fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 386 مشترک است و جایگاه 6 113 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 343 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 386 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 25 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 531 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 20 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 28.42% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 085 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 386
مشترکین
+2024 ساعت
+1147 روز
+53130 روز
آرشیو پست ها
እስከ ስንት ሰዓት እንጹም????? https://www.tiktok.com/t/ZTLFrPCYs/
እስከ ስንት ሰዓት እንጹም????? https://www.tiktok.com/t/ZTLFrPCYs/

"ጾምን ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፤ ሽምግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ።" ኢዩ 1፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩ
"ጾምን ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፤ ሽምግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ።" ኢዩ 1፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ዘወረደ "ያን ጊዜ ጌታ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።" ማቴ 4፡10 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስ
ዘወረደ "ያን ጊዜ ጌታ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።" ማቴ 4፡10 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፤ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።" ዘኁ 23፡10 እንኳን ለብፁዕ አባታችን ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ዕረፍት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አ
"የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፤ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።" ዘኁ 23፡10 እንኳን ለብፁዕ አባታችን ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ዕረፍት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ገዳማዊው መብራት ብፁዕ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ https://www.tiktok.com/@eotc_gssu/video/7345859222761917738

ዘወረደ "ጌታ ኢየሱስም፦ ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው።" ማቴ 4፡7 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾ
ዘወረደ "ጌታ ኢየሱስም፦ ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው።" ማቴ 4፡7 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ዘወረደ “ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፡4 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ
ዘወረደ “ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፡4 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና በ01/07/2016 ዓ.ም አከናወነ፡፡ መጋቢት 02/07/2016 (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በ2015 ዓ.ም የጀመሩትን ጨምሮ በድምሩ በ69 ሰ/ት/ቤቶች ሥርዓተ  ትምህርቱን እየሰጠ ይገኛል፡፡ በሀ/ስብከቱ ስር ከሚገኙ የወረዳ ቤተክህነት ስር በ9ኙ ወረዳዎች የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ሥልጠናዎች በሰፊው የተሰጠ ሲሆን፤ ሥልጠናው ከተሰጠ በኋላ ሰ/ት/ቤቶች ወደ ትግበራ እንዲገቡ የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ክትትልና  እገዛ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ሥርዓተ ትምህርቱ እየተከናወነ ያለው በአዳማ ከተማና አካባቢው ፤በቢሾፍቱ ከተማና አካባቢው ፤በዱከም ፤በቦሰት ፣በመቂ ፣በሞጆ ፤በዝዋይ እንዲሁም በመተሐራ ከተማ  በሚገኙ  ሰ/ት/ቤቶች ነው፡፡ በሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የ1ኛ ፣የ2ኛ፣የ3ኛ፣የ4ኛ ፣የ5ኛ፣የ7ኛ እና የ8ኛ ክፍላት ትምህርቶች የማጠቃለያ ፈተና ተዘጋጅቶ  ፤ አንድ ዓይነት ፈተና 31 ሰ/ት/ቤቶች በትናንትናው ዕለት  እንዲፈተኑ ተደርጓል፡፡ የማጠቃለያ ፈተናውን  የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ  ፤ የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ጠባቂ  ፤ የቅዱስ ሲኖዶስ  አባል ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ :  ክቡር መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገ/መድኅን ንጉሤ  የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ  አስኪያጅ ክቡር : መልአከ ብስራት ቀሲስ ሲሳይ ደምሴ የቢሾፍቱ እና አከባቢው ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ : የሀገረስብከቱ የመምሪያ ኃላፊዎች የአድባራት አስተዳዳሪዎች  በደብረ ዘይት / ቢሾፍቱ  ቁርቁራ ደብረ አሚን ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን  ፈለገ አሚን ሰ/ት/ቤት በመገኘት ለተፈታኝ ተማሪዎች አባታዊ መመሪያ እና ቃለ ምዕዳን በመስጠት አስጀምረዋል፡፡ብጹዕነታቸው  ሕጻናትና ወጣቶች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ያለው  ሥራ በሀገረ ስብከታቸው  ወደፊት ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በተጨማሪም የብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ልዩ ጸሓፊ መ/ጥበብ ቀሲስ ጌቴ ሞቲ፣ የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤት ክፍል ኃላፊ አባ ኃ/ገብርኤል ተስፋ ፤የመንበረ ጵጵስና አዳማ ከተማ ወረዳ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ፀሐይ ቀ/እንዳለ ሐረገወይን ከሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት  እና ከመንበረ ጵጵስና ሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራር ጋር በመሆን በአዳማ ከተማ  በሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች ፈተናውን በጸሎት በማስጀመር  የፈተና ሒደቱን ተዟዙሮ የመቃኘት ሥራዎችን ሠርተዋል። የብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ልዩ ጸሓፊ መ/ጥበብ ቀሲስ ጌቴ ሞቲ  በሀገረ ስብከቱ በሥርዓተ ትምህርት ትግበራ እየተሠራ ያለውን እንቅስቃሴ እና ለ2016 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና የተደረገውን ዝግጅት አድንቀዋል፡፡ ሥርዓተ ትምህርቱ  ሕፃናትና ወጣቶች የነገዋ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተረካቢ አገልጋዮች  መሆናቸው ታስቦ የተዘጋጀ በመሆኑ ሥራው ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው ተናግረዋል፡፡ ሀገረ ስብከቱም  ለሥርዓተ ትምህርቱ አፈጻጸም አስፈላጊውን እገዛና ክትትል እንደሚያደርግም ገልጸዋል። የሀገረ ስብከቱ ሰ/ት/ቤት ክፍል ኃላፊ  አባ ኃ/ገብርኤል ተስፋ በ12ቱም ወረዳ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የተጠናከረ እንዲሆን ከፍተኛ ሥራ  እየተሠራ መሆኑን አብራርተው ፤ በቤተ ክርስቲያኒቱ ልዩ ልዩ  መዋቅር የሥራ ዘርፍ የተሰማራው ሁሉም  አካል  ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ የድርሻውን እንዲወጣ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመንበረ ጵጵስና አዳማ ከተማ ወረዳ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ፀሐይ ቀ/እንዳለ ሐረገወይን ሥርዓተ ትምህርቱ አተገባበር ላይ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የተሰጠው መመሪያ ለአጥቢያዎች  እንዲወርድ የተደረገ መሆኑንና ከመንበረ ጵጵስናው የሰ/ት/ቤቶች አንድት ጋር በመተባበር በቀጣይነት  በሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ ላይ ያሉ ክፍተቶችን ለማስተካከል ፤ ሥርዓተ ትምህርቱ ባልተጀመረባቸው አጥቢያዎች እንዲጀመር የማድረግ ሁኔታ ከአጥቢያ ሰበካ ጉባኤ ጋር በመቀራረብ በትኩረት እንደሚሠራ  ገልጸዋል፡፡ ምእመናንም ልጆቻቸውን ወደ ሰ/ት/ቤት የመላክ፤ ለአጥቢያ ሰ/ት/ቤት እና ለሰ/ት/ቤት አንድነት እገዛ ማድረግ ይገባቸዋል በማለትም መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ በተያያዘ ዜና በተለያየ ምክንያት ሥርዓተ ትምህርቱን  ዘግይተው ማስተማር የጀመሩና  ፤ በልዩ ልዩ ምክንያቶች የመጀመሪያውን ወሰነ ት/ት ያላጠናቀቁ  ሰ/ት/ቤቶች በቀጣይ 3 ሳምንታት ውሰጥ  ትምህርቱን አጠቃለው ፈተና የሚሰጡና የ2ኛ ወሰነ ት/ትን በቅርቡ የሚጀምሩ መሆኑን  የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አሳውቋል፡፡  በተጨማሪም በቀጣይ ወሰነ ት/ት ሥርዓተ ትምህርቱን እየተገበሩ ባሉ ሁሉም አጥቢያዎች ወጥ የሆነ  የትምህርት አሰጣጥ  እና ምዘና እንዲኖር ሥራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡ በመጨረሻም የሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በተጠናከረ መልኩ እንዲሰጥ  የሀገረ ስብከቱ ሊቀ  ጳጳስ ብፁዕ  አቡነ ጎርጎርዮስ መመሪያ በመስጠት ፤እንዲሁም የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ  ክቡር መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገ/መድኅን ንጉሤ  አስፈላጊውን  እገዛና ክትትል በማድረጋቸው  የሀ/ስብከቱ የሰ/ቤቶች አንድነት ላቅ ያለ ምሥጋና ያቀርባል፡፡ መረጃው የሀ/ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው፡፡ (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu