቱ ልዩ ልዩ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ተገኝተዋል:: በመርሐግብሩ በተቋሙ የተሻለ አፈጻጸም ያስመዘገቡ የተቋሙ ሠራተኞች የምሥጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር የተከናወነ ሲሆን ለሠራተኞቹ በብፁዕ አቡነ ሳሙኤልና በሊቀ ሥዩማን እስክንድር ገ/ክርስቶስ አማካኝነት የምሥጋና የምሥክር ወረቀት ተሰጥቷል። ሊቀ ሥዩማን እስክንድር ገ/ክርስቶስ በመሥጋና እና በዕውቅና መርሐግብሩ ላይ ድርጅቱ ላስመዘገባቸው ውጤቶች የድርጅቱ ሠራተኞች እጅግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክታችኋል በዚህም ለትጋታችሁ እና ለጽናታችሁ በድርጅቱ ስም እያመሰገንኩኝ ወደፊትም ለሚኖረን ቆይታ በከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት እራሳችሁን እንድታዘጋጁና ሥራችሁን በኃላፊነትና በታማኝነት እንድትሠሩ በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል። አክለውም ከዚህ ቀደም ድርጅቱ የመጣባቸው የአሠራር ክፍቶች አሁን ላይ የማይቀጥልና ሁሉም ሠራተኛ ሥራውን በአግባቡ መሥራት እንዳለበት እንዲሁም የምሥጋና መርሐ ግብሩ እንዳለ ሆኖ የአሠራር ክፍተት የሚታይባቸው ሠራተኞች አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወሰድበት ጠቅሰው በቀጣይ ዓመት ድርጅቱ እራሱን እና አሠራሩን በቴክኖሎጂ በማዘመን ዘመኑን የዋጀ እና የተቀላጠፈ አገልግሎት የሚሰጥበትን ከፍተኛ ሥራዎች የምናከናውንበት ነው ብለዋል። ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በመርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት እንዲ አይነት የዕውቅናና የምሥጋና መርሐ ግብራት የሠራተኛውን የሚያቀራርቡ ለተሻለ ሥራ የሚያተጉ ከመሆናቸው ባሻገር ጥሩ የአመራር ጥበብ የታየበት ነው ያሉ ሲሆን ይሄ ተግባር የአንድን ድርጅት የማዘመንና የማሳደግ ውጤት ጉልህ ማሳያ ነው ፤ አሁን የተሸለማችሁ በቀጣይ የተሻለ ውጤት በማምጣት ራሳችሁንም ተቋማችሁን ማሳደግ መለወጥ ይገባችኋል፤ በዚኛው ዙር ያልተሸለማችሁ የተቋሙ ሠራተኞች በቀጣይ በሥራችሁ በመትጋትና በመለወጥ በቀጣይ ዓመት የተሻለ ውጤት በማምጣት እንድትሸለሙ ሲሉ አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በመጨረሻም የእውቅናና የምሥክር ወረቀት የተሰጣቸው የድርጅቱ ሠራተኞች ለተደረገላቸው እውቅናና ምሥጋና መደሰታቸውን ገልጸው በቀጣይ ተቋሙን አሁን ካለው በተሻለ በትጋትና በታማኝነት እንደሚያገለግሉ ቃል ገብተዋል። መርሐ ግብሩ በብፁዕ አቡነ ሳሙኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ክርስቲያናዊ ተራዶኦ ልማት ኮሚሽንና የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ በጸሎት ተጠናቋል። ©EOTC TV የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service
794
15
#ኦርቶዶክስ_ፖድካስት/#የከተማው አብነት/#ወላዴ አእላፍ ነቅዐ ጥበብ ያለው/ ከሚዲያችን ጋር ጥሩ ቆይታ አድርገዋል! 💠ከጅግጅጋ እስከ አዲስ አበባ 💠ከአክሱም እስከ አስኮ ገብርኤል 💠በገዛ ፈቃድ
#ኦርቶዶክስ_ፖድካስት/#የከተማው አብነት/#ወላዴ አእላፍ ነቅዐ ጥበብ ያለው/ ከሚዲያችን ጋር ጥሩ ቆይታ አድርገዋል! 💠ከጅግጅጋ እስከ አዲስ አበባ 💠ከአክሱም እስከ አስኮ ገብርኤል 💠በገዛ ፈቃድ ሥራ መልቀቅ እስከ ከተማው አብነት 💠ከአዲስ አበባ እስከ ጣሊያን ባለው የሕይወት ጉዟቸው አውግተናል! በቅርብ ቀን ይጠብቁን! የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service
963
16
+1
بدون متن...
874
17
#ብፁዕ አቡነ ሄኖክ #በደቡብ_አፍሪካ በተለያዩ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖቻችን ያስተላለፉት አባታዊ የጥንቃቄ መልእክት! አምላክነሰ ኀይልነ ወጸወንነ፤ ወረዳኢነ ውእቱ በምንዳቤነ ዘረከበነ ፈድፋደ። ​አምላካችን መጠጊያችንና ኃይላችን፥ ባገኘን በታላቅ መከራም ረዳታችን ነው።” (መዝሙር 46፥1) “ ሕዝቤ ሆይ፥ ና ወደ ቤትህም ግባ፥ ደጅህን በኋላህ ዝጋ ቍጣ እስኪያልፍ ድረስ ጥቂት ጊዜ ተሸሸግ” ኢሳ 26:20 ከቃሉ እንደምንመለከተው የቁጣ ጊዜ እንዳለ እርሱም እንደሚያልፍ እና እኛም ልናደርገው ስለሚገባን ቅድመ ሁኔታ ያስጠነቅቀናል ስለዚህ በአሁኑ ወቅት በደቡብ አፍሪካ በተለያዩ ከተሞች በስደት ሕይወት ውስጥ ለምትገኙ ወገኖቻችን፣ ከሀገራችን እንድትወጡልን ብለው በሚጠይቁ ሰልፎችና በተፈጠሩ ወቅታዊ ውጥረቶች ምክንያት በከፍተኛ ሥጋትና ሥነ-ልቦናዊ ጫና ውስጥ እንዳላችሁ እንረዳለን። በዚህ አስቸጋሪና ፈታኝ ወቅት፣ ከሁሉ አስቀድሞ ልባችሁ በፍርሃት እንዳይናወጥና ተስፋ እንዳይቆርጥ በእግዚአብሔር ቃል እንድትጽናኑ እንወደዳለን። የእግዚአብሔር ቃል እንደሚያስታውሰን፣ የሰው ኃይልና ጥበብ በሚደክምበት፣ ዙሪያችንም በባዕድ ምድር ፈታኝ በሆነ ማዕበል በሚናወጥበት ጊዜ የማይናወጥ መጠጊያችን፣ ጉልበታችንና በታላቅ መከራ ውስጥ ፈጥኖ የሚደርስ ረዳታችን እግዚአብሔር ብቻ ነው። ፈተናው የበረታ ቢመስልም፣ ከእኛ ጋር ያለው አምላክ ግን ከችግሩ ሁሉ ይበልጣል። ምንም መፍትሔ አልባ በሚመስሉ መከራዎች ብንከበብም ችግሮቻችን ከአምላካችን እጅ በታች ናቸው ስለዚህ፣ በመንፈሳዊ ጥንካሬና በጸሎት ወደ እርሱ በመጠጋት ልባችሁን እንድታጸኑ አባታዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ተወዳጅ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ! በዚህ ወቅት ከፍተኛ የሆነ የጥንቃቄ እርምጃዎችን መውሰድ የሁላችንም ቀዳሚ ተግባር ሊሆን እንደሚገባ በአባታዊ ፍቅር አደራ ልላችሁ እወድዳለሁ። ይኸውም • ​ጥንቃቄ ይጠብቅሃል ማስተዋልም ይጋርድሃል እንዳለው ቃሉ ሰልፎችና ውጥረቶች በሚበራከቱባቸው አካባቢዎችና የንግድ ማዕከላት ያለ በቂ ምክንያት ከመንቀሳቀስ እንድትጠበቁና በተለይም በምሽት ሰዓት እንቅስቃሴን ከማድረግ እንድትቆጠቡ። • ​መረጃዎችን መከታተል፦ የአካባቢውን ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታና ከኤምባሲም ሆነ ከማኅበረሰብ መሪዎች የሚወጡ ይፋዊ መግለጫዎችንና ማስጠንቀቂያዎችን በንቃት መከታተል። • ​አብሮነትና ግንኙነት ፦ ከሌሎች ወገኖቻችሁና ከቅርብ ጓደኞቻችሁ ጋር ያላችሁን የመረጃ ልውውጥና ግንኙነት ማጠናከር፤ ድንገተኛ አደጋ ቢከሰት እንኳ በፍጥነት የሚደርስ የሰንሰለት መረጃዎችን ብትዘረጉ። • ​ከአነቃቂ ሁኔታዎች መራቅ፦ በማኅበራዊ ሚዲያዎችም ሆነ በአካል ከሚደረጉ አላስፈላጊ ክርክሮችና ግጭትን ሊቀሰቅሱ ከሚችሉ ሁኔታዎች ራስን ሙሉ በሙሉ በማራቅ በትዕግሥት በመከራ ቀን መሸሸጊያ የሆነውን አምላካችንና ተስፋችን እግዘብሔርን በትዕግሥት እንድትጠብቁ ያስፈልጋል። እንደሚታወቀው ወቅቱ የዘመኑ ፍጻሜ በሆኑ ኩነቶች እንደተሞላ ከሚያሳዩን ትንቢቶች መካከል “ ምናሴ ኤፍሬምን ኤፍሬምም ምናሴን ይበላል፤” ኢሳ 9:21 እንዳለ ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ የሚሰጥበት የሚገድልበት ጊዜ ላይ በመድረሳችን ወቅቱን እንድንጠነቀቅ ያስረዳናል እግዚአብሔር በወንድሞቻቸው ደም የሚቆምሩትን ክፋት የሚፈጽሙትን የክፋት ምክራቸውን እንደ ጉም እንዲበትን ለእነርሱም ልቡና እንዲሰጣቸው እየፀለየን በቃሉ ላይ እንደሰፈረው ጌታ የሚታመኑበትን ያውቃቸዋል ያድናቸዋልም እንዳለ እንደ ዓይኑ ብሌን የሚጠነቀቅልን አምላከ ቅዱሳን እግዚአብሔር መከራውን አሻግሮ የፀጥታና የማረፍ ጊዜ እንዲሰጠን እመንኛለን። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን፣ ደቡብ አፍሪካንና ምዕራብ አፍሪካን ይባርክ። + አባ ሄኖክ የደቡብ አፍሪካና ምዕራብ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
868
18
+7
بدون متن...
1 086
19
+9
بدون متن...
1 074
20
#የሰኔ_ማርያም_ክብረ_በዓል _ #በኮተቤ ማርያም የወላዲተ አምላክ የድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በደብረ ኃይል ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤልና ኆኅተ ሰማይ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብራል። እንኳን አደረሳችሁ። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service
759