fa
Feedback
Lemlem ES

Lemlem ES

رفتن به کانال در Telegram
2 143
مشترکین
+224 ساعت
+167 روز
+3430 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+13
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+58
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+28
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+43
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+181
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+76
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+50
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+129
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+103
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+33
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+33
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+57
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+1 618
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
04 ژوئیه+7
03 ژوئیه+3
02 ژوئیه+3
01 ژوئیه0
پست‌های کانال
ቀን፡- 25/10/2018 ዓ.ም. ለወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፤ ትምህርት ቤታችን ተማሪዎቻችን በላቀ ስነ-ምግባር እና በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ከሚያደርገው ጥረት መካከል የማበረታቻ መርሃ-ግብር
ቀን፡- 25/10/2018 ዓ.ም. ለወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፤ ትምህርት ቤታችን ተማሪዎቻችን በላቀ ስነ-ምግባር እና በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ከሚያደርገው ጥረት መካከል የማበረታቻ መርሃ-ግብር ማዘጋጀት አንዱ ነው። በዚህም መሰረት፡- 1. የማበረታቻ እና የዕውቅና መርሃ-ግብር፦ በያዝነው የትምህርት ዘመን ከፍተኛ እና አርአያ የሚሆን ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሚሰጥ የማበረታቻ እና የዕውቅና ፕሮግራም ቅዳሜ፣ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 7:00 ሰዓት እስከ 10:30 ድረስ ይካሄዳል። 2. የሪፖርት ካርድ አሰጣጥ፦ ለሁሉም ተማሪዎች የትምህርት ውጤት (ሪፖርት ካርድ) እሁድ፣ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2:00 እስከ ቀኑ 9:30 ሰዓት ድረስ የሚሰጥ መሆኑን በትህትና እንገልጻለን። ስለሆነም ወላጆች በተጠቀሱት ቀናትና ሰዓታት በመገኘት የልጆቻችሁን ውጤት እንድትረከቡና ለተሸላሚ ተማሪዎቻችን የሞራል ድጋፍ እንድትሰጡ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ከሰላምታ ጋር!

2
ቀን፦23/10/18 📣 እንኳን ደስ አላችሁ! 👏 ክቡራን እና ክቡራት ወላጆች/አሳዳጊዎች፤ በቅድሚያ፣ ልጆቻችሁ በከፍተኛ ጥረትና በትጋት ሲያጠኑት የነበረውን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በታላቅ ድል
ቀን፦23/10/18 📣 እንኳን ደስ አላችሁ! 👏 ክቡራን እና ክቡራት ወላጆች/አሳዳጊዎች፤ በቅድሚያ፣ ልጆቻችሁ በከፍተኛ ጥረትና በትጋት ሲያጠኑት የነበረውን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በታላቅ ድል ስላጠናቀቁ የተሰማንን ወሰን የሌለው ደስታ በታላቅ ኩራት እንገልጻለን። ✅ በዘንድሮው ዓመት የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የወሰዱት ጠቅላላ 100 ተማሪዎቻችን (49 ወንድ እና 51 ሴት) 100% የማለፊያ ውጤት በማስመዝገብ ሙሉ በሙሉ አልፈዋል። ✅ ይህ ስኬት የእናንተ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ፣ የተማሪዎቻችን ጠንካራ ጥረት፣ እንዲሁም የትምህርት ቤታችን መምህራንና አመራሮች ያደረጉት ያልተቆጠበ ሙያዊ ትብብር ጥምር ውጤት ነው። ይህ ድል የጋራ ቤተሰባዊ ስኬታችን ማሳያ ነው። ✅ ተማሪዎቻችን ወደ ቀጣዩ የሁለተኛ ደረጃ (High School) የትምህርት ምዕራፍ ሲሸጋገሩ፣ ይህ የላቀ ውጤታቸው ይበልጥ ለላቀ ስኬት እንዲያበቃቸው የትምህርት ቤታችን አጋርነት አይለያቸውም። ለተማሪዎቻችን ብሩህ የነገ ስኬት እየተመኘን፣ ለእናንተ ለወላጆች በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን!
1 203
3
بدون متن...
1 825
4
ቀን፡- 17/10/2018 ዓ.ም ለ፡- ለተማሪዎችና ለወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ ጉዳዩ፡-የፈተና ውጤት መመለስንና ማስተካከያን ይመለከታል በማስተማርና መማር መርሃ-ግብራችን መሠረት፣ የ2018 ዓ.ም የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት (Semester) ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ነገ ሐሙስ ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ለተማሪዎች የሚመለስ መሆኑን እንገልጻለን። በዚህም መሠረት ተማሪዎች በዕለቱ በትምህርት ቤት የሚቆዩት እስከ ረፋዱ 6፡00 ሰዓት ብቻ ይሆናል። በተጨማሪም፣ በውጤት አገላለጽ ላይ ማንኛውም ዓይነት ስህተት ወይም ቅሬታ ካለ፣ ዓርብ ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም በትምህርት ቤት በመገኘት ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
2 107
5
ቀን፦ 14/10/18 "አባት በፈተናዎች መካከል ለልጆቹ መጠጊያ የሚሆን፣ በትጋቱም ቤቱን የሚያቆም ብርቱ ምሰሶ ነው። ለአገርና ለቤተሰብ መሠረት፣ ለልጆቻቸውም አርአያ በመሆን በትጋትና በፍቅር ለሚደክ
ቀን፦ 14/10/18 "አባት በፈተናዎች መካከል ለልጆቹ መጠጊያ የሚሆን፣ በትጋቱም ቤቱን የሚያቆም ብርቱ ምሰሶ ነው። ለአገርና ለቤተሰብ መሠረት፣ ለልጆቻቸውም አርአያ በመሆን በትጋትና በፍቅር ለሚደክሙ አባቶች በሙሉ፦ ህያውነታችሁ፣ ጥንካሬያችሁና መስዋዕትነታችሁ ሁልጊዜ ይከበራል። መልካም የአባቶች ቀን!"
2 674
6
ቀን፦ 10/10/2018 ዓ.ም ለለምለም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ወላጆች በሙሉ፤ የ2018 ዓ.ም የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ (Final Exam) ፈተና ከሰኞ ሰኔ15 /2018 ዓ.ም
ቀን፦ 10/10/2018 ዓ.ም ለለምለም አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ወላጆች በሙሉ፤ የ2018 ዓ.ም የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ (Final Exam) ፈተና ከሰኞ ሰኔ15 /2018 ዓ.ም እስከ ረቡዕ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን። ⏰ የትምህርት ቤት መግቢያ ሰዓት፦ * የጠዋት ፈረቃ፦ ከጠዋቱ 1:30 – 2:00 ሰዓት * የከሰዓት ፈረቃ፦ ከቀኑ 6:30 – 6:45 ሰዓት ✅ ከተማሪዎች የሚጠበቁ ነገሮች፦ * ለፈተና የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን (እስኪብርቶ፣ እርሳስ፣ ማጥፊያ እና መቅረጫ) ማሟላት። * የትምህርት ቤቱን የደንብ ልብስ በአግባቡ ለብሶ መገኘት። ❌ ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከሉ ነገሮች፦ * ማንኛውም ዓይነት ደብተር፣ መጽሐፍ፣ ወረቀት እና ሌሎች ተያያዥ ቁሳቁሶች። ‼️ ለአፈታተን ሥርዓቱ የወጡ ጥብቅ ማሳሰቢያዎች * የመግቢያ ሰዓት፦ ፈተና ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በኋላ ወደ መፈተኛ ክፍል መግባት አይፈቀድም። * የግቢ ደንብ፦ ከላይ ከተጠቀሰው የመግቢያ ሰዓት ቀድሞ መገኘትም ሆነ ፈተና እንደተጠናቀቀ በትምህርት ቤቱ ግቢ ውስጥም ሆነ በበሩ አካባቢ መቆየት ፈጽሞ የተከለከለ ነው። * የሥነ-ምግባር መመሪያ፦ መኮረጅ፣ ማስኮረጅ ወይም የፈተናውን ሂደት ማወክ ካስመዘገቡት ውጤት ላይ ከፍተኛ ቅጣት የሚያስከትል ይሆናል። * የፈተና ጊዜ አጠቃቀም፦ የተሰጠውን የፈተና ሰዓት በአግባቡ ሳይጠቀሙ ከፈተና ክፍል ቀድሞ መውጣት አይቻልም። የፈተና  ሰዓት፦ * የጠዋት ፈተና ከ1ኛ እሰከ 4ኛ ክፍሎች (ከጠዋቱ 2:30  - 4:00 ሰዓት) * የከሰዓት ፈተና (ከቀኑ 7:00 -9:00)፦ ለ 5ኛ እና 7ኛ ክፍል ተማሪዎች። መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ! ትምህርት ቤቱ
2 794
7
ቀን:- 03/10/2018 ዓ.ም ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ሐሙስ ሰኔ 04 ቀን በትግል ለነፃነት ትምህርት ቤት በሚሰጠው ክልላዊ ፈተና ዙሪያ ወሳኝ የኦረንቴሽን (የማስተዋወቂያ) መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል። በመሆኑም ሁላችሁም የትምህርት ቤቱን ደንብ ልብስ በመልበስ ከጠዋቱ 1:30 ላይ በለምለም ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ እናሳውቃለን። የኦረንቴሽን ሰዓት፦ 📌ለ6ኛ ክፍል፦ ከጠዋቱ 1:30 እስከ 5:00 ሰዓት 📌 ለ8ኛ ክፍል፦ ከጠዋቱ 1:30 እስከ 7:00 ሰዓት ⚠️ ማሳሰቢያ፦ በዕለቱ ምንም ዓይነት የመማሪያ ቁሳቁስም ሆነ ምሳ ይዞ መምጣት አይፈቀድም።
2 901
8
ቀን፦02/10/2018 ዓ.ም አስቸኳይ ማሳሰቢያ ለተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ በቅድሚያ የተከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን፤ እንደማንኛውም የትምህርት ዘመን የሰኔ ወር የበጀት መዝጊያ በመሆኑ ተቋማዊ ስራዎቻችንን በወቅቱ ማጠናቀቅ ይኖርብናል። በመሆኑም፦ ✅ ክፍያ ላጠናቀቃችሁ፦የተማሪዎችን የትምህርት ክፍያ እስከ ሰኔ ወር ድረስ ቀድማችሁ ላጠናቀቃችሁ ወላጆች በሙሉ የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን። 📌 ውዝፍ ክፍያ ላለባችሁ፦እስካሁን የተማሪዎች ክፍያ ውዝፍ ያለባችሁ ወላጆች፣ የበጀት ዓመቱ ከመዘጋቱ በፊት እስከ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም ድረስ ሂሳባችሁን እንድታወራርዱ እናሳስባለን። ይህንን በማድረግ ስራችን የተሳለጠ እና የተቀላጠፈ እንዲሆን ከጎናችን እንድትሆኑ ከወዲሁ በትህትና እንጠይቃለን። ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፤ትምህርት ቤቱ
3 184
9
ቀን:- 21/09/18 ለወላጆች በሙሉ ከት/ት ፅህፈት ቤት በደረሰን መረጃ መሰረት ✅ሰኞ ግንቦት 24/2018 ብሔራዊ ምርጫ ስለሆነ ት/ት የለም!! ✅ከማክሰኞ -ረዕቡ(ግንቦት 25 እና 26) የፈተና የቅድመ ዝግጅት ስራ ስለሚሰራ ት/ት አይኖርም! ✅ሐሙስ ግንቦት 27/2018  መደበኛ ት/ት ይኖራል!
3 073
10
ለእምነቱ ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም፣ በጤና እና በፍቅር አደረሳችሁ! መልካም በአል።
ለእምነቱ ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም፣ በጤና እና በፍቅር አደረሳችሁ! መልካም በአል።
3 092
11
ቀን:-13/09/18 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡ ✅ በዚህ መሰረትም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል+1
ቀን:-13/09/18 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡     ✅ በዚህ መሰረትም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም ✅ እንዲሁም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና  ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡  
2 769
12
✔️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ+1
✔️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን  የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ
2 330
13
lemlem-2026-05-12-88987.pdf
2 368
14
ቀን፦ 04/09/2018 ዓ.ም ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ የ6ኛ ክፍል የክልል ፈተና አድሚሽን ካርድ (Admission Card) ተዘጋጅቶ መጠናቀቁን እንገልጻለን። በመሆኑም በካርዱ ላይ (ከታች የተቀመጠውን መረጃ በመክፈት ) ማንኛውም ዓይነት የፊደል ግድፈትም ሆነ የመረጃ ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች፣ ረቡዕ 05/09/2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ከወላጅ ጋር በመምጣት እንድታስተካክሉ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ፦ 📌 የእድሜ ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች የልደት ሰርተፍኬት ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል። 📌 ከተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በኋላ ለሚመጡ ተማሪዎች ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን። ከአክብሮት ሰላምታ ጋር!
2 344
15
ቀን:-02/09/18 እናት በፈተናዎች መካከል ለልጆቿ ተስፋ የምትሆን፣ በትጋቷም ቤትን የምታቆም ብርቱ ኃይል ናት። ለአገር ሰላም፣ ለቤተሰብ ደስታና ለትውልድ ዕድገት ሌት ተቀን ለሚደክሙ እናቶች ሁሉ
ቀን:-02/09/18 እናት በፈተናዎች መካከል ለልጆቿ ተስፋ የምትሆን፣ በትጋቷም ቤትን የምታቆም ብርቱ ኃይል ናት። ለአገር ሰላም፣ ለቤተሰብ ደስታና ለትውልድ ዕድገት ሌት ተቀን ለሚደክሙ እናቶች ሁሉ ያለንን ጥልቅ አክብሮትና ምስጋና እንገልጻለን። እናቶች የሕይወት ብርሃን፣ የልባችን ሰላም ናቸው። ዛሬም ሆነ ሁሌም እናቶችን እናከብራለን! መልካም የእናቶች ቀን!
2 131
16
بدون متن...
1 673
17
بدون متن...
1 950
18
የእገዛ ጥሪ ከለምለም ትምህርት ቤት ለመቄዶንያ! ቀን፦ ሚያዝያ 30፣ 2018 ዓ.ም ዛሬ ምሽት 12፡00 ጀምሮ ከለምለም ትምህርት ቤት የሚተላለፈውን ልዩ ዝግጅት በመቄዶንያ ዩትዩብ (Macedonia YouTube) ገጽ ላይ በቀጥታ ይከታተሉ። ምን ማድረግ ይጠበቅብዎታል? ሰብስክራይብ ያድርጉ፦ ይህንን ሊንክ www.youtube.com/@Mekedonia በመጫን የዩትዩብ ቻናሉን ሰብስክራይብ (Subscribe) ያድርጉ። ላይክ ያድርጉ፦ ቪዲዮውን ላይክ (Like) በማድረግ ተደራሽነቱን ያግዙ። አስተያየት ይጻፉ፦ በኮሜንት መስጫው ላይ ስማችሁንና ክፍላችሁን በመጥቀስ፣ ለመቄዶንያ ያላችሁን ድጋፍ ግለጹ። የልገሳ መረጃ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር ድጋፍ ለማድረግ በለምለም ትምህርት ቤት ስም የተከፈተ የባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) የሂሳብ ቁጥር፦ 1000750458557 (በአቶ መስፍን ደስታ እና በአቶ ሙሉሰው ሙንዬ ስም የተከፈተ) "አሁኑኑ በመርዳት የክፉ ቀን ደራሽ እንሁን!" በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ፦ 📞 0989898989 📞 0979797979 ለምለም ትምህርት ቤት!
2 104
19
ቀን፡- 30/08/2018 ዓ.ም ለተማሪዎችና ለወላጆች በሙሉ ጉዳዩ፡- የመቄዶንያ የኦንላይን መርሃ-ግብር መራዘምን ስለማሳወቅ ነገ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የመቄዶንያ የኦንላይን ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ሚቀጥለው ሳምንት የተዛወረ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን። መርሃ-ግብሩ የተላለፈባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች፦ ✅ ጥራትን ለማረጋገጥ፡- ለፕሮግራሙ ይበልጥ የተሻለና የተሟላ ዝግጅት በማድረግ ስራውን ውጤታማ ለማድረግ፤ ✅ የወላጅንና የተማሪዎችን ጥያቄ በማክበር፡- ከበርካታ ተማሪዎች የቀረበውን “የዝግጅት ጊዜ ይራዘምልን” የሚል ጥያቄ ተቀባይነት በማግኘቱ ነው። በመሆኑም፣ ከነገ ጀምሮ ፕሮግራሙ ዓላማውን ከግብ እንዲያደርስና ይበልጥ የተዋጣለት እንዲሆን አስፈላጊውን ቅድመ-ዝግጅት አጠናክረን የምንቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን። ትክክለኛውን ቀንና ሰዓት በቅርቡ የምናሳውቅ መሆኑን እየገለጽን፣ ላጋጠመው የጊዜ ለውጥ ይቅርታ እንጠይቃለን። ከልባዊ ሰላምታ ጋር!
0
20
بدون متن...
1 829