uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 741 підписників, посідаючи 5 873 місце в категорії Релігія і духовність та 2 295 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 741 підписників.

За останніми даними від 12 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 584, а за останні 24 години на 24, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 35.53%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 15.01% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 233 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 2 211 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 18.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 13 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 741
Підписники
+2424 години
+1717 днів
+58430 день
Архів дописів
በድሬደዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ተሰጠ። መጋቢት 9/7/2016 ዓ.ም (የሰንበት ትምህረት ቤቶች አንድነት) በኢትዮ
+9
በድሬደዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ተሰጠ። መጋቢት 9/7/2016 ዓ.ም (የሰንበት ትምህረት ቤቶች አንድነት) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በድሬደዋ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2016 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገረ ስብከት ደረጃ ሲተገበር የቆየው የ4ኛ እና የ1ኛ ክፍል ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ በተሳካ ሁኔታ መጋቢት 7 እና 8 ለሁለት ቀን ሲሰጥ በቆየው የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት ፈተና አጠናቀቀ። በትግበራውም በሀገረ ስብከቱ ስር ከሚገኙ 12 አጥቢያዎች 8ቱ የተሳተፉ ሲሆን በቁጥር 431 የ4ኛ ክፍል እና 300 የሚሆኑ የ1ኛ ክፍል በጥቅሉ ከ 731 በላይ ተማሪዎ ፈተናውን ወስደዋል። በመጨረሻም ለአንድነቱ ትምህርት ክፍል እና ገና ከመነሻው ፈተናውን በማዘጋጀት በመገምገም ብሎም እስከ መፈተን ድረስ ለተሳተፉ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አባላት መምህራን እና አስተባባሪዎች ላሳዩት ፍጹም መታዘዝ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ላቅ ያለ ምስጋናን አቅርቧል። መረጃው የድሬደዋ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጽ/ቤት ነው። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

ቅድስት "የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ!" ዘጸ 20፡8 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 h
ቅድስት "የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ!" ዘጸ 20፡8 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

እስከ ስንት ሰዓት እንጹም????? https://www.tiktok.com/t/ZTLFrPCYs/
እስከ ስንት ሰዓት እንጹም????? https://www.tiktok.com/t/ZTLFrPCYs/

"ጾምን ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፤ ሽምግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ።" ኢዩ 1፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩ
"ጾምን ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፤ ሽምግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ቤት ሰብስቡ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጩኹ።" ኢዩ 1፡14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ዘወረደ "ያን ጊዜ ጌታ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።" ማቴ 4፡10 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስ
ዘወረደ "ያን ጊዜ ጌታ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።" ማቴ 4፡10 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፤ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።" ዘኁ 23፡10 እንኳን ለብፁዕ አባታችን ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ዕረፍት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አ
"የጻድቃንን ሞት እኔ ልሙት፤ ፍጻሜዬም እንደ እርሱ ፍጻሜ ትሁን።" ዘኁ 23፡10 እንኳን ለብፁዕ አባታችን ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ዕረፍት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ገዳማዊው መብራት ብፁዕ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ https://www.tiktok.com/@eotc_gssu/video/7345859222761917738

ዘወረደ "ጌታ ኢየሱስም፦ ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው።" ማቴ 4፡7 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾ
ዘወረደ "ጌታ ኢየሱስም፦ ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው።" ማቴ 4፡7 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ዘወረደ “ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፡4 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ
ዘወረደ “ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው።” ማቴ 4፡4 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu