fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 386 مشترک است و جایگاه 6 113 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 343 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 386 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 25 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 531 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 20 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 28.42% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 085 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 386
مشترکین
+2024 ساعت
+1147 روز
+53130 روز
آرشیو پست ها
መጻጉዕ "ጌታ ኢየሱስም ተነሣና ተሸክመህ ሂድ አለው። ወዲያውም ሰውዬው ዳነ አልጋውንም ተሸከሞ ሄደ።" ዮሐ 5:8-9 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። የበረከ
መጻጉዕ "ጌታ ኢየሱስም ተነሣና ተሸክመህ ሂድ አለው። ወዲያውም ሰውዬው ዳነ አልጋውንም ተሸከሞ ሄደ።" ዮሐ 5:8-9 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። የበረከት ጾም ይሁንልን። መልካም ዕለተ ሰንበት! ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ምኲራብ "እንዲሁም የአምላካችንን ቤት ከቶ አንተውም።" ነህ 10፡39 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.
ምኲራብ "እንዲሁም የአምላካችንን ቤት ከቶ አንተውም።" ነህ 10፡39 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ምኲራብ "ቤቱም የእውነት ዓምድና መሠረት፥ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ነው።" 1ጢሞ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️You
ምኲራብ "ቤቱም የእውነት ዓምድና መሠረት፥ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ነው።" 1ጢሞ 3፡15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ምኲራብ "ወደ ተቀደሰ ተራራዬ አመጣቸዋለሁ፥ በጸሎቴም ቤት ደስ አሰኛቸዋለሁ፤ ቤቴ ለአሕዛብ ሁሉ የሚሆን የጸሎት ቤት ይባላልና።" ኢሳ 56፡7 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብ
ምኲራብ "ወደ ተቀደሰ ተራራዬ አመጣቸዋለሁ፥ በጸሎቴም ቤት ደስ አሰኛቸዋለሁ፤ ቤቴ ለአሕዛብ ሁሉ የሚሆን የጸሎት ቤት ይባላልና።" ኢሳ 56፡7 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ምኲራብ "አሁንም በዚህ ስፍራ ለሚጸለይ ጸሎት ዓይኖቼ ይገለጣሉ፥ ጆሮቼም ያደምጣሉ። አሁንም ስሜ ለዘላለም በዚያ ይኖር ዘንድ ይህን ቤት መርጫለሁ ቀድሻለሁም፤ ዓይኖቼና ልቤም ዘወትር በዚያ ይሆናሉ።"
ምኲራብ "አሁንም በዚህ ስፍራ ለሚጸለይ ጸሎት ዓይኖቼ ይገለጣሉ፥ ጆሮቼም ያደምጣሉ። አሁንም ስሜ ለዘላለም በዚያ ይኖር ዘንድ ይህን ቤት መርጫለሁ ቀድሻለሁም፤ ዓይኖቼና ልቤም ዘወትር በዚያ ይሆናሉ።" 2ዜና 7፡14 - 15 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ምኲራብ "ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች!" ማቴ 21፡13 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️Yo
ምኲራብ "ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች!" ማቴ 21፡13 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! የበረከት ጾም ይሁንልን! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አበባ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከማኅበረ ቅዱሳን ጋር በመተባበር ያስተማራቸውን ተተኪ መምህራን አስመረቀ። መጋቢት 16/07/2016 ዓ.
+6
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አበባ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከማኅበረ ቅዱሳን ጋር በመተባበር ያስተማራቸውን ተተኪ መምህራን አስመረቀ። መጋቢት 16/07/2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስ አበባ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከማኅበረ ቅዱሳን ጋር በመተባበር ያስተማራቸውን ተተኪ መምህራን ባሳለፍነው ሳምንት ዕለተ ቅዳሜ 14/07/2016 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መሰብሰቢያ አዳራሽ አስመርቋል። በምረቃው መርሐ ግብር ተተኪ መምህራኑን ለአንድ ወር ያህል በአዳር መርሐ ግብር ሲያስተምራቸው እንደቆየ ተገልጿል። በመርሐ ግብሩም የአዲስ አበባ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነ ሰብሳቢ ላዕከ ኄራን መንክር ግርማ እንዲሁም በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማዕከል ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል ተጠሪ ዲ/ን እሸቱ "ቤተ ክርስቲያናችን ከሚያስፈልጋት አገልግሎት አንዱ ሐዋርያዊ አገልግሎት ነውና ሐዋርያዊ ተልዕኮአችሁን ለመፈፀም ያብቃቹ" በማለት ለተመራቂዎቹ የምስጋና እና አደራ መልዕክት አስተላልፈዋልቃለ ፤ ቃለ እግዚአብሔርን ገላ 2:19 "ቀኝ እጃቸውን ሰጡን" በሚል ሐዋርያዊ ቃል መነሻ አድርገው ዲ/ን እዮአብ ግዛው አካፍለዋል፤ የበገና ዝማሬም ቀርቧል። በመጨረሻም ለተተኪ መምህራኑ የማኅተብ ስጦታ ተሰጥቶቸው መርሐ ግብሩ ተጠናቋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

በመቀጠልም በሥርዓተ ትምህርቱ አተገባበር ዙርያ ከሰልጣኞች ለተነሱ ጥያቄዎች መልስ በመስጠት ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በሥልጠናው የማጠቃለያ ጉባኤውን በመታደም መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የሀድያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ዋና ጸሐፊ መጋቤ ጥበብ ቀሲስ ወርቁ ተክሌ "የተናጠል ጉዞ የብቻ ሩጫ ዋጋ ቢያስከፍለንም ዛሬን በአንድነት ከሠራን የቤተክርስቲያንን ልዕልና ማስጠበቅ ይቻለናል። ለዚህም የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ሰፊ ድርሻ አላቸውና አንድነታችንን አናጠናክር !" ሲሉ በተያያዘም "ሀገረ ስብከቱ በብዙ ፈተና ውስጥ የሚገኝ ቢሆንም ማደራጃ መምሪያው ልዩ ትኩረት በማድረግ ለአንድነቱ መጠናከር ፣ ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራና ለመጽሐፍ ዝግጅቱ በበጀትና በተያያዥ ጉዳዮች ድጋፋችሁ እንዳይለይ" ብለዋል። ስለ ሥልጠናው አሰጣጥና ዓላማ ሀሳባቸውን የሰጡት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የትምህርት ክፍል ሓላፊ መጋቢ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ "ይህን መሰል ሥልጠናዎች መዘጋጀቱ ሀገረ ስብከቶች የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት መዋቅርን በማጠናከርና ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበር የጠነከሩ እንዲሆኑ ማስቻል ነው" በማለት ከመምሪያው አስፈላጊውን እገዛ እናደርጋለን ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል። በመጨረሻም ሰልጣኞች ባገኙት ግንዛቤ እጅግ ደስተኛ መሆናቸውን እንዲሁም ለአንድነቱ መጠናከርና ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በየአጥቢያ በሚመለሱ ጊዜ በትኩረት የሚሠሩ መሆናቸውን ተናግረዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

"የተናጥል ጉዞ ፣ የብቻ ሩጫ ዋጋ ቢያስከፍለንም ዛሬን በአንድነት ከሠራን የቤተክርስቲያንን ልዕልና ማስጠበቅ ይቻለናል።" መጋቢት 16/07/2016 (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) በሀዲያና ስል
+6
"የተናጥል ጉዞ ፣ የብቻ ሩጫ ዋጋ ቢያስከፍለንም ዛሬን በአንድነት ከሠራን የቤተክርስቲያንን ልዕልና ማስጠበቅ ይቻለናል።" መጋቢት 16/07/2016 (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ክፍል አዘጋጅነት በመንበረ ጵጵስናው ስር ለሚገኙ ከ 8 ሰንበት ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ መምህራንና የሥራ አመራር አባላት በሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ ዙርያ የግንዛቤ መስጫ የሥልጠና መርሐ ግብር ተከናወነ። ከመጋቢት 14-15 2016 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በቆየው በዚህ ሥልጠና መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ክፍል ሐላፊ መጋቤ ሃይማንት ቀሲስ ወርቅ አፈራው ስዩም "ምንም እንኳ ሀገረ ስብከቱ የሥርዓተ ትምህርቱን ትግበራ እስከዛሬ ያልጀመረ ቢሆንም ከዚህ በኋላ የወረዳውን አንድነት በማጠናከር ለመጀመር የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና አስፈላጊ በመሆኑ በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ መልካም ፈቃድና መመርያ ሰጭነት ከጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ጋር በመነጋገር ይህ መድረክ ተዘጋጅቷል" ብለዋል። በዚህ የሥልጠና መርሐ ግብር በሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ምንነትና አስፈላጊነት ፣ የትግበራ አካሄድ ፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት መዋቅራዊ አካሄድ ፣ የትምህርት አሰጣጥና መሪነትን በተመለከተ ሰፊ ሥልጠናዎች በመንበረ ፖትርያሪክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የትምህርት ክፍል ሓላፊ በሆኑት በመጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴና በሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የሥርዓተ ትምህርት የፕሮጀክት አስተባባሪ በሆኑት በዲ.ን ሚኪያስ ግዛቸው ተሰጥቷል።