Wolkite University Students' Union
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት "Our Reward Is a Student's Happiness!!!" TELEGRAM @WkUSU FACEBOOK_PAGE www.fb.com/WKUStsU EMAIL [email protected] WEBSITE https://wkusu.com
Mostrar más13 419
Suscriptores
-124 horas
+437 días
+49930 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የሀገር አቀፉን የ12ኛ ክፍል ፈተና ለመፈተን የገቡ አስራ አራት አራስ ተፈታኞች ፈተናቸውን አጠናቀው በዛሬው እለት ወደመጡበት አካባቢ ተመለሱ።
**
የልጅ እናት መሆናቸው ከ12ኛ ክፍል ፈተና ያላስቀራቸው፣ ከልጅ ጋር የመኖር ውጣውረድ ያልበገራቸው፣ የማይቻል የሚመስለውን ፈተና ሁሉ ይቻላል፣ ይሆናል ፣ ይሳካል በሚል በልበ ሙሉነት እና ቁርጠኛነት ጀግነው የ2016 ዓ.ም ክስተት በመሆን 14 አራስ እናቶች በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተሰጠውን ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን በቅተዋል።
እነዚህ ብርቱ እናቶች ከ1 ወር እስከ 9 ወር እድሜ ያላቸውን ህጻናት ይዘው በዜሮ ፕላን ክፍል ውስጥ አስፈላጊው እንክብካቤ ተደርጎላቸው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በስኬት አጠናቅቀው በዛሬው እለት ወደመጡበት አካባቢ ተሸኝተዋል።
ዘገባው የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መረጃና አለም አቀፍ ዳይሮክቶሬት ነወ።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ፌስቡክ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ድህረ-ገፅ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ቴሌግራም ቦት 👉 @WKU_SU_BOT
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏
👌 16👍 6❤ 3
Congratulations!
**
Wolkite University student shines at Huawei Tech4Good competition in Morocco .
We are thrilled to announce that ABDI GEREMEW a student from Wolkite University has emerged victorious at the prestigious Huawei Tech4Good competition held in Essaouira ,Morocco from June 3rd up to July 9th ,2024 competing against teams from 17 countries and 28 teams, ABDI alongside other talented Ethiopian Universities teams, showed exceptional skills and innovation .
Wolkite University student union would also like to express its sincere gratitude to Huawei for organizing such an impactful competition.
Congratulations! Abdi your achievement has made us all proud .
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ሕብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ፌስቡክ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ድህረ-ገፅ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎበትላንትናው
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ቴሌግራም ቦት 👉 @WKU_SU_BOT
ለአብሮነትዎ ከልብ እናመሰግናለን 🙏
👍 56❤ 4👌 4👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
Congratulations!
**
Wolkite University student shines at Huawei Tech4Good competition in Morocco .
We are thrilled to announce that ABDI GEREMEW a student from Wolkite University has emerged victorious at the prestigious Huawei Tech4Good competition held in Essaouira ,Morocco from June 3rd up to July 9th ,2024 competing against teams from 17 countries and 28 teams, ABDI alongside other talented Ethiopian Universities teams, showed exceptional skills and innovation .
Wolkite University student union would also like to express its sincere gratitude to Huawei for organizing such an impactful competition.
Congratulations! Abdi your achievement has made us all proud .
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ሕብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ፌስቡክ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ድህረ-ገፅ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎበትላንትናው
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ቴሌግራም ቦት 👉 @WKU_SU_BOT
ለአብሮነትዎ ከልብ እናመሰግናለን 🙏
Photo unavailableShow in Telegram
✍️✍️✍️✍️የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ ✍️✍️✍️✍️
➡️➡️➡️➡️➡️➡️⬅️⬅️⬅️⬅️⬅️⬅️⬅️⬅️⬅️⬅️⬅️
ለነባር የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የክረምት መርሀ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ።
በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እና በPGDT ፕሮግራም ትምህርታችሁን በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለምትከታተሉ ነባር የክረምት መርሀ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ የ2016 የትምህርት ዘመን ምዝገባ ሐምሌ 15 እና 16 /2016 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ትምህርት ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን እናሳውቃለን።
በመሆኑም ይህ ጥሪ የተደረገላችሁ ነባር የዩኒቨርሲቲያችን የክረምት መርሀ-ግብር ተማሪዎች ከላይ በተጠቀሰው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ብቻ ምዝገባ እንድታደርጉ እና ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፥
1. በተለያዩ ድርጅቶች ስፖንሰር የተደርጋችሁ ተማሪዎች የስፖንሰር ሺፕ
ደብዳቤ በተጨማሪነት ይዛችሁ እንድትቀርቡ።
2. ከላይ ከተጠቀው የጊዜ ሰሌዳ ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ
እንደማናስተናግድ እናሳውቃለን፡፡
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይና የርቀት ት/ት ፕሮግራም ጽ/ቤት
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ፌስቡክ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ድህረ-ገፅ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ቴሌግራም ቦት 👉 @WKU_SU_BOT
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏
👍 17❤ 4
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ
ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ:-
በመጀመሪያ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታችንን እያስተላለፍን የመመረቂያ ጋወን ሪቫን በግል፣በቡድን እንዲሁም በዲፓርትመንት ያሰራችሁ ተማሪዎች ሪጅስትራር ከተሰጣችሁ ሪቫን ሌላ ለብሶ ወደ መመረቂያ ቦታ መግባት የማይቻል መሆኑን አውቃችሁ ወደ መመረቂያ ቦታ ለብሳችሁ እንዳትመጡ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ
ከመመረቂያ ቦታ (ስታዲየም ) ውጪ በሌሎች ቦታዎች ላይ መልበስ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ፌስቡክ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ድህረ-ገፅ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ቴሌግራም ቦት 👉 @WKU_SU_BOT
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏
👍 28🔥 5🤨 5❤ 2
Photo unavailableShow in Telegram
ማሰታወቂያ
ለክረምት በጎ አድራጎት ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ:-
ለክረምት በጎ አድራጎት የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ማለትም በቀን 26/10/2016 ዓ.ም በጎ አድራጎት ተግባር ስለሚኖር 9:20 ጀምሮ (basketball) መጫወቻ አጠገብ እንድትገኙ እናሳስባለን!!
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ሕብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ፌስቡክ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ድህረ-ገፅ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎበትላንትናው
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ቴሌግራም ቦት 👉 @WKU_SU_BOT
ለአብሮነትዎ ከልብ እናመሰግናለን 🙏
👍 11❤ 2🏆 1
የ2016 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ ስፖርታዊ ውድድር የተማሪዎች የፍፃሜ ጨዋታ ሰኔ 22/2016 ዓ.ም ተካሄደ።
---------------------------------------------
በዩኒቨርሲቲያችን በስፖርት እና መዝናኛ ዘርፍ የተዘጋጀው የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ ስፖርታዊ ውድድር ከመጋቢት 22/2016 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ቡድኖች መካከል ውድድሮችን ሲያካሄድ ቆይቶ ባለፈው ሳምንት የግቢያችን የማኔጅመንት አካላት ፣ ከፍተኛ ኃላፊዎች እንዲሁ በርካታ ተማሪዎች በተገኙበት ፍፃሜውን አግኝቷል።
ጨዋታው በጤና ኮሌጅ እና በግብርናተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ መካከል ተደርጎ ፍጻሜውን ያገኘ ሲሆን ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ከ ጤና ኮሌጅ ባደረጉት ጨዋታ በመደበኛ ጨዋታ 2 አቻ ያለቀ ቢሆንም በመለያምት በማሸነፍ ጤና ኮሌጅ ዋንጫውን ማንሳት ችሏል፡፡
የግቢያችን የማኔጅመንት አካላትም በፕሮግራሙ ፍጻሜ ላይ በመገኘት ለአሸናፊው ቡድን የዋንጫ እንዲሁም የሜዳሊያና የምስክር ወረቀት ሰጥተዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረትም
ለጤና ኮሌጅ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክትን ለማስተላለፍ እንወዳለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ፌስቡክ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ድህረ-ገፅ 👉 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ቴሌግራም ቦት 👉 @WKU_SU_BOT
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏👍 15🏆 8❤ 5🥱 1
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.