fa
Feedback
Addis Admass

Addis Admass

رفتن به کانال در Telegram

የአዲስ አድማስ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ ===== አዲስ አድማስ https://bit.ly/2V1zyZQ ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2V0I6jx ትዊተር↠ https://bit.ly/33fDhaP ቴሌግራም↠ https://bit.ly/2JgeCvG ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3q2hXiv የእርስዎና የቤተሰብዎ

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Addis Admass

کانال Addis Admass (@adissadmas) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 17 821 مشترک است و جایگاه 12 556 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 1 888 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 17 821 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 22 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 68 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 9.56% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.69% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 703 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 371 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 6 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የአዲስ አድማስ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ ===== አዲስ አድማስ https://bit.ly/2V1zyZQ ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2V0I6jx ትዊተር↠ https://bit.ly/33fDhaP ቴሌግራም↠ https://bit.ly/2JgeCvG ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3q2hXiv የእርስዎና የቤተሰብዎ

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

17 821
مشترکین
+524 ساعت
-47 روز
+6830 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+199
در 2 کانال‌ها
مه '26
+350
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+303
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+330
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+285
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+371
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+295
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+169
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+443
در 6 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+727
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+956
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+1 043
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+572
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+2 185
در 3 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+182
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+86
در 4 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+52
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+157
در 4 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+158
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+160
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+135
در 6 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+103
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+337
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+528
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+372
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+275
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+549
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+888
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+779
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+589
در 2 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+436
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+362
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+248
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+166
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+149
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+150
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+337
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+314
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+397
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+273
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+304
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+423
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+431
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+178
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+255
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+368
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+482
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+686
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+229
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+133
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+39
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+75
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+55
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+101
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+94
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+134
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+178
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+180
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+103
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+60
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+85
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+2 721
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
23 ژوئن0
22 ژوئن+12
21 ژوئن+11
20 ژوئن+2
19 ژوئن+2
18 ژوئن+3
17 ژوئن+6
16 ژوئن+5
15 ژوئن+18
14 ژوئن+33
13 ژوئن+14
12 ژوئن+4
11 ژوئن+5
10 ژوئن0
09 ژوئن0
08 ژوئن+4
07 ژوئن0
06 ژوئن+3
05 ژوئن+8
04 ژوئن+21
03 ژوئن+20
02 ژوئن+3
01 ژوئن+25
پست‌های کانال
በበዓሉ ላይ የተገኙት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የጥራት ሬጉላተሪ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እንዳለው መኮንን፣ የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ያደረገውን ተቋማዊ ግንባታ በማንሳት ተቋማት
በበዓሉ ላይ የተገኙት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የጥራት ሬጉላተሪ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እንዳለው መኮንን፣ የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ያደረገውን ተቋማዊ ግንባታ በማንሳት ተቋማት በቴክኖሎጂ ታግዘው በጥራትና በተወዳዳሪነት ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል። በአሁኑ ወቅት ከ250 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል የፈጠረውና በቅድመ-መከላከል፣ እንክብካቤ እንዲሁም ህክምና ላይ ያተኮረው ፍቅረሰላም ሆስፒታል፤ በውስጥ ደዌ፣ ማህፀንና ፅንስ፣ ጠቅላላ ቀዶ ህክምና፣ የአእምሮ እና የደም ካንሰር ህክምናዎችን ጨምሮ ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የህክምና አገልግሎቶችን ለህብረተሰቡ ማድረሱን አጠናክሮ ቀጥሏል። #FikreselamHospital #ISO15189 #AccreditedLab #EthiopianHealthcare #QualityMedicalService #WorldAccreditationDay #TewodajMedia

2
ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል ዓለም አቀፉን የISO 15189 የብቃት ማረጋገጫ ተቀዳጀ ለ25 ዓመታት "ወርቃማ ልቦች፣ አገልጋይ እጆች!" በሚል መርህ የህክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ፍቅረሰላም አ+1
ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል ዓለም አቀፉን የISO 15189 የብቃት ማረጋገጫ ተቀዳጀ ለ25 ዓመታት "ወርቃማ ልቦች፣ አገልጋይ እጆች!" በሚል መርህ የህክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ፍቅረሰላም አጠቃላይ ሆስፒታል፣ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ (ሲኤምሲ ሚካኤል ፊት ለፊት) የሚገኝ ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት የISO 15189:2022 የህክምና ላቦራቶሪ ጥራት አስተዳደር ሥርዓት የብቃት ማረጋገጫን በይፋ አግኝቷል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ "አክሪዲቴሽን ለፈጠራ፣ እምነት እና ዘላቂነት" በሚል መሪ ቃል በተከበረው የዓለም አክሪዲቴሽን ቀን ላይ የተሰጠው ይህ ዕውቅና፤ ሆስፒታሉ ከ250 በላይ የሚሆኑ ዓለም አቀፍ የላቦራቶሪ የጥራት መስፈርቶችን ማሟላቱን የሚያረጋግጥ ትልቅ ምዕራፍ ነው። የሆስፒታሉ መስራችና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ፍቅረማሪያም ጉድታ እና የጥራት አስተዳደር ስራ መሪ ሲስተር ቅድስት ኃይለማሪያም እንደገለጹት፣ ይህ ስኬት ሆስፒታሉ ለታካሚዎች ደህንነቱ የተጠበቀና አስተማማኝ አገልግሎት ለመስጠት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል። ተቋሙ ያሟላቸው ቁልፍ መስፈርቶች የሰነድ አስተዳደር፣ የባለሙያዎችና መሣሪያዎች ብቃት፣ የናሙና አያያዝና የውጤት ትክክለኛነትን ያካተቱ ሲሆን፣ በቀጣይም የውጪ ግምገማዎችን በየወሩ በማጠናከር የጥራት አፈፃፀሙን በዘላቂነት ለማስቀጠል ታቅዷል። ይህንን ታላቅ የሚዲያ ሁነት በማስተባበር ረገድ ደግሞ ተወዳጅ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ከፍተኛ ድርሻ አበርክቷል።
157
3
"የወለደች ሴት አግባ!" ትዳር ብዙ ግላዊና የወል ምርጫዎች ያሉት ጉዳይ ነው። ግን በፍቺም ይሁን በሌላ ምክንያት ልጅ ብቻቸውን የሚያሳድጉ ሴቶችን እንደማግባት ጀነት የለም። የሕይወትን ትርጉም በሚገባ የተረዱ፣ ሕፃን ሕፃን የማያጫውታቸው፣ በክፉም በደጉም የትዳርን ጫና መቋቋም የሚችሉ፣ ከሚስትነት በላይ የእናትነት ክብርና የሰውን ልክ ጠንቅቀው የሚያውቁ፣ ለሚደረግላቸውም ለሚያደርጉትም ነገር በምስጋና የተሞሉ፣ በሁሉም ነገር በመቶ የኮሌጅ ድግሪ የሚመነዘር በተግባር የተፈተነ ክህሎት ያላቸው፣ ስህተትና ቸልተኝነት የሚያስከፍለውን ዋጋ ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ለሚያደርጉት ነገር ጥንቁቅ የሆኑ ምርጥ ፍጥረቶች ናቸው። ልጅ በሚባለው በር በኩል ከራስ ወዳድነት ወጥተዋል። ለአካባቢያቸው ለቤተሰብ ህያው ናቸው። ​ይሁንና ያልወለዳችሁ ሴቶች ከጋብቻ ውጭ እንዳትሞክሩት። እነዚህ ሴቶች ለዚህ ማንነት የሚበቁት እናንተ በቀላሉ የምታልፉትን የሕይወት መንገድ በብዙ እጥፍ የስጋና የስነ-ልቦና ስቃይ አልፈው ነው። ብዙዎቹ ብዙ የደከሙለትን ነገር መንገድ ላይ ትተውታል፤ መድረስ ከሚገባቸው ቦታ ሳይደርሱ ወርደዋል። ይሁንና ሌላ የተከበረ ማንነት ላይ ደርሰዋል። (አሌክስ አብርሃም)
266
4
አየር መንገዱ በካናዳው ዘመናዊ አውሮፕላን የቱሪዝም ዘርፉን ሊያነቃቃ ነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው ታዋቂ አውሮፕላን አምራች ዴ ሃቪላንድ ከገዛቸው ሁለት DHC-6 Twin Otter Class+1
አየር መንገዱ በካናዳው ዘመናዊ አውሮፕላን የቱሪዝም ዘርፉን ሊያነቃቃ ነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው ታዋቂ አውሮፕላን አምራች ዴ ሃቪላንድ ከገዛቸው ሁለት DHC-6 Twin Otter Classic 300-G ዘመናዊ አውሮፕላኖች መካከል የመጀመሪያዋን በይፋ ተረክቧል። ይህ አዲስና ሁለገብ አውሮፕላን በሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች መካከል ያለውን የትራንስፖርት ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ታስቦ የተዘጋጀ ሲሆን፣ በተለይም ለአስቸጋሪ የአየር ንብረትና አጫጭር የአውሮፕላን ማረፊያ መንገዶች ፍጹም ተመራጭ መሆኑ አየር መንገዱን ይበልጥ ተወዳዳሪ ያደርገዋል። ይህ ዘመናዊ አውሮፕላን መደበኛ የመንገደኞች በረራን ከማሳለጥ ባለፈ፣ በሀገሪቱ የቱሪዝም እንቅስቃሴ ላይ ትልቅ መነቃቃትን ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም ለአየር ላይ ቅየሳና ጥናቶች እንዲሁም በአስቸኳይ ጊዜ ህይወት አድን አገልግሎት ለሚሰጡ የአየር ላይ አምቡላንሶች የሚውል በመሆኑ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተለያዩ የገበያ ፍላጎቶችን በላቀ ብቃት፣ በታማኝነትና በአስተማማኝ ሁኔታ ለማገልገል ያለውን አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግረዋል። #EthiopianAirlines #DeHavillandCanada #AviationNews #Ethiopia #TwinOtter #FlyEthiopian
1 123
5
بدون متن...
1 104
6
የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ አድማስን መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/AdissAdmas
1 059
7
አልፎዝ ፕላዛ እና ሳሚ ህንፃ በ800 ሺህ ብር ተቀጡ በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 (ልዩ ቦታው ኢምፔሪያል አካባቢ) የሚገኙት አልፎዝ ፕላዛ እና ሳሚ ህንፃ ከፍተኛ የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ+3
አልፎዝ ፕላዛ እና ሳሚ ህንፃ በ800 ሺህ ብር ተቀጡ በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 (ልዩ ቦታው ኢምፔሪያል አካባቢ) የሚገኙት አልፎዝ ፕላዛ እና ሳሚ ህንፃ ከፍተኛ የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ አዲስ በተገነባው የኮሪደር ልማት መስመር ላይ ያለአግባብ በመልቀቅ አካባቢውን በመበከላቸው አስተዳደራዊ የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል። የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን እንዳስታወቀው፥ እርምጃው የተወሰደው በከተማ አስተዳደሩ የወንዞች ዳርቻ ልማትና ብክለት መከላከል ደንብ ቁጥር 180/2017 መሠረት ሲሆን፣ ህግ በመተላለፋቸው እያንዳንዳቸው 400 ሺህ ብር፣ በድምሩ 800 ሺህ ብር እንዲቀጡ ተደርጓል። ይህ የተወሰደው እርምጃ የከተማዋን ውበት ለመጠበቅና የብክለት ህጎችን ለማስከበር የተጀመረው ጥብቅ ቁጥጥር አካል መሆኑን የገለጸው ባለስልጣኑ፣ ማንኛውም ተቋምም ሆነ ግለሰብ ከእንዲህ መሰል የብክለት ተግባራት እንዲቆጠብ አሳስቧል። መሰል የደንብ መተላለፍ ድርጊቶችን የሚፈጽሙ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የገለጸው ባለስልጣኑ፣ ህብረተሰቡ መሰል ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ሲመለከት በነፃ የስልክ መስመር 9995 ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርቧል። #AddisAbaba #CorridorDevelopment #CityBeauty #Enforcement #PollutionControl #Bole #Ethiopia
1 011
8
ኦፌኮ በኦሮሚያ እየተስፋፋ ነው ስላለው አዲስ የግጭት አውድ አስጠነቀቀ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) በአንዳንድ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች ተወስኖ የቆየው የግጭት አውድ አሁን ላይ “እጅግ አደ
ኦፌኮ በኦሮሚያ እየተስፋፋ ነው ስላለው አዲስ የግጭት አውድ አስጠነቀቀ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) በአንዳንድ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች ተወስኖ የቆየው የግጭት አውድ አሁን ላይ “እጅግ አደገኛ” በሆነ መልኩ ወደ መካከለኛውና ምሥራቃዊው የክልሉ ክፍሎች እየተስፋፋ ይገኛል ሲል ስጋቱን ገለጸ። ፓርቲው በአርሲ፣ ምሥራቅ ሸዋ እና ምዕራብ ሐረርጌ ዞኖች የሚፈጸሙ ጥቃቶች ከዚህ ቀደም ታይቶ ወደማይታወቅ ምዕራፍ መሸጋገራቸውን በመጥቀስ፤ በተለይም በምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከሳምንታት በፊት በተፈጸመ “የተቀናጀ” ጥቃት፣ ብሔርና ሃይማኖት ሳይለይ በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች እንዲሁም በክርስቲያኖችና ሙስሊሞች ላይ “የጅምላ ግድያ” መፈጸሙን አጋልጧል። በተጨማሪም በሴሩ ወረዳ በተካሄደ መንደሮችን ሙሉ በሙሉ የማቃጠል ዘመቻ ወደ 17 ሺሕ የሚጠጉ አባወራዎች መፈናቀላቸውንና በዓስር ሺሕዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ለከፋ ችግር መዳረጋቸውን ጠቅሷል። በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርሰው ይህ ጥቃት “በአስቸኳይ” እንዲቆም የጠየቀው ኦፌኮ፣ ለተጎጂዎች ያልተገደበ የሰብዓዊ እርዳታ በአስቸኳይ እንዲቀርብ ጥሪ አቅርቧል። ፓርቲው አክሎም የመከላከያ ሠራዊትና ሌሎች የታጠቁ አካላት የጦርነትና ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሕግጋትን እንዲያከብሩ በጥብቅ አሳስቧል። #Oromia #Ethiopia #OFC #HumanRights #Arsi #PeaceForEthiopia #BreakingNews
965
9
😭 ዳኒዬ ያ ባለሞገሱ ድምጽህ ከጆፘችን አይጠፋም። አክብሮትህን ቀመር የሌለው ወዳጅነትህን አንረሳም። ከምንም በላይ ጊዜ የማይፈትነው ሰውነትህ ከልባችን ይኖራል። ሳትሰስት ስለሰጠኸን ነገር ሁሉ እናመሰግነሃለን። ዛሬ ሬዲዮ አፍ ቢኖራት ትመሰክር ዐይን ቢኖራት ታነባ ነበር። እንወድሃለን😭 መስከረም-
1 096
10
ኢትዮጵያ ሬዲዮ ለ24 ዓመታት የታመነላትን አጥብቆ ወዳጇን ሸኘች! ሬዲዮን የሚወድ ይወደዋል- ጋዜጠኝነትን የሚያከብር ያከብረዋል። ጋዜጠኛ ዳንኤል ታደሰ። ዳኒ ሰው የሆነ ሰው ነበረ። ታላቅነቱን በሙያ
ኢትዮጵያ ሬዲዮ ለ24 ዓመታት የታመነላትን አጥብቆ ወዳጇን ሸኘች! ሬዲዮን የሚወድ ይወደዋል- ጋዜጠኝነትን የሚያከብር ያከብረዋል። ጋዜጠኛ ዳንኤል ታደሰ። ዳኒ ሰው የሆነ ሰው ነበረ። ታላቅነቱን በሙያው ክብርና ለታናሾቹ ዝቅ በማለት የሚያሳይ፣ እንደጓደኛ አቅርቦ በቀልድ እያዋዛ የሚመክር ወንድም ነበረ። ዳኒ ለአድማጩ የሚጨነቅ ጥንቅቅ ያለ ጋዜጠኛ ነበረ። ዳኒ የአድናቆት ስስት አልነበረበትም- ጥሩ ፕሮግራም ስትሰሩ የታላቅነት “ኢጎ” ሳይዘው ሲያገኛችሁ ለመናገር ወይ ለመደወል አያመነታም። ዳኒ😭😭😭 ለእኔ ደግሞ የተለየ ትዝታ አለኝ። ተማሪ ሁኜ ለኢትዮጵያ ሬዲዮ ልብወለድ እየላክሁ ይነበብ ነበር። ከዚያ ዩኒቨርሲቲ ገባሁ ሥራ ያዝሁ-ረሳሁት። ኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ሲዋሐድ እጅግ የማከብራቸው የሬዲዮ ጋዜጠኞች ወደ ቴሌቪዥን ሕንፃ ገቡ። ደጀኔ ጥላሁን፣ ዳንኤል ታደሰ፣የእናት ፋንታ ውቤ፣ የወይንሸት አስፋው የመሳሰሉ ጋዜጠኞች ደግሞ መዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ በመሆናቸው እኔ ወዳለሁበት ክፍል ተቀላቀሉ። ከሆነ ጊዜ በኋላ ዳኒ ወደ እኔ መጣና “ዳሞት ነው የተማርሽው?”አለኝ። አዎ አልኩት። የሆኑ የተጣጠፉ ወረቀቶችን አወጣና የአንች ናቸው አይደል? አለኝ። ጮኹኝ። ወረቀቶቹ ተማሪ ሁኜ የምልካቸው ነበሩ። ከየት እንዳገኘው ጠየቅሁት። “ከሚላኩልን የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ለአድማጭ ካነበብሁ በኋላ የወደድኌቸውን በክብር አስቀምጣቸዋለሁ” በማለት ነገረኝና ደስ መሰኘቴን አይቶ በዚህ ሙያ ለመቆየት ማድረግ ያለብኝን መከረኝ። በጣም ደስስስስ ብሎኝ ነበር። ያ የማከብረው ሰው ለዓመታት ሳጥን አጠገብ ቁጭ ብዬ በሬዲዮ የሰማሁት ዳኒ እኮ ነው እንደዚያ ያለኝ! ከጣቢያው ከወጣሁ በኋላ ዳኒ የእከሌ ስልክ ይኖርሃል? …ዳኒ እከሌን ልጠይቅ ነበር መረጃ ስጠኝ…እሽ እሽ…ዳኒ ቤተ መጻሕፍት ነበር። 😭
1 065
11
“ሎስአንጀለስ ለመልካም መስተንግዶሽ እናመሰግንሻለን“ -የኢራን ብሔራዊ ቡድን በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ላይ ከእግር ኳስ ሜዳ ውጭ ባለው ፖለቲካዊና ማህበራዊ ሂደት መነጋገሪያ ሆኖ የቆየው የኢራን ብሔራዊ+1
“ሎስአንጀለስ ለመልካም መስተንግዶሽ እናመሰግንሻለን“ -የኢራን ብሔራዊ ቡድን በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ላይ ከእግር ኳስ ሜዳ ውጭ ባለው ፖለቲካዊና ማህበራዊ ሂደት መነጋገሪያ ሆኖ የቆየው የኢራን ብሔራዊ ቡድን፣ ትላንት በምድብ ሁለተኛ ጨዋታው ከቤልጂየም ጋር አቻ ከተለያየ በኋላ በሎስ አንጀለስ ሶፋይ ስታዲየም መልበሻ ክፍል ውስጥ ድንቅ የምስጋና እና የአብሮነት መልዕክት ጥሎ ወጥቷል። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢራናውያን በሚኖሩባት በዚህች ከተማ ያደረገውን ቆይታ ያጠናቀቀው ቡድኑ፣ ለመልካም መስተንግዶዋ ከተማዋን ያመሰገነ ሲሆን፣ በስደት ለሚኖሩ ወገኖቹም ያለውን አክብሮት ገልጿል። “ከጥንታዊቷ የስልጣኔ መናገሻ” በሚል መነሻ በቡድኑ አባላት የተጻፈው ይህ መልዕክት፥ “ሎስአንጀለስ ለመልካም መስተንግዶሽ እናመሰግንሻለን፤ እንዲሁም ለሁሉም ኢራናውያን ምስጋናችን ይድረስ” የሚል ሀሳብ የሰፈረበት ሲሆን፣ በመጨረሻም “ሰላም፣ ክብርና ወንድማማችነት ለሰው ዘር ሁሉ ይስፈን‌” በሚል ዓለም አቀፋዊ የሰላም ጥሪ ደምድሟል። ይህ የስፖርታዊ ጨዋነትና የወንድማማችነት ማሳያ የሆነው ተግባር በክስተቱ ማግስት በብዙዎች ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትን እያስገኘ ይገኛል። #IranNationalTeam #WorldCup2026 #SoFiStadium #LosAngeles #FootballUnity #PeaceAndRespect #Sportsmanship
1 080
12
ኢትዮጵያዊው መሐንዲስ በሰማይ ጠቀስ ህንጻ ላይ በገነባው ትራክ የድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ሰፈረ የኢትዮጵያዊያን የፈጠራ ጥበብና የከፍታ ልክ ወሰን የለውም! ወጣት እና ጎበዝ መሐንዲስ ወሰን አማረ ገላ
ኢትዮጵያዊው መሐንዲስ በሰማይ ጠቀስ ህንጻ ላይ በገነባው ትራክ የድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ሰፈረ የኢትዮጵያዊያን የፈጠራ ጥበብና የከፍታ ልክ ወሰን የለውም! ወጣት እና ጎበዝ መሐንዲስ ወሰን አማረ ገላው በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አቡዳቢ በሚገኘው ታዋቂው “አል አይን ታወር” ላይ እጅግ አስደናቂ የሆነ የሩጫ እና የብስክሌት መሮጫ ትራክ በመገንባት የሀገሩን ስም በዓለም የድንቃድንቅ መዝገብ ላይ በደማቅ ቀለም አስፍሯል። ትራኩ ያረፈበት ከፍታ 335 ሜትር (ከባህር ጠለል በላይ) ሲሆን፣ ይህም በዓለም ላይ "ከፍተኛው በህንጻ ላይ የተሰራ የሩጫ/የብስክሌት ትራክ" በሚል በጊነስ መዝገብ በይፋ ሰፍሯል። #FlyHighEthiopia #GuinnessWorldRecord #WesenAmare #EthiopianEngineering #AlAinTower
1 239
13
በሆንግ ኮንግ በአንድ ሮቦት ብቻ የሚመራ አዲስ ሱቅ ተከፈተ በሆንግ ኮንግ የሚገኝ አንድ አዲስ የገበያ ሱቅ የደንበኞችን ቀልብ ለመሳብና አዲስ ነገርን ለማስተዋወቅ ሲል ሙሉ ስራውን በአንድ የሂውማኖይ
በሆንግ ኮንግ በአንድ ሮቦት ብቻ የሚመራ አዲስ ሱቅ ተከፈተ በሆንግ ኮንግ የሚገኝ አንድ አዲስ የገበያ ሱቅ የደንበኞችን ቀልብ ለመሳብና አዲስ ነገርን ለማስተዋወቅ ሲል ሙሉ ስራውን በአንድ የሂውማኖይድ ሮቦት ብቻ ለማስኬድ አቅዶ ስራ ጀምሯል። በሁንግ ሆም የባህር ዳርቻ ላይ የተከፈተውና በቀን 24 ሰዓት ክፍት የሆነው ይህ ተንቀሳቃሽ የ"ካፕሱል" ሱቅ፣ ቤጂንግ በሚገኘው ጋልቦት በተባለ የረቀቀ የቴክኖሎጂ ኩባንያ በተሰራው "ዢያኦ ጋይ" በተሰኘ ሮቦት የሚመራ ነው። ይህ ባለ 5 ጫማ ከ6 ኢንች ቁመት ያለው ሮቦት፣ ረጅም እጆቹን በመጠቀም እቃዎችን በየመደርደሪያው የመደርደር፣ ደንበኞች የፈለጉትን መርጦ የመስጠትና የሂሳብ ክፍያዎችን የማስተናገድ ስራዎችን ያከናውናል። ፕሮጀክቱን በገንዘብ እየደገፈ የሚገኘው የሆንግ ኮንግ ኢንቨስትመንት ኮርፖሬሽን ይህንን ጅማሮ የሰው ሰራሽ አስተዋፅዖ (AI) በሰዎች እለት ተእለት ህይወት ውስጥ በተጨባጭ ሁኔታ እየገባ መሆኑን የሚያሳይ ትልቅ ማሳያ ነው ብሎታል። እንደ ጋልቦት ገለፃ፣ ዢያኦ ጋይ የተባለው ሮቦት ከተጠቃሚዎች ጋር ወዳጃዊ ጨዋታዎችን መጀመር የሚችል ሲሆን፣ የተለያዩ ቋንቋዎችን በመናገር ከምግብ ሸቀጦች እስከ መደኃኒቶች ድረስ ያሉ ምርቶችን መሸጥ ይችላል። ኩባንያው ይህ አዲስ የፈጠራ ስራ በአካባቢው ያለውን የደንበኞች ፍሰት እስከ 40 በመቶ ያሳድገዋል የሚል እምነት ያለው ሲሆን፣ በቀጣይም በተለያዩ 10 ከተሞች ውስጥ መሰል 100 በሮቦት የሚመሩ የካፕሱል ሱቆችን ለመክፈት አቅዷል።
1 270
14
እስራኤል ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወታደሮቿን በሶማሊላንድ ማሰማራቷ ተሰማ ሚድል ኢስት አይ የተባለው የዜና ወኪል አንድ ከፍተኛ የሶማሊያ መንግስት ባለስልጣንን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ እስራኤል በዘንድሮው
እስራኤል ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወታደሮቿን በሶማሊላንድ ማሰማራቷ ተሰማ ሚድል ኢስት አይ የተባለው የዜና ወኪል አንድ ከፍተኛ የሶማሊያ መንግስት ባለስልጣንን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ እስራኤል በዘንድሮው የፈረንጆች አመት መጀመሪያ ላይ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሆኑ እስራኤላውያን ወታደሮችን ያካተተ ቡድን ወደ ሶማሊላንድ ልካለች። ስማቸው ያልተጠቀሰው እኚሁ ባለስልጣን እንደገለጹት፣ እስራኤል ራስ ገዝ ለሆነችው ሶማሊላንድ በታህሳስ 2025 በይፋ እውቅና ከሰጠች ማግስት ጀምሮ ወደ 50 የሚጠጉ እስራኤላውያን ወታደሮች ወደ ስፍራው ተልከዋል። ወታደሮቹ የተመረጡት ከአፍሪካውያን ወገን በተለይም ደግሞ ከኢትዮጵያ ማህበረሰብ ሲሆን፣ ይህም የሆነው የአካባቢውን ማህበረሰብ በቀላሉ በመምሰል ትኩረትን ላለመሳብ እንደሆነ ተገልጿል። የዚህን ዘገባ ትክክለኛነት በተመለከተ የእስራኤል መከላከያ ሰራዊትም ሆነ የሶማሊላንድ ባለስልጣናት ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ አልሰጡም። ይህ አዲስ መረጃ የወጣው በእስራኤልና በሶማሊላንድ መካከል እያደገ በመጣው የደህንነት ትብብር ወቅት መሆኑ ታውቋል። ባለፈው ሳምንት የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትስ ከሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን መሀመድ አብዱላሂ ጋር ባደረጉት ስብሰባ፣ ሁለቱ ወገኖች እስከ አሁን በሚስጥር በቆዩ ስራዎች ለዓመታት "ከእይታ ውጪ" ሲተባበሩ መቆየታቸውን ተናግረዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እስራኤል በሶማሊላንድ ወታደራዊ መሠረተ ልማት ሊኖራት ይችላል የሚለው ግምት እየናረ ቢመጣም፣ የሶማሊላንድ መከላከያ ሚኒስትር መሀመድ ዩሱፍ አሊ ግን እስራኤል በሀገሪቱ ውስጥ ወታደራዊ ካምፕ ትመሰርታለች የሚለውን ወሬ አስተባብለዋል። AS- #እስራኤል #ሶማሊላንድ #ሶማሊያ #የሀበሻወታደሮች #MiddleEastEye #ወቅታዊዜና #የቀይባህርፖለቲካ
1 383
15
አርቲስት ካሙዙ ካሳ በየካ ክፍለ ከተማ በከፍተኛ ድምፅ ማሸነፉን አስታወቀ በየካ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲን ወክሎ ለምርጫ የቀረበው ታዋቂው አርቲስት ካሙዙ ካሳ፣ ከአካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ ድም
አርቲስት ካሙዙ ካሳ በየካ ክፍለ ከተማ በከፍተኛ ድምፅ ማሸነፉን አስታወቀ   በየካ ክፍለ ከተማ የብልፅግና ፓርቲን ወክሎ ለምርጫ የቀረበው ታዋቂው አርቲስት ካሙዙ ካሳ፣ ከአካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ ድምፅ በማግኘት ማሸነፉን በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል። አርቲስቱ የምርጫውን ውጤት ተከትሎ ለነዋሪዎችና ለመራጮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፈ ሲሆን፣ ለተደረገለት ድጋፍም ጥልቅ ምስጋናውን አቅርቧል።   "እንደ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ ድምፅ ማግኘታችንና በአካባቢው ማሸነፋችን ታላቅ ድል ነው" ሲል  የገለጸው አርቲስት ካሙዙ፣ ይህ ውጤት የህዝብ ድል መሆኑን በመጥቀስ፣ "ኢትዮጵያ አሸንፋለች" የሚል መልዕክት በድል አድራጊነት ስሜት አስተላልፏል። #KamuzuKassa #EthiopiaElection #Yeka #ProsperityParty #FastMereja #BreakingNews
1 351
16
“በልማት ተፈናቅሎ ቤት ያላገኘ ካለ ሥልጣኔን እለቃለሁ!” የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ እና የኢዜማ አመራር አቶ ግርማ ሰይፉ ከሪፖርተር ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ በከተማ
“በልማት ተፈናቅሎ ቤት ያላገኘ ካለ ሥልጣኔን እለቃለሁ!” የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ እና የኢዜማ አመራር አቶ ግርማ ሰይፉ ከሪፖርተር ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ በከተማዋ በተከናወነው የኮሪደር ልማት ምክንያት ተፈናቅሎ ተተኪ ቤት ያልተሰጠው አንድም ሰው አለመኖሩን አስታውቀዋል። የቀበሌ ቤትም ሆነ የመሬት ይዞታ ካርታ ኖረውት ምትክ ያላገኘ ሰው ካለ ከሥልጣናቸው በገዛ ፈቃዳቸው ለመልቀቅ ዝግጁ መሆናቸውን በድፍረት የተናገሩት ኃላፊው፣ በመንግሥትና በፓርቲያቸው ላይ የሚሰነዘሩ ትችቶችን እንደሚከላከሉና ልማቱም ለውጭ ዜጋ ሳይሆን ለሀገር ተብሎ የተሠራ መሆኑን ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ከአስተዳደራዊና ከሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ በደል የደረሰባቸው አካላት መኖራቸውን ግን አልሸሸጉም። በሌላ በኩል፣ በበርካታ ዙሮች የተከናወነው የኮሪደር ልማት ለአዲስ አበባ ዘመናዊነትና ውበት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ቢታመንም፣ በሂደቱ ውስጥ በቂ ዝግጅት፣ ግልጽነትና ተመጣጣኝ ምትክ አላገኘንም የሚሉ በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎች በየጊዜው ቅሬታቸውን ሲያቀርቡ መቆየታቸው ይታወቃል። #የኮሪደርልማት #ግርማሰይፉ #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #AddisAbaba #CorridorDevelopment #Ethiopia
1 474
17
የክረምት ሥልጠና ለልጆችዎ
የክረምት ሥልጠና ለልጆችዎ
1 382
18
90% ሴት ጥጃዎችን ለማግኘት የሚያስችለው ቴክኖሎጂ እየተተገበረ ነው ተባለ በደብረ ብርሃን ግብርና ምርምር ማዕከልና በቢሾፍቱ ግብርና ምርምር ማዕከል ጥምረት፣ በአንጎለላና ጠራ ወረዳ "ጨኪ ቀበሌ"+1
90% ሴት ጥጃዎችን ለማግኘት የሚያስችለው ቴክኖሎጂ እየተተገበረ ነው ተባለ በደብረ ብርሃን ግብርና ምርምር ማዕከልና በቢሾፍቱ ግብርና ምርምር ማዕከል ጥምረት፣ በአንጎለላና ጠራ ወረዳ "ጨኪ ቀበሌ" የወተት ምርትን በዘመናዊ ባዮቴክኖሎጂ ለማሳደግ የሚያስችል ሞዴል የወተት መንደር ምስረታ በይፋ ተጀምሯል። ፕሮጀክቱ በክልል ካፒታል በጀትና በብሄራዊ እንስሳት ባዮቴክኖሎጂ ምርምር ፕሮግራም የሚደገፍ ሲሆን፣ ላሞችን በተመሳሳይ ጊዜ ወደ ድሪ የማምጣትና እስከ 90% ሴት ጥጃዎችን ለማግኘት የሚያስችለውን ፆታው የተለየ የኮርማ ዘር ሰው ሰራሽ ማዳቀል ቴክኖሎጂዎችን አቀናጅቶ የሚጠቀም ነው። ይህ አሰራር የበሽታ ስርጭትን ከመቀነሱም በላይ የመተኪያ ላሞችን ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ለመቆጣጠር ይረዳል። ምንም እንኳን የሰው ሰራሽ ማዳቀል ስራ ቆየት ያለ ቢሆንም፣ ከአጠቃቀም ችግሮች ጋር ተያይዞ ሲታይ የነበረውን ጉድለት ለመቅረፍ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እንደሚሰሩ የዘርፉ ተመራማሪዎች ገልጸዋል። እንስሳቱ ለቴክኖሎጂው ብቁ እንዲሆኑ በአመጋገብና በጤና አያያዝ እንደሚመረጡ የገለጹት ተመራማሪዎቹ፣ አርሶ አደሩ ይህንን መልካም አጋጣሚ ተጠቅሞ ምርታማነቱን እንዲያሳድግና የበኩሉን ኃላፊነት እንዲወጣ አሳስበዋል። በዚህ የቴክኖሎጂ ሽግግር ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ ከተመራማሪዎች በተጨማሪ የዞንና የወረዳ ባለሙያዎች እንዲሁም የአካባቢው አርሶ አደሮች በጋራ ተገኝተዋል። #የወተትመንደር #የባዮቴክኖሎጂአብዮት #የግብርናምርምር #ኢትዮጵያ #ዘመናዊግብርና #DairyFarming #AgriculturalInnovation
1 398
19
በእምነት ተቋም ላይ ዘረፋና ውድመት የፈጸሙ 21 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 (አያት 49 ቁጥር-2 ኮንዶሚኒየም አካባቢ) በከተማ አስተዳደሩ ፈቃድ አግኝቶ አገልግ+3
በእምነት ተቋም ላይ ዘረፋና ውድመት የፈጸሙ 21 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 (አያት 49 ቁጥር-2 ኮንዶሚኒየም አካባቢ) በከተማ አስተዳደሩ ፈቃድ አግኝቶ አገልግሎት እየሰጠ በሚገኘው "የመንግስተ ሰማይ እንደራሴዎች ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን" ላይ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ አስደንጋጭ ጥቃት ተፈጽሟል። "ቦታው የእኛ ነው" በሚል ሰበብ በቡድን የተደራጁ 21 የጋራ መኖሪያ መንደሩ ነዋሪዎች የቤተክርስቲያኑን ግቢ በኃይል ሰብረው በመግባት ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት ላይ ዝርፊያና ውድመት መፈጸማቸውን ፖሊስ አስታውቋል። የወንጀል ድርጊቱን የፈጸሙት ግለሰቦች ከአካባቢው ተሰውረው የነበረ ቢሆንም፣ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ባደረገው ክትትል በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በቁጥጥር ስር በዋሉት 21 ተጠርጣሪዎች ላይ ጥብቅ ክስ እንደሚመሰርት ያስታወቀ ሲሆን፣ ድርጊቱ የሃይማኖት ግጭት ሊቀሰቅስና ህዝብን በጥርጣሬ ሊያናጋ የሚችል በመሆኑ ህብረተሰቡ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስቧል። መሰል የህግ የበላይነትን የሚፈታተኑና የህዝብን አብሮነት አደጋ ላይ የሚጥሉ ድርጊቶች በፍጹም እንደማይታገስም ፖሊስ አስገንዝቧል። #AddisAbaba #Ethiopia #AddisPolice #SecurityAlert #የህግበላይነት #አዲስአበባ
1 438
20
አዲስ አበባ ታላቁን የኢትዮጵያ ብስክሌት ሻምፒዮና ልታስተናግድ ነው ለምስራቅ አፍሪካ ስፖርት አስደሳች በሆነ ታሪካዊ ክስተት፣ የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ከጆርካ ኢቨንት ጋር በመተባበር በጉጉት የ
አዲስ አበባ ታላቁን የኢትዮጵያ ብስክሌት ሻምፒዮና ልታስተናግድ ነው ለምስራቅ አፍሪካ ስፖርት አስደሳች በሆነ ታሪካዊ ክስተት፣ የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ከጆርካ ኢቨንት ጋር በመተባበር በጉጉት የሚጠበቀውን የ2018 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ብስክሌት ሻምፒዮና ሊያካሂድ መሆኑ ተገለጸ። ከሰኔ 17 እስከ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ የሚካሄደው ይህ ታላቅ አገራዊ ውድድር፣ ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ላይ ወክለው የሚወዳደሩ አትሌቶችን ለመምረጥ ዋነኛ መፈተኛና ወሳኝ የፉክክር አደባባይ ሆኖ ያገለግላል። ምርጦቹ ተወዳዳሪዎች በካናዳ ሞንትሪያል ለሚካሄደው ታላቁ የዩሲአይ (UCI) ዓለም ብስክሌት ሻምፒዮና ወርቃማ ትኬታቸውን የሚያረጋግጡበት በመሆኑ ውድድሩ እጅግ ከፍተኛ ትኩረትን ስቧል። ከመላው የአገሪቱ ማዕዘናት የተውጣጡ ከ200 በላይ ልሂቃን (elite) ተወዳዳሪዎች፣ እንዲሁም በተለያዩ የአውሮፓ ክለቦች ውስጥ የሚጫወቱ ከፍተኛ ብቃት ያላቸው ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለመወዳደር እየተዘጋጁ በመሆኑ በከተማዋ ጎዳናዎች ላይ ከፍተኛ መነቃቃትና ፉክክር ይጠበቃል። ይህ ብሔራዊ ሻምፒዮና ከአካባቢያዊ ክብር ባለፈ ለአትሌቶች ሕይወት ቀያሪ መነሻ መሆኑን አስመስክሯል—ከዚህ ቀደም የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን ወደ ፕሮፌሽናል የአውሮፓ ሊጎች ያሻገረ ሲሆን፣ የአንዱን አትሌት በጀርመን ፕሮፌሽናል ክለብ ውስጥ የመወዳደር ዕድል ማግኘትን ጨምሮ። የዘንድሮው ፍልሚያ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የብስክሌት ስም ከፍ ከማድረግ ባለፈ የሀገሪቱን ቀጣይ ትውልድ የብስክሌት ኮከቦችን የስፖርት ሕይወት ሙሉ በሙሉ እንደሚቀይር ይጠበቃል። #EthiopianCycling2018 #RoadToMontreal #JorkaEvents #AddisAbabaSports #CyclingChampionship #NextGenChampions #EthiopiaT
1 263