fa
Feedback
Elias Kasa Legal Service.

Elias Kasa Legal Service.

رفتن به کانال در Telegram

👉Tajaajila Gorsa Seeraa yoo barbaaddan Abukaatoo fi Gorsaa Seeraa #"Eliyaas Kaasaa mariisisaa. 👉የጥብቅና አገልግሎት ሲፈልጉ ኤልያስ ካሳ ጠበቃ እና የሕግ አማካሪን ያማክሩ። 📞 0929399368

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Elias Kasa Legal Service.

کانال Elias Kasa Legal Service. (@elulaw) بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 592 مشترک است و جایگاه 569 را در دسته قانونی و رتبه 2 309 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 592 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 15 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -137 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 31.26% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.04% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 561 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 027 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 23 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
👉Tajaajila Gorsa Seeraa yoo barbaaddan Abukaatoo fi Gorsaa Seeraa #"Eliyaas Kaasaa mariisisaa. 👉የጥብቅና አገልግሎት ሲፈልጉ ኤልያስ ካሳ ጠበቃ እና የሕግ አማካሪን ያማክሩ። 📞 0929399368

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 16 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته قانونی تبدیل کرده‌اند.

14 592
مشترکین
-324 ساعت
-107 روز
-13730 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+18
در 6 کانال‌ها
مه '26
+40
در 17 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+94
در 21 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+38
در 19 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+74
در 12 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+42
در 18 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+56
در 22 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+51
در 12 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+109
در 27 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+173
در 32 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+119
در 23 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+129
در 19 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+79
در 29 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+126
در 22 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+87
در 26 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+82
در 34 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+47
در 19 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+84
در 28 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+118
در 36 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+474
در 35 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+504
در 43 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+387
در 34 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+521
در 40 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+1 059
در 32 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+628
در 21 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+923
در 23 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+976
در 27 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+834
در 34 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+675
در 26 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+671
در 34 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+572
در 23 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+323
در 28 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+339
در 24 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+318
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+311
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+278
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+252
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+251
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+277
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+307
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+181
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+593
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+219
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+305
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+238
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+180
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+248
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+296
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+172
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+209
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+251
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+2 654
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
16 ژوئن+1
15 ژوئن0
14 ژوئن+5
13 ژوئن0
12 ژوئن0
11 ژوئن+4
10 ژوئن+2
09 ژوئن0
08 ژوئن0
07 ژوئن0
06 ژوئن0
05 ژوئن+1
04 ژوئن0
03 ژوئن0
02 ژوئن+3
01 ژوئن+2
پست‌های کانال
Adeemsa Dhagaya Dhimma Yakkaa Keessatti Hafiinsa Himatamaafi Tarkaanfiiwwan Fudhatamuu Danda’an Ilaalchisee Murtiilee Dirqisiisoo Dhaddacha Ijibbaataa MMWFtiin Kennaman =================================================== Adeemsa dhagaya dhimma yakkaa keessatti tarkaanfilee manneen murtii fudhachuu danada’an ilaalchisee Dhaddachi Ijibbaataa MMWF murtiilee garaagaraa kan kenne yammuu ta’u, isaan keessaa kan jalqabaa murtii dhaddachichi dhaddacha gaafa 10/09/2004 ooleen Lakk.Ga.76909 ta’e (Jildii 13ffaa) irratti kennedha. Bu’uura murtii kanaatiin, adeemsa dhagaya dhimma yakkaa keessatti ragaan namaa abbaa alangaafi himatamaa erga dhagahamee xumuramee booda guyyaa galmeen murtii kennuuf bule irratti himatamaan beellama isaa kabajee dhiyaachuu dhiisee yoo hafe manni murtii bakka himatamaan hin jirretti ilaalee murtii balleessummaafi adabbii kennuu qaba malee eeguu hin qabu, guyyaa yaadni adabbii dhiyaachuu qabutti himatamaan beellama irraa hafee murtiin adabbii waan kennameef qofa dhimmichi bakka hin jirretti ilaalame hin jechisiisu jechuun Heera Mootummaa FDRI kwt 20(4) fi tumaalee seera deemsa falmii yakkaa adda addaa bu’uura godhachuun xiinxaleera. Dhimmi kan biroon murtii dirqisiisaa dhaddacha gaafa 22/01/2010 ooleen Lakk.Ga.127313 (Jildii 22) ta’e irratti kenname yammuu ta’u, dhimma kana keessatti immoo dhaddachichi; himatamaan guyyaa ragaan abbaa alangaa dhagahamu dhiyaatee, dhaggeeffatee, gaaffii qaxxaamuraa gaafatee, ragaa ittisaa dhiyeeffadhu jedhamee guyyaa beellamame irratti beellama irraa yoo bade manni murtii bakka inni hin jirretti itti fufee ragaa madaalee murtii kennuu qaba jedheera. Dhimma kana keessatti ragaa ittisaa eeguuf beellamni irra deddeebiidhaan kennamaa turuus ibseera. Kana malees, dhaddachichi murtii dirqisiisaa dhaddacha gaafa 30/05/2014 ooleen Galmee Lakk. 211518 ta'e irratti (kan hin maxxanfamne) kenneen; Ragaan abbaa alangaa dhagahamee, guyyaa dhimmichi qoratamee jal-murtiin kennamuuf beellamametti himatamaan beellama irraa yoo hafe galmeen cufamuu akka hin qabnee fi dhimmichi itti fufee ilaalamee murtiin kennamuu qaba jedheera. Murtiiwwan kun kallattii kan agarsiisan ta’ullee of eeggannoo manneen murtii taasisuu qaban hin akeekne. Gaaffiiwan ka’uu danda’an: tarkaanfiiwwan fudhatamuu qaban kun s/d/f/y keessatti hammatamee bakka hin jirretti (fedhii qaama seera baasuutiin ala) manneen murtii ofumaan fudhachuu ni danda’uu? Tumaa s/d/f/y kwt 76 (nama mirga wabiitiin bahe) waliin akkamitti ilaalamuu qaba? Manneen murtii ta’e jedhee hafuu (miliquu) ykn sababa humnaa ol ta’een hafuu (fakkeenyaaf butamee) mirkaneeffatanii bira darbumoo hafuun isaa qofti gahaadha? Yoo sababa gahaa qabaatehoo sirni itti keessa deebi’ee ilaalamuuf ni jiraa? kan jedhanidha. Kanas ta’e sana, mirgi haala haqa qabeessa ta’een dhagahamuu himatamaa mirga heera irraa madde waan ta’eef kabajamuu qaba. Manneen murtiis kabachiisuuf itti gaafatamummaa ol’aanaa qabu. Gama birootiin immoo mirgi kun himatamaadhaaf dahoo ta’ee, akka inni miliquuf carraa uumuu, adeemsi akka lafarra harkifatu ykn murtiin akka hin kennamne taasisuu waan hin qabneef gama hundaan of eeggannoodhaan madaaluun barbaachisaa natti fakkaata. Desalegn Birhaanuutiin https://t.me/speaklawinabsentia

2
የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን፣ አዋጅ ቁጥር 1425/2018 አድርጎ በሁለት ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡ ምክር ቤቱ በተጨማሪም የቁልፍ መሠረተ ልማቶች የሳይበር ደህንነት ረቂቅ  አዋጁን አዋጅ ቁጥር 1426/2018 አድርጎ በሙሉ ድምፅ አጽድቆታል።
2 235
3
Wixinee Labsii Shari’aa Federaalaa fooyyessuuf bahaa jirudha
2 600
4
የሸሪያ_ፍርድ_ቤት_አዋጅ_የመጨረሻ_ረቂቅ_pdf.pdf
2 475
5
የሰበር ሰሚ ችሎት ፦ "ስራ ባልተሰራበት የጦርነት ወቅት ደመወዝ አይከፈልም!" ​የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት በትግራይ ክልል በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ስራ ተቋርጦባቸው በነበሩ ፕሮጀክቶች ላይ ሲያከ+6
የሰበር ሰሚ ችሎት ፦ "ስራ ባልተሰራበት የጦርነት ወቅት ደመወዝ አይከፈልም!" ​የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት በትግራይ ክልል በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ስራ ተቋርጦባቸው በነበሩ ፕሮጀክቶች ላይ ሲያከራክር የነበረውን ጉዳይ መቋጫ ሰጥቷል። ​📌 የጉዳዩ መነሻ:​በትግራይ ክልል በመንገድ ስራ ላይ ተሰማርቶ የነበረው የቻይና ገዙባ እና ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ጆይንት ቬንቸር ሰራተኞች፤ "ከጥቅምት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ34 ወራት ከ15 ቀናት ያልተከፈለን ደመወዝ ይከፈለን" በማለት ክስ መስርተው ነበር። የቀድሞ የመቀሌ ወረዳ፣ ከፍተኛ እና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ሰራተኞቹ ደመወዙ ሊከፈላቸው ይገባል በማለት ወስነው ነበር። ​⚖️ የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ​ኩባንያው "በጦርነት ምክንያት ስራ ባልተሰራበት ሁኔታ ደመወዝ መክፈል የለብኝም" በማለት ያቀረበውን አቤቱታ የመረመረው የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት የክልሉን ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በሙሉ ድምፅ ሽሮታል።​ፍርድ ቤቱ ለውሳኔው የጠቀሳቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦ ​ደመወዝ ለስራ የሚሰጥ ክፍያ ነው፦ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 54(1) መሰረት ደመወዝ የሚከፈለው ለተሰራ ስራ ብቻ ነው። ​የአቅም በላይ ምክንያት፦ ጦርነቱ ኩባንያው ስራ እንዳያሰራ፣ ሰራተኞቹም ስራቸውን እንዳያከናውኑ የከለከለ የአቅም በላይ ምክንያት ነው።​የአሰሪው ጥፋት አለመኖር፦ ሰራተኛው ስራ ለመስራት ዝግጁ ሆኖ እያለ አሰሪው የስራ መሳሪያ ባለማቅረቡ ስራ ቢፈታ ደመወዝ ሊከፈለው ይችል ነበር። ነገር ግን በዚህ ጉዳይ ስራው የተቋረጠው በሁለቱም ወገኖች ቁጥጥር ውጭ በሆነ የጦርነት ሁኔታ ነው።​የውል መቋረጥ፦ ስራው ከተቋረጠ ከ90 ቀናት በላይ ከሆነ ውሉ በህግ እንደተቋረጠ የሚቆጠር በመሆኑ፣ ኩባንያው በጦርነት ለቆመ ስራ የዓመታት ደመወዝ የመክፈል ግዴታ የለበትም።# Ethiolaw daily
5 524
6
✅Barreeffama Gabaabaa Haala Raawwii Qajeelfama Adabbii Haarayaa Ilaalchisee Obbo Bisraat Tasfaayee (Abbaa Seeraa MMWO)tiin Qophaa'e. Barreeffamichi: 👉Gochoota Yakkaa Qajeelfamni Adabbii Haarayaan (Lakk.03/2017) Ragga'uun Dura Raawwatamanii Murtiin Adabbii Isaanii Immoo Erga Qajeelfamichi Ragga'ee Kennamu Irratti Qajeelfamni Adabbii Raawwatiinsa Qabaatu Qajeelfama Yeroo Gochichi Raawwatametti Turee? Kan Yeroo Adabbiin Kennamutti Hojiirra Jirudhamoo? Kan Himatamaa Fayyadu Qulqullaa'eeti? kan jedhu sakatta'eera. 👉Hiikkoo seeraa dirqisiisaa Dhaddachi Ijibbaataa MMWF kanaan dura qajeelfamoota duraaniitiin walqabsiisee Lakk.galmee 113065 irratti (kan hin maxxafamne) fi lakk.galmee 95438 (Jildii 17ffaa) irratti kenname xiinxala isàatiif bu'uura taasifateera. 👉Barreeffamichi itti gaafatamummaa manni murtii qabus akeekeera. ❓Isin xiinxala taasifame akkamitti ilaaltu?     Join:-@desberofMM        Desalegn B.
4 760
7
Here is my address on google.please visit for any legal issues.. 👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉https://share.google/u4cvIjnRFkXbXoiwh
3 895
8
https://share.google/u4cvIjnRFkXbXoiwh
1
9
Barreeffama gabaaba dhimma Falmii Hariiroo Hawwasaa SDFHH Kwt 320(3) fi SDFHH Kwt 341(1) ilaalchisee qophaa'e dubbisuuf, PDF kana banaa.
4 575
10
Abbaan Seeraa keessattuu murtii dhimma yakkaa kallattii barreessu, Murtii keessatti jecha ragaa Abbaa Alangaa fi ragaa ittisaa gabaabsee yoo hin ibsiin(fkn waan ragaan jedhan gabaabsee osoo hin ibsiin “ragaan AA bu’uuruma himannaa AA tiin dubbatanii jiru” jedhee yoo darbe) faallaa SDFY keewwata 149(1) ti.======================================================================= MMWFDHIJ murtii hin maxxanfamne galmee lakk. 207521 ta’e irratti dhaddacha gaafa 26/05/2014 ooleen kenneen kan kanaan gadii jedheera.=====================================================================================================================================".....Manneen Murtii bu’uuraan dhimma isaaniif dhiyaate irratti murtii kan kennan falmii bitaaf mirgaan dhiyaateefi ragaa saaniif dhiyaate seera rogummaa qabu waliin ilaalanii sababa sirriin sababeessuudhaan murtii kan kennan ta’uu kaayyoo ijoo Mana Murtii irraa kan hubannudha.Bu’uura SDFY keewwata 149(1) tiin Manni Murtii Murtii kennu keessatti ; ibsa gabaabaa ragaa, ragaan sun sababoota fudhatamaniif yookaan hin fudhatamiin hafaniif ,tumaa seeraa murtichi bu’uureffate caqasuudhaan, himatamaan balleessaa kan qabu ta’uu yoo mirkanaa’es,seera balleessaa isa taasise murtii keessatti barreeffamuu kan qabu ta’uu tumamee jira." #Mulugeta F.Binegde
6 793
11
የቅጣት ገደብ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቅጣት አወሳሰን መመሪያ አንጻር ሲታይ፡- የወንጀል ቅጣት እና አፈጻጸማቸውን በሚመለከት በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 87 ላይ የተቀመጠው መርህ በሕጉ የተመለከቱት ቅጣቶች እና የጥንቃቄ እርምጃዎች ሕጉ ሊደርስበት የሚችለውን ዓላማ ለማረጋገጥ በሚቻልበት ሁኔታ በሕጉ መሠረት መፈጸም አለባቸው፡፡ ቅጣቶቹ እና የጥንቃቄ እርምጃዎቹ ምን ጊዜም ሰብአዊ ክብርን በሚጠብቅ መንገድ መፈጸም ይኖርባቸዋል በማለት ይደነግጋል፡፡ የዚሁ ሕግ አንቀጽ 88(2) ቅጣቱ ሊወሰን የሚገባው የወንጀል አድራጊውን ግላዊ የአደገኝነት መጠን፤ ያለፈ የሕይወት ታሪኩን፤ ወንጀል ለማድረግ ያነሳሱትን ምክንያቶች እና የአሳቡን ዓላማ፤ የግል ኑሮውን ሁኔታ፤ የትምህርት ደረጃ እንዲሁም የወንጀሉን ከባድነት እና የአፈጻጸሙን ሁኔታዎች በማመዛዘን ነው በማለት ይደነግጋል፡፡ በንዑስ ቁጥር (4) ላይ ደግሞ የቅጣት አወሳሰንን ትክክለኛነት እና አንድ ወጥነት ለማረጋገጥ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቅጣት አወሳሰን መምሪያ ሊያወጣ ይችላል በሚል ተመልክቷል፡፡ የወንጀል ሕጉ ዓላማ ወንጀል እንዳይፈጸም ማድረግ ሲሆን ይህንንም የሚያደርገው ስለወንጀሎች እና ስለቅጣታቸው በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት፤ ማስጠንቀቂያነቱ በቂ ባልሆነ ጊዜ ደግሞ ወንጀል ፈጻሚዎች ተቀጥተው ሌላ ወንጀል ከመፈጸም እንዲቆጠቡ እና ለሌሎች ማስተማሪያ እንዲሆኑ ወይም እንዲታረሙ ማድረግ ነው፡፡ ወንጀል ፈጻሚዎች ሆነ ብለው ወንጀል ለመፈጸም በማሰብ ወይም በቸልተኝነት ከቀላል እስከ ከባድ ቅጣት የሚያስከትሉ ወንጀሎችን ይፈጽማሉ፡፡ ዳኞች ወንጀል ፈጻሚዎች ለፈጸሙት ጥፋት የወንጀል ሕጉን ዓላማ እና ግብ በሚያሳካ ሁኔታ ሚዛኑን ጠብቀው ቅጣት መጣል ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህን የሚያደርጉትም በወንጀል ሕጉ አንቀጽ 88(2) ላይ በተቀመጠው ሁኔታ እንደ ሰው ሚዛን በመመዘን ነው? ወይስ ቅጣትን ለመገደብ የሚያስችሉ የቁጥር ስሌቶችን በማስላት? ቅጣት ሲገደብ የፍርዱ ውሳኔ በወንጀለኞች መዝገብ ላይ ተመዝግቦ ከሌላው ውጤት ጋር ነዋሪ የሚሆን በመሆኑ ቅጣትን መገደብ በወንጀለኛው ላይ ቅጣት እንዳይፈጸም የማድረግ ውጤት ብቻ ያለው ሳይሆን ወንጀለኛው ዳግም ጥፋት ከመፈጸም እንዲታቀብ የማድረግ ውጤት ያለው በመሆኑ ቅጣትን መገደብ የወንጀል ሕጉ ዓላማ እና ግብ ከሚሳካባቸው መንገዶች አንዱ ነው፡፡ ቅጣት ሊገደብ የሚችለውም ጥፋተኛ የተባለን ሰው ለጥፋቱ መነሻ የሆኑትን ምክንያቶችን በጠቅላላው በመመልከት በጥፋተኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት ለጊዜው በገደብ እንዲታገድ በማድረግ የወንጀለኛውን ጠባይ ለማረምና ለማሻሻል እንዲሁም ወደ መደበኛ ማህበራዊ ኑሮው ለመመለስ ጠቃሚ መሆኑ በታመነ ጊዜ ስለመሆኑ የቅጣት ገደብን አስመልክቶ ከተደነገጉት የወንጀል ሕጉ ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል፡፡ ፍ/ቤቶች ቅጣትን ለመገደብ የሚያስችሉ የተለያዩ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ማስባት እንዳለባቸው፤ እነዚህም ሁኔታዎች ወንጀለኛው ቀድሞ ያልተቀጣ ሆኖ ጠባዩም አደገኛነት እንደሌለው የሚታመንበት እንደሆነ፤ጥፋቱ በመቀጮ፤ በግዴታ ስራ ወይም ከሶስት አመት የማይበልጥ ቀላል እስራት የሚያስቀጣ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኝነቱን ካረጋገጠ በኋላ ለወደፊት ጠባዩን ለማረም እንደሚችል እምነት ሊጣልበት የሚችል መሆኑና በዚህ ውሳኔ ብቻ እስከ መጨረሻው ሊሻሻል የሚችል መሆኑን ሊያምንበት ይገባል፤ እንዲሁም ጥፋተኛው አስቀድሞ የተፈረደበት ቢሆንም ባይሆንም የተፈረደበትን ቅጣት ከመፈፀሙ በፊት ለተወሰነ ጊዜ ቅጣቱ ታግዶለት አመሉ ቢፈተን ሁለተኛ ጥፋት ከማድረግም የሚታገድ መሆኑና ስለጠባዩም መሻሻል አንድ ፅኑ ማስጠንቀቂያ ብቻ የሚበቃ መሆኑ ፍርድ ቤቱ ያመነበት እንደሆነ ቅጣቱ ከአፈፃፀም ታግዶ እንዲቆይ ሊያዝ የሚችል ስለመሆኑ ከወንጀል ሕግ አንቀጽ 192 እና ተከታይ ድንጋጌዎች ያስገነዝባሉ፡፡ ጥፋተኛው ከዚህ በፊት የጽኑ እሥራት ቅጣት ወይም ከሦስት ዓመት የሚበልጥ ቀላል እሥራት ቅጣት ተፈርዶበት እንደሆነ እና እንደገናም በተከሰሰበት ወንጀል ከእነዚህ ቅጣቶች አንዱ የሚወሰንበት እንደሆነ ወይም ጥፋተኛው ከዚህ ቀደም ያልተቀጣ ሆኖ በተከሰሰበት ወንጀል ከአምስት አመት የበለጠ የጽኑ እሥራት ቅጣት የሚፈረድበት እንደሆነ በጥፋተኛው ላይ የተወሰነው ቅጣት እንዳይገደብ የሚያደርጉ ሁኔታዎች መሆናቸውን በወንጀል ሕጉ አንቀጽ 194 ድንጋጌ ላይ በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በወንጀል ሕጉ አንቀጽ 88(4) በተሰጠው ስልጣን መሠረት የቅጣት አወሳሰን ትክክለኛነት እና ወጥነትን ለማረጋገጥ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ 1 እና 2 አውጥቶ ተግባራዊ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ አሁን ደግሞ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 ወጥቶ በስራ ላይ ውሏል፡፡ አዲሱ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ከያዛቸው አዲስ ሐሳቦች ውስጥ በአባሪ ሶስት ላይ የተቀመጠው የእስራት ቅጣትን በገደብ የማቆየት ውሳኔ አሰጣጥ ሰንጠረዥ ነው፡፡ ይህ ሰንጠረዥ ቅጣት ለመገደብ ታሳቢ የሚሆነውን ምክንያት፤ ለምክንያቱ የሚያዘውን ነጥብ እና ጥፋተኛ የተባለው ሰው ያገኘው ነጥብ የሚሞላበትን ሰንጠረዥ የያዘ ነው፡፡ ሰንጠረዡ እንደሚያመለክተው ለእያንዳንዱ የቅጣት መገደቢያ ምክንያት ዳኞች ከ - እስከ በማለት ፍቅድ ስልጣን አስቀምጦ የሚሰጡትን መነሻ እና መድረሻ ነጥብ አስቀምጧል፡፡ በዚሁ አግባብ ተሰልቶ ጥፋተኛ የተባለው ሰው የሚያገኘው ነጥብ ከመቶ እንደሚሰላ ያሳያል፡፡ በዚህ ስሌት መሰረት የሚመጣው ነጥብ ቅጣቱን ለመገደብ ጥቅም ላይ የሚውል መሆኑን መመሪያው ያሳያል፡፡ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባወጣው የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 በአባሪ ሶስት ላይ ያስቀመጠው የእስራት ቅጣትን በገደብ የማቆየት ውሳኔ አሰጣጥ ሰንጠረዥ ዳኞች ወንጀል ፈጻሚዎች ለፈጸሙት ጥፋት የወንጀል ሕጉን ዓላማ እና ግብ በሚያሳካ ሁኔታ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ 88(2) ላይ በተቀመጠው ሁኔታ እንደ ሰው ሚዛናቸውን ሳይስቱ መዝነው የቅጣት ገደብን ለመፍቀድ ወይም ለመንፈግ የሚያስችል ነው ? ወይስ ቅጣትን ለመገደብ የሚያስችሉ የቁጥር ስሌቶችን በማስላት ብቻ ውሳኔ እንዲወስኑ የሚያስገድድ ? የሚለው ትኩረት የሚያሻው ጉዳይ ነው፡፡ #እትመትአሰፋ source #Etmet Assefa fb page
4 769
12
ይገባል፤ ይህም ችሎቱ የተደነገጉትን መስፈርቶች በተመሳሳይ ሀረጎች/ቃላት የሚገባ ስሕተት ብቻ ሊጨምር እንደሚችል የሚያረጋግጥ መርህ ነው። 5. የልዩነቶቹ ሕጋዊና ተግባራዊ አንድምታዎች 5.1. የልዩ ህግ መርህና የተግባራዊ ቅድሚያ በሕግ ትርጓሜ ጠቅላላ መርሆዎች መሠረት፣ ልዩ ሕግ (lex specialis) በአጠቃላይ ሕግ (lex generalis) ላይ ቅድሚያ ይኖረዋል። ስለዚህ በወንጀል ጉዳዮች ላይ የሚቀርቡ የሰበር አቤቱታዎች በዋነኛነት በወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ አንቀጽ 345 ላይ መመሥረት የሚገባቸው ሲሆን፣ በሲቪል፣ ንግድና አስተዳደር ጉዳዮች ላይ ግን የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ አንቀጽ 2(4) ተግባራዊ ይሆናል። ሆኖም፣ የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ ራሱ "የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሁሉንም ጉዳዮች የሚመለከት" መዋቅራዊ ሕግ በመሆኑ፣ የሁለቱ ድንጋጌዎች መስተጋብር አንዳንድ ጥያቄዎችን ያስነሳል። ለምሳሌ፣ አንድ የወንጀል ሰበር አመልካች የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ ላይ ብቻ የተደነገጉ መስፈርቶችን - ለምሳሌ "የአስተዳደር ድርጊት" የሚለውን - መጥቀስ ይችል ይሆን ወይ? ወይም በወንጀል ጉዳይ ላይ የተሰጠ የሰበር ቅድመ-ውሳኔ በፍትሃ ብሔር ጉዳዮች ላይ አስገዳጅ ሊሆን ይችል ይሆን ወይ? የመሳሰሉት ጥያቄዎች በወደፊት የሰበር ችሎቱ ስነ ህግና አሰራር (jurisprudence) ምላሻቸውን የሚያገኙ ጥያቄዎች ናቸው። 5.2. የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ሚዛን የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕግ በተራ ቁጥር ሦስት ስር "የወንጀል ሕግ መርሆዎች መጣስ" ድንጋጌ ብቻውን አስፈላጊ የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድንበር ሆኖ ያገለግላል። ይህ ድንጋጌ የሕጋዊነት መርህ፣ የተከሳሽ ጥቅም/መብት መከበር መርህን፣ ለአንድ እና ለተመሳሳይ ጉዳይ በድጋሚ ያለመከሰስና ያለመቀጣት መርህ፣ እንዲሁም የማስረጃ መመዘኛ መርሆዎች ሲጣሱ ለሰበር ብቁ መሆኑን የሚያረጋግጥ መሆኑን ግልጽ ያደርጋል። በዚህም ምክንያት የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕጉ የሰብዓዊ ነፃነት ጥበቃን ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ያስቀመጠና ችሎቱም ጥልቅ መርመራ እንዲያደርግ የህግ ማዕቀፍ የሚሰጥ መሆኑ ይታያል። 5.3. የፍርድ ቤቶች ተግባራዊ ሂደት ይህ ድርብ የሰበር ሥርዓት (dual-track cassation system) በተግባር ሲታይ የራሱ የሆኑ ችግሮችን ይዞ ይመጣል። በመጀመሪያ ደረጃ ጠበቆች በትክክል የጉዳዩን ዘርፍ መለየትና አግባብነት ያለውን ድንጋጌ መጥቀስ ይኖርባቸዋል፤ ይህ ደግሞ የሕግ ሙያዊ ጥንቃቄንና ጥልቅ ግንዛቤን ይጠይቃል። በተጨማሪም፣ ሰበር ችሎቱ ራሱ በተለያዩ ድንጋጌዎች ላይ ወጥ የሆነ ትርጓሜ መስጠት ይኖርበታል፤ አለበለዚያ የሕግ ትርጓሜ ግጭት ሊፈጠር ይችላል። በመጨረሻም የሕግ አስተማሪዎች ሁለቱን የህግ ማዕቀፎች በሚያነፃፅር መንገድ ማስተማር የሚገባቸው ሲሆን፣ ይህም ተማሪዎች የሁለቱን የህግ ማዕቀፎችች ጥቃቀን ልዩነቶች በደንብ እንዲረዱ ለማድረግ አስፈላጊ ነው። 5.4. የሕግ ማሻሻያ አስፈላጊነት ከላይ የተገለጹት ጉዳዮች ሕግ አውጪው የተለያዩ ማሻሻያዎችን እንዲያደርግ የሚጠይቁ ናቸው። በመጀመሪያ የሁለቱ የህግ ማዕቀፎች ድንጋጌዎች ጥቅል የመግቢያ ልኬት ቋንቋ ማለትም “ፍትህን የሚያዛባ” (grossly distresses justice) እና "በሕግ ሥርዐቱ ላይ መናጋት የሚፈጥር"(disrupt the legal system) የሚሉትን ማመሳሰል ይገባል። በተጨማሪም የ"ተመሳሳይነት መስፈርት" በሁለቱም የህግ ማዕቀፎች ላይ በግልጽ ማስቀመጥ የሕጋዊ እርግጠኝነትን የሚያሳድግ ሲሆን፣ የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ ስር ያሉ መስፈርቶች በወንጀል ስነ ስርዓት እና ማስረጃ ህጉ ውስጥ ከተቀመጡት መስፈርቶች ውስጥ የተግባራዊነት ሁኔታን በማብራራት ድንጋጌ ማስተካከል ለድርብ-ሰበር ሥርዓቱ ግልጽነት ወሳኝ ጉዳይ ነው የሚል እምነት አለኝ። 6. ማጠቃለያና ምክረ-ሀሳቦች ከላይ እንዳየነው ህጎቹ ተመሳሳይ የሆኑ መስፍርቶችን የተጠቀሙበት አጋጣሚ አለ፡፡ ሁለቱም ህጎች በሕገ-መንግሥት ጥሰት፣ በተሳሳተ የሕግ ትርጓሜ፣ በጭብጥ ስሕተት፣ በዳኝነት መከልከል፣ በፍርድ አፈጻጸም ስሕተትና በሥልጣን ጉድለት ላይ የጋራ መሠረት ያላቸው መሆኑን ሰነዶቹ ያሳያሉ። በሌላ በኩል በተወሰኑ መስፈርቶች ላይ ልዩነት የሚያሳዩ ሁነው ይታያሉ፤ የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ የአስተዳደር ሕግን ሲጨምር፣ የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕጉ የወንጀል መርሆዎችን፣ የተዛባ ትርጓሜን እና የሥልጣን ክፍፍልን ያካተተ ሁኖ ይገኛል። ከዚህም በተጨማሪ ህጎቹ ወደ ሰበር የክርክር ሂደት የመግቢያ ልኬት የቋንቋ ልዩነት የሚያሳዩ ሁነው ይገኛሉ፡፡ የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ "ፍትህን በጉልህ ማዛባት" የሚል ሀረግ ሲጠቅም አዲሱ የወ/መ/ስ/ስርዓትና የማስረጃ ህጉ ደግሞ "በሕግ ሥርዐቱ ላይ መናጋት መፍጠር" የሚለውን ሀረግ ያስቀመጠ ሲሆን እነዚህ ሁሉት ወደ ስርዓቱ መግቢያ ልኬቶች የተለያየ የፍልስፍና አቅጣጫን የሚያመለክቱ ናቸው። ህጎች ከዝርዝር መስርቶቹ ሕጋዊ ባህሪ አንፃር ሲታዩ ሁለቱም ዝርዝሮች አመላካች (indicative) እንጂ አሳሪ (exhaustive) አለመሆናቸውን ያረጋግጣል፤ የ"መሠረታዊ የሕግ ስሕተት" ፅንሰ-ሀሳብ የኢትዮጵያ የሰበር ሥርዓት ልብ ነው ለማለት ይቻላል። ከላይ በወፍ በረር የታየው የሁለቱ ህጎች ሂሳዊ ትንታኔ የሚያሳየው፣ ይህ ጽንሰ-ሀሳብ በዝግመተ-ለውጥ ላይ ያለ ሕጋዊ ግንባታ መሆኑን ነው። የሕግ አውጪው፣ የፍርድ ቤቶችና የሕግ ማህበረሰቡ ጥምር ጥረት የሰበር ሥርዓቱን ሕገ-መንግሥታዊ አላማ ማለትም የሕግ ትርጓሜ ወጥነት ማረጋገጥና የፍትህ መሠረታዊ መዛባቶችን ማረም፣ ለማሳካት አስፈላጊ ሲሆን፣ ድርብ-ሰበር ሥርዓቱ ውስብስብነት ሲኖረው የእያንዳንዱ የሕግ ዘርፍ ልዩ ባህሪን ለማስተናገድ የተቀረጸ ሕጋዊ ምላሽ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል የሚል እምነት አለኝ። ማስታወሻ (Disclaimer) ይህ ጽሑፍ ለትምህርታዊና ለሕግ-አካዳሚካዊ የውይይት ዓላማ ብቻ የተዘጋጀ ሂሳዊ ትንታኔ እንጂ የሕግ ምክር (legal advice) ወይም የፍርድ ቤት መመሪያ አይደለም። ትንታኔው የተመሠረተው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁ. 1234/2013 አንቀጽ 2(4) እና በወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ አንቀጽ 345 ፊደላዊ ይዘት ላይ ሲሆን፣ የተወሰኑ የፍርድ ቤት ቅድመ-ውሳኔዎችን፣ የሕግ ጽሑፎችንና ዝርዝር የግብረ-መልስ ማጣቀሻዎችን ማካተት ይገባ ነበር። በማንኛውም ተግባራዊ የሰበር አቤቱታ ወይም የሕግ ሙግት ላይ የተመረጠ የሕግ ባለሙያ ማማከር አስፈላጊ መሆኑን አይርሱት!! በቀጣይ ፅሁፍ አዲሱ የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ህጉ ከሰበር ስነ ስርዓት መመሪያው ቁጥር 17/2015 ጋር ያለውን አንድነትና ልዩነት እንዲሁም ተግባራዊ አፈፃፀሙን ለማቅረብ ይሞክራል! Source #Almaw Wolie Fb page.
3 314
13
ይህ ምናልባት ከሁሉም በላይ ወሳኝ መለያያ ነው። የፌዴራል አዋጁ "grossly distresses justice" ወይም "ፍትህን በከፍተኛ ደረጃ የሚያዛባ" የሚል የውጤት-ተኮር (consequentialist) መለኪያ ሲጠቀም፣ የወንጀል ሕጉ ግን "በሕግ ሥርዐቱ ላይ መናጋት የሚፈጥር" የሚል የስርዓት-ተኮር (systemic) መለኪያ ይጠቀማል። ይህ የቋንቋ ልዩነት ቀላል ሰዋሰዋዊ ጉዳይ ሳይሆን፣ የተለያየ የፍልስፍና አቀራረብ ያመለክታል። የፌዴራል አዋጁ የግለሰብ ፍትህን (individual justice) የሚመለከት ሲሆን፣ የወንጀል ሕጉ ደግሞ የስርዓት መረጋጋት (systemic stability) ላይ ይበልጥ ያተኩራል። በውጤት ደረጃ፣ የወንጀል ሕግ መለኪያው ምናልባት ትንሽ ሰፊ ሊሆን ይችላል፣ ምክንያቱም አንድ ስሕተት ግለሰቡን ጉዳት ሳይደርሰው እንኳ "ሥርዓቱን ሊያናጋ" ይችላል። 3.2.2. የስነ-ሕግ ትኩረት (Substantive Focus) ሁለቱ ድንጋጌዎች በስነ-ሕግ ትኩረታቸው ላይም ጉልህ ልዩነት ያሳያሉ። የፌዴራል አዋጁ ብቻ ያካተተውን ድንጋጌ ስንመለከት፣ "ከሕግ ጋር በሚቃረን መንገድ የተሰጠ የአስተዳደር ድርጊት ወይም ውሳኔ" የሚለው አንቀጽ 2(4)(ሰ) ድንጋጌ በወንጀል ሕጉ ውስጥ ሙሉ ለሙሉ የማይገኝ መሆኑን እናስተውላለን። ይህ ልዩነት የሚያሳየው የፌዴራል አዋጁ የሰበር ችሎቱ ሥልጣን ወደ የአስተዳደር ሕግ ጉዳዮች እንደሚዘረጋ ግልጽ የሕግ መሠረት የሚሰጥ መሆኑን ነው። በሌላ በኩል፣ የወንጀል ሕጉ ብቻ የያዘውን "የወንጀል ሕግ ጠቅላላ ክፍል የተደነገጉ መርሆዎችን መጣስ" የሚለው ድንጋጌ በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ ውስጥ የማይገኝ ሲሆን፣ ይህም የወንጀል ሕግ ጠቅላላ ክፍል ውስጥ የተቀመጡ መርሆዎችን (የሕጋዊነት መርህ የሆነውን nullum crimen sine lege፣ የጥፋተኝነት የሃሳብ ክፍልን የሚገልጸውን mens rea፣ የቅጣት ተመጣጣኝነትን እና እና የመሳሰሉትን) ጥሰትን ራሱን የቻለ መሠረታዊ የሕግ ስሕተት እንደሚያደርግ በግልጽ ያረጋግጣል። 3.2.3. የተዛባ የሕግ ትርጉም (Distorted Interpretation) እንደ ራሱን የቻለ መሠረት የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕግ በተራ ቁጥር አራት "የተዛባ የሕግ ትርጉምን መሠረት በማድረግ" የሚል ራሱን የቻለ መሠረት ሲያቀርብ፣ የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ "የተሳሳተ የሕግ ትርጓሜ" (misinterpretation) የሚል አገላለጽ ብቻ ይጠቀማል። "የተዛባ" የሚለው ቃል ከ"የተሳሳተ" የበለጠ ጠንካራ ሲሆን፣ ሆን ተብሎ ወይም ስልታዊ የሆነ የሕግ መጣጥፍን የሚያመለክት ነው። ይህም የወንጀል ሕግ ለትርጓሜ መዛባት ጥብቅ አቋም መውሰዱን የሚገልጽ ሲሆን፣ በወንጀል ጉዳዮች ውስጥ የተከሳሽ መብት ጥበቃ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚያስፈልገው የሚያመለክት ነው ተብሎ ይገመታል። 3.2.4. የሥልጣን ማዕቀፍ ልዩነት በሥልጣን ጉዳይ ላይ ሁለቱ ህጎች የተለያየ አቀራረብ የሚያሳዩ ሲሆን፣ የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ በአንቀፅ 2(4) ፊደል (ረ) "በክርክሩ ጭብጥ ላይ ሥልጣን ማጣት" (subject-matter jurisdiction) የሚል ውስን አገላለጽ ሲጠቀም፣ የወንጀል ሕጉ ቁጥር ስምንት ግን "በሕግ ከተሰጠ የሥልጣን ክፍፍል ውጭ" (separation of powers) የሚል ሰፊ አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ልዩነት ጉልህ ሲሆን፣ የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕጉ ቃላት ይበልጥ ሰፊ በመሆናቸው የፍርድ ቤት ሥልጣን ጥሰትን ብቻ ሳይሆን በፍ/ቤትና በአስተዳደራዊ አካላት ወይም በሕግ አውጪው አካላት መካከል ያለውን የሥልጣን ክፍፍል መጣስ ሊሸፍን ይችላል። 3.2.5. የክፍት/ መዘርዝር አንቀጽ (Open-Ended Catch-All) በመጨረሻም፣ የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕግ በተራ ቁጥር ቁጥር ዘጠኝ "በሌሎች ተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ ተመስርቶ" የሚል ይዘት ያለው ሲሆን፣ ይህ ድንጋጌ የፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ ውስጥ ያልተካተተ ቁልፍ ልዩነት ነው። ይህ የክፍት መዘርዝር አንቀጽ የዝርዝሩን ሕጋዊ ባህሪ በሚመለከት በቀጣዩ ክፍል የሚተነተን መሠረታዊ ጥያቄን የሚያስነሳ ነው። 4. የዝርዝሮቹ ሕጋዊ ባህሪ፡ አመላካች (Indicative) ወይስ አሳሪ (Exhaustive)? 4.1. የጥያቄው አስፈላጊነት የዝርዝሮቹ ሕጋዊ ባህሪ መወሰን ለሰበር ችሎቱ ሥልጣን ስፋት ቀጥተኛ ተጽዕኖ አለው። ዝርዝሩ አሳሪ (numerus clausus) ቢሆን፣ ችሎቱ ከተደነገጉት መስፈርቶች ውጪ ምንም ዓይነት ሌላ ስሕተትን እንደ "መሠረታዊ" መቁጠር አይችልም። አመላካች ዝርዝር ቢሆን ግን፣ ችሎቱ የተዘረዘሩትን እንደ ምሳሌ በመውሰድ ተመሳሳይ ስሕተቶችን ሊያካትት ይችላል። ስለዚህ ይህ ጥያቄ የንድፈ-ሀሳብ ብቻ ሳይሆን፣ የሰበር ችሎቱ ተግባራዊ ሥልጣን ስፋት ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ ያለው ወሳኝ ጉዳይ ነው። 4.2. የእያንዳንዱ ድንጋጌ ሕጋዊ ባህሪ ትንታኔ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅን በተመለከተ፣ ድንጋጌው "either one or similar of the following basic errors" የሚል አገላለጽ የሚጠቀም ሲሆን፣ "ተመሳሳይ" (similar) የሚለው ቃል ራሱ የዝርዝሩን አመላካችነት በቀጥታ የሚያረጋግጥ ቃል ነው። ስለዚህ የፌዴራል አዋጁ ዝርዝር አመላካች (indicative/illustrative) ነው ብሎ መደምደም የሚቻል ሲሆን፣ ሆኖም ድንጋጌው "ተመሳሳይነት መስፈርት" (similarity test) በማስቀመጥ የተወሰነ ገደብ ጨምሯል፤ ይህም ደግሞ የጠቅላላ የክፍት ተፈጥሮውን በተወሰነ ድንበር ያስገድባል ማለት ነው። የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕግ አንቀጽ 345ን በተመለከተ ደግሞ፣ ቁጥር ዘጠኝ "በሌሎች ተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ ተመስርቶ" በሚለው ድንጋጌው የዝርዝሩን አመላካች ባህሪ ራሱ ሕግ አውጪው በውስጡ አስቀምጧል። ይህ ደግሞ የወንጀል ስነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕጉ ዝርዝር በቀጥታ አመላካች መሆኑን የማያጠራጥር ማረጋገጫ ነው። 4.3. ሕገ-መንግሥታዊ ድጋፍ ይህ የአመላካችነት ድምዳሜ ከሕገ-መንግሥታዊ ድጋፍ ጋር የሚስማማ ነው። የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 80(3)(ሀ) ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት "መሠረታዊ የሕግ ስሕተትን" የመመልከት ሥልጣን የሚሰጥ ሲሆን፣ ይህ ሕገ-መንግሥታዊ ሥልጣን በተራ ሕግ (subordinate legislation) በታጨቀ ዝርዝር ሊገደብ አይችልም በሚል መርህ ላይ ተመስርቶ፣ የዝርዝሮቹ አሳሪነት ድምዳሜ ሕገ-መንግሥታዊ ውዝግብ ሊያስከትል ይችላል። ስለዚህ የአመላካችነት ድምዳሜ ከሕገ-መንግሥታዊው የሰበር ሥልጣን ስፋት ጋር በተሻለ መንገድ የሚስማማ ነው። 4.4. የአመላካችነት ሕጋዊ ችግሮች ሆኖም፣ የዝርዝሮቹ አመላካች ባህሪ የራሱ የሆኑ ችግሮችን ይዞ የሚመጣ መሆኑን ማስተዋል ይገባል። በመጀመሪያ ደረጃ የሕጋዊ እርግጠኝነት እጦት (legal uncertainty) የሚባለውን ችግር የሚያስከትል ሲሆን፣ ጠበቆችና ተከራካሪዎች የሰበር ችሎቱ ምን ላይ እንደሚቀበል በትክክል ለማወቅ ይቸገራሉ። ሁለተኛ፣ የሰበር ሙግት ጎርፍ (cassation flooding) የሚባል ችግር ሊፈጠር ይችላል፤ ምክንያቱም ክፍት የሆነ ዝርዝር የሰበር ችሎቱን በብዛት ሙግቶች ስር ሊያስደፍን ስለሚችል ነው። ሦስተኛ ደግሞ የውሳኔ አለመጣጣም ሊከሰት ይችላል፣ ምክንያቱም የተለያዩ ችሎቶች "ተመሳሳይ ስሕተት" ምን እንደሆነ የተለያየ ግንዛቤ ሊኖራቸው ስለሚችል ነው። ስለዚህ የአመላካችነት ግንዛቤ በ"ተመሳሳይነት መስፈርት" የተገደበ ሊሆን
3 358
14
የ"መሠረታዊ የሕግ ስሕተት" ፅንሰ-ሀሳብ በኢትዮጵያ የሰበር ሥርዓት፡- በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ እና በአዲሱ የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ መካከል የተደረገ ንጽጽራዊና ሂሳዊ ትንታኔ 1. መግቢያ፡- የሰበር ሥልጣን ሕገ-መንግሥታዊ መሠረትና የመግቢያ ልኬት ችግር በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ የፍትህ ሥርዓት ውስጥ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ሥልጣን የሚተገበረው "መሠረታዊ የሕግ ስሕተት" (basic or fundamental error of law) በተባለ ጠባብና ልዩ የሆነ የመግቢያ ልኬት (jurisdictional threshold) ላይ ተመስርቶ ነው። ይህ ፅንሰ-ሀሳብ የሰበር ችሎቱን ከተራ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሚለየው ቁልፍ የሕግ ጽንሰ-ሀሳብ ሲሆን ዓላማውም በሁለት ጥንድ ምሰሶዎች ላይ የቆመ ነው፡፡ የመጀመሪያው በመላው ሀገሪቱ የሕግ ትርጓሜ ወጥነት (uniformity of legal interpretation) ማረጋገጥ የሚለው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በፍትህ አሰጣጥ ሂደት ውስጥ የተፈጸሙ መሠረታዊ መዛባቶችን ማረም ነው። ይሁንና በአሁኑ ጊዜ የዚህ ፅንሰ-ሀሳብ ሕጋዊ ይዘት በሁለት ዋና ዋና ሕጋዊ ሰነዶች ውስጥ የተደነገገ ሲሆን፣ እነሱም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁ. 1234/2013 (አንቀጽ 2(4) ከአንቀጽ 10 ጋር ተደምሮ) እና አዲሱ የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1410/2018 (አንቀጽ 345) ናቸው። ሁለቱ ድንጋጌዎች በተለያየ አውድና በተለያየ የቴክኒክ ቋንቋ የተቀረጹ በመሆናቸው የመግቢያ ልኬቱ ይዘት፣ ስፋትና ሕጋዊ ባህሪ፤ አመላካች ወይስ አሳሪ፣ ላይ መሠረታዊ ጥያቄዎችን ያስነሳሉ። ይህ ጽሑፍ ይዘቶቹን ቃል-በቃል በመመርመር፣ የዝርዝሮቹን አወቃቀር፣ የስነ-ሕግ ትኩረትና የተግባራዊ አንድምታዎች በሂሳዊ መንገድ በአጭሩ ለመተንተን ይሞክራል። የጽሑፉ መዋቅርም በቅደም ተከተል የሁለቱን ድንጋጌዎች ፊደላዊ ይዘት በማቅረብ ይጀምራል፤ ቀጥሎም መመሳሰሎችንና ልዩነቶችን የሚዳስስ የንጽጽር ትንታኔ ይከተላል፤ ሦስተኛው ክፍል የዝርዝሮቹን ሕጋዊ ባህሪ ማለትም አመላካች ወይስ አሳሪ መሆናቸውን የሚለውን ነጥብ ይመረምራል፡፡ አራተኛው ደግሞ ሕጋዊና ተግባራዊ አንድምታዎችን የሚተነትን ሲሆን፣ በመጨረሻም የማጠቃለያና ምክረ-ሀሳቦች ክፍል ለማቅረብ ጥረት ያደርጋል። 2. የሁለቱ ድንጋጌዎች ፊደላዊ ይዘት 2.1. የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁ. 1234/2013 አንቀጽ 2(4) በዚህ ድንጋጌ መሠረት "መሠረታዊ የሕግ ስሕተት" ማለት በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ሊቀርብ የሚችል የመጨረሻ ፍርድ፣ ብይን፣ ትዕዛዝ ወይም አዋጅ ሆኖ፣ ከተደነገጉት ስሕተቶች ውስጥ አንዱን ወይም ተመሳሳዩን ያካተተና ፍትህን በከፍተኛ ደረጃ የሚያዛባ እንደሆነ ነው። ድንጋጌው የሚሸፍናቸው ስሕተቶችም በተከታታይነት ሲታዩ፣ ሕገ-መንግሥትን በመጣስ የተሰጠ ውሳኔ መሆኑን፣ የሕግ ድንጋጌን በተሳሳተ መንገድ በመተርጎም ወይም ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን ሕግ በመተግበር የተሰጠ ውሳኔ መሆኑን፣ አግባብነት ያለውን ጭብጥ ሳይያዝ ወይም ከክርክሩ ጋር ያልተገናኘ ጭብጥ በመያዝ የተሰጠ መሆኑን፣ በዳኝነት ሊወሰን የሚገባን ጉዳይ ውድቅ በማድረግ የተሰጠ መሆኑን፣ በፍርድ አፈጻጸም ሂደት ከዋናው ውሳኔ ጋር የማይገናኝ ትዕዛዝ የተሰጠበት መሆኑን፣ በክርክሩ ጭብጥ ላይ ሥልጣን ሳይኖር በመወሰን የተሰጠ መሆኑን፣ ከሕግ ጋር በሚቃረን መንገድ የተሰጠ የአስተዳደር ድርጊት ወይም ውሳኔ መሆኑን፣ እና በመጨረሻም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት አስገዳጅ ውሳኔን በመጣስ የተሰጠ መሆኑን ያጠቃልላል። ድንጋጌው በአጠቃላይ ስምንት የተለያዩ መስፈርቶችን የያዘ ሲሆን፣ "either one or similar" በሚል አገላለጽ የተለጠጠ ባህሪ እንደሚኖረው የሚያመለክት ነው። 2.2. የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ አንቀጽ 345 በዚህ ድንጋጌ መሠረት "መሠረታዊ የሕግ ስሕተት ተፈጽሟል" የሚባለው ውሳኔው፣ ፍርዱ፣ ብይኑ ወይም ትዕዛዙ "በሕግ ሥርዐቱ ላይ መናጋት የሚፈጥር ሆኖ" የተወሰኑ ሁኔታዎችን ሲያካትት ነው። እነዚህ ሁኔታዎችም ሕገ-መንግሥት ወይም የሕግ ድንጋጌ ወይም አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የተሰጠበት ውሳኔ መጣስን፣ የተሻረ ወይም አግባብነት የሌለው ሕግ መሠረት ማድረግን፣ የወንጀል ሕግ ጠቅላላ ክፍል መርሆዎችን መጣስን፣ የተዛባ የሕግ ትርጉም መሠረት ማድረግን፣ ለክርክሩ አግባብነት ያለ ጭብጥ ሳይያዝ ወይም አግባብነት የሌለ ጭብጥ መያዝን፣ በዳኝነት ታይቶ ሊወሰን የሚገባን ጉዳይ ውድቅ ማድረግን፣ በፍርድ አፈጻጸም ላይ ከዋናው ፍርድ ጋር የማይገናኝ ትዕዛዝ መስጠትን፣ በሕግ ከተሰጠ የሥልጣን ክፍፍል ውጭ መወሰንን፣ እና በመጨረሻም በሌሎች ተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ ተመስርቶ መወሰንን ያካትታሉ። ይህ ድንጋጌ በቁጥር ዘጠኝ የተለያዩ መስፈርቶችን ያቀፈ ሲሆን፣ ቁልፍ የመግቢያ ልኬት መሥፈርቱም "በሕግ ሥርዐቱ ላይ መናጋት የሚፈጥር" የሚል ጥቅል ሁኔታ ነው። 3. የንጽጽር ሂሳዊ ትንታኔ 3.1. መሠረታዊ መመሳሰሎች (Convergence Points) ሁለቱም ድንጋጌዎች በቢያንስ ስድስት የጋራ ምሰሶዎች ላይ ጉልህ መመሳሰሎችን ያሳያሉ። በመጀመሪያ ደረጃ፣ ሕገ-መንግሥትን መጣስ በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ አንቀጽ 2(4)(ሀ) እና በወንጀል ስነ ስርዓትና ማስረጃ ህጉ አንቀጽ 345(1) ላይ በሁለቱም ተመሳሳይ ሁኔታ ይገኛል። የተሳሳተ የሕግ ትርጓሜ ወይም አግባብነት የሌለው ሕግ መተግበር የሚሉት መስፈርቶችም በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጁ አንቀፅ 2(4) ፊደል (ለ) ላይ የተደነገጉ ሲሆን፣ በወንጀል ስነ ስርዓቱና የማስረጃ ሕጉ በተራ ቁጥር ቁጥር (2) እና (4) ላይ በተመሳሳይ መልኩ ተደነግገዋል። የጭብጥ መለየት ስሕተት በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ በአንቀፅ 2(4) ፊደል (ሐ) እና በወንጀል ስነ ስርዓትና የማስረጃ ሕግ ተጠቃሽ ድንጋጌ ስር በተራ ቁጥር (6) ላይ የተደነገገ ሲሆን፣ ዳኝነታዊ ጉዳይን ውድቅ የማድረግ ስሕተት ደግሞ በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ አንቀፅ 2(4) ፊደል (መ) እና በወንጀል ስነ ስርዓትና ማስረጃ ሕግ ድንጋጌ በተራ ቁጥር (7) ላይ ያለ የጋራ መሥፈርት ነው። በፍርድ አፈጻጸም ላይ ያልተገናኘ ትዕዛዝ መስጠትም በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ ፊደል (ሠ) እና በወንጀል ስነ ስርዓት እና ማስረጃ ሕግ በተራ ቁጥር (8) ላይ የተደነገገ የጋራ መሠረት ነው። የሥልጣን ማጣት ወይም የሥልጣን ክፍፍል መጣስ ጉዳይም በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ ፊደል (ረ) እና በወንጀል ስነ ስርዓትና ማስረጃ ሕግ በተራ ቁጥር (9) ላይ የተገለጸ ሲሆን፣ የአስገዳጅ ቅድመ-ውሳኔ/binding interpretative precedent/ መጣስም በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ ፊደል (ሸ) እና በወንጀል ስነ ስርዓትና ማስረጃ ሕግ በተራ ቁጥር (1) ውስጥ በውህደት ተደንግጓል። ይህ መመሳሰል የሚያሳየው የሰበር ሥርዓቱ መሠረታዊ የንድፈ-ሀሳብ ግንባታ ወጥ መሆኑን ነው፤ ሁለቱ ሕጎች በተለያየ የሕግ ዘርፍ ቢሰሩም፣ "የስሕተት መሠረታዊነት" ጽንሰ-ሀሳብ የጋራ ሕገ-መንግሥታዊ ምንጭ ያለው መሆኑን ያስታውሰናል። 3.2. ቁልፍ መለያያዎች (Points of Divergence) 3.2.1. የመግቢያ ልኬት ቋንቋ (Threshold Language)
3 599
15
Qajeelfama Lakk 08/2018 Qabiyyee Durii Waraqaa Ragaa Abbaa Qabiyyummaa Hin Qabneefi Ijaarsa Seeraan Alaa Dambiin Duraa Lafa Magaalaa Naannoo Oromiyaa Sirna Qabsiisuuf Bahe. Abukaatoo BINIMOS ☎️ 0911932736 / 0927795673 Join👉 https://t.me/binimoslawyer
3 062
16
Kanumaan walqabatee dhimma taarifaan ala kanfalchiisuu ykn tajaajila kennuu diduu kallattiin kan ilaallatu ta’uu yoo baateeyyuu meeshaan ykn tajaajilli tokko Labsii Lkk 813/2015 jalatti hammatama moo miti kan jedhu murteessuuf dambii ykn beeksisa miniteera daldalaan bahu keessatti tarreeffamuu akka qabu kan agarsiisu hiikkoo Dhaddacha IJibbataa MMWF glm Lkk 168067 (Jld 24) akka agarsiiftuutti fudhachuun nidanda’ama. Kanaaf walumaagalatti gochaan tajaajila geejjibaan walqabatee taarifaan ala gatii dabaluu, sababa taarifaan ala kanfalamuu didameef tajaajila kennuu diduu ykn darbaa fe’uu fi kan kkf akkaataa dambii tiraafiikaa rogummaa qabuun kan gaafachiisu ta’uun alatti Labsii Lkk 813/2015 jalatti yakkaan kan himachiisuu miti. 3, Konkolaachisaan/namni boba’aa jaarikaanaan konkolaataa ummataatti fe’ee qabame seeraa fi tumaa kamiin gaafatama, kan jedhu qabxii ijoo lammafaa ilaalchiseetis Labsii boba’aa Lkk 1363/2017 jalatti kwt 25 jalatti ibsamee jira. Labsicha kwtni 25(1-11) jalatti akka tumametti gosa gochaalee badii yakkaan gaafachiisan gurguddoo 11 ta’an adda bahanii adabbii hordofsiisan waliin tumamanii jiru. Sana keessaa boba’aa jaarikaanitti konkolaataa ummataan geejjibsiisuu ilaalchisee gochaalee gurguddoo lama labsicha kwt 25(5) jalatti tumamanii keessatti ilaalamuu kan danda’udha. Haaluma kanaan inni tokko ragaa eeyyamaa (calibration certificate ) otuu hinqabaatin gochaa boba’aa irratti raawwatamu yoo ta’u innis nama kamiiyyuu certificate boba’aa daldaluu otuu hinqabaatin geejjibsiise ykn gurgure ilaallata ( Ragaa akkasii qabaachuu fi dirqama walqabatu labsicha kwt 8 jalatti bal’inaan ibsamee jira). Kana jechuun ragaa eeyyama “calibration certificate” jedhamu qabaachuun dirqamadha. Ragaa kana otuu hinqabaatin hojii daldala boba’aa irratti bobba’uun , geejjibsiisuu dabalatee gurguruun dhoorkaadha . Kanaaf ragaa kana otuu hinqabaatin boba’aa kuusuun, geejjibsiisuun ykn gurguruun gochaa yakkaan adabsiisuudha. Inni lammaffaa immoo gosa meeshaa bob’aan itti qabatamuu qabuu fi hanga qabachuu qabuu waliin kan walqabatu yoo ta’u eeyyama calibration kan qabu yoo ta’eeyyuu standanrdiiwwan/sadarkaalee fi ulaagaalee meeshaalee boba’aan ittiin gurguramuu fi hanga boba’aa meeshaaleen sun akka qabatan eeyyamame waliindhahuun jijjiiruu, xiqqeessuu ykn hanga eeyyamameen olitti ykn gaditti akka qabatan gochuun hanga boba’aa ykn gatii isaa waliindhahuun gurguruun yakkadha (sadarkaalee, standardiiwwanii fi gosti meeshaalee eeyyamamanii labsicha kwt 6 fi 7 jalatti ibsamee jira). Kunis fkn bootteen ykn tankarri tokko boba’aa hangam akka qabachuu qabu , paampiin isaa hangam akka raabsuu danda’uu fi qabu , gatii hangam akkamitti lakkaa’uu akka qabuu fi kkf sadarkaan qajeelfamaan ta’eefii jira waan ta’eef isa kana cabsuun geejjibsiisuu ykn gurguruun badii yakkaan gaafachiisudha. Akkaataa kanaan hanga eeyyame jedhame honqabaannetti ykn eeyyamame qabaatus gosa meeshaa amala boba’aaf addatti qajeelfamaan taa’ee fi eeyysmameen alatti jaarikaanas ta’ee meeshaa kan biraa kamiiyyuu boba’aa geejjibsiisuun tumaa labsichaa olitti caqafame jalatti yakkaan adabsiisa. Jemal K Keweti https://t.me/speaklawinabsentia
4 304
17
Daangaa raawwii isaa ilaalchiseeis hojiiwwan boba’aa barbaaduu fi misoomsuu fi akkasumas tajaajila ittisa biyyaa irraan kan hafe labsiin lkk 1363/2017 hojii sirna boba’aa fichisiisuu kaasee , kuusuu fi raabsuu hanga gurgurtaa qinixxaabootti daangaa biyya Itiyoophiyaa keessatti raawwatamuu fi qaamolee hojicha keessatti hirmaatan hunda irratti kan raawwatu akka ta’e kwt 3(1) jalatti ibsamee jira. Kunis dhimmi boba’aa fichisiisuu eegalee hanga gurgurtaa qinixxaaboo fayyadamaa dhumaa bira dhaqqabutti jiru ykn raawwatamuu kamiiyuu Labsii kanaan kan hammatamu akka ta’e kan agarsiisu waan ta’eef Labsiin lkk, 813/2015 dhimma boba’aa ilaallatu irratti raawwatiinsa hinqabu. Kanaaf , gochaaleen boba’aa ilaalchisee konkolaattotaa fi konkolaachistoota dabalatee nama kamiinuu raawwataman Labsii lkk 1363/2017 jalatti kan ilaalaman ta’a. Hojirra oolmaa labsiilee lamaan kanaan walqabatee gaaffileen ijoon qabatamaan rakkoo ta’anii fi ogeessonni hedduun yeroo hedduu irra deddeebiin kaasaa jiran: A) konkolaataan gatii geejjibaa taarifa murtaa’een olitti kanfalchiise labsii lkk 813/2015 jalatti yakkaan gaafatamuu nidanda’a moo miti? B)Konkolaataan seeraan ala boba’aa jaarikaaniin konkolaataa fe’uumsa ummataan otuu geejjibsiisu qabame Labsii fi tumaa seeraa isa kamiin gaafatama, kan jedhan isaan barreeffama kanaan ilaaluuf filatamanidha. 2. Tajaajila geejjibaan walqabatee konkolaataan taarifa mootummaan murtaa’een olitti kanfalchisee seera kamiin gaafatama? Gaaffii isa jalqabaa ilaalchisee konkolaataan hojii daldala geejjiba deddeebisaa ummataa irratti eeyyama baafate boba’e tokko gurgurtaa tajaajila geejjibaa irratti kan hirmaate yoo ta’uu fayyadamtoonni tajaajilichaatis faayidaa ykn fedhii dhuunfaa guyya guyyaaf tajaajila geejjibaa kan fayyadaman waan ta’eef labsii lkk 813 jalatti akka gurgurtaa tajaajilaatti ilaalamuu danda’a jechuun labsicha kwt 2(3) caqasuun ogeeyyiin gala man nijiru. Asirratti tajaajilli geejjibbaa hiika meeshaalee ykn tajaajila bu’uraa jireenya guyyaa guyyaaf barbaachisuu fi hanqini yoo mudate gochaalee seeraa alaaf hawaasa saaxilu jedhamee labsicha kwt 2(3) jalatti ibsame kan guutu akka ta’ee fi konkolaataan ykn konkolaachisaan gatii taarifa murtaa’een ol dabalee fe’e ykn sababa taarifaan ala imalaan kanfaluu dideef tajaajila kennuu dhoowwate/ dide labsii Lkk 813/2015 kwt 22 -25 fi 43(3) jalatti yakkaan gaafatamuun adabamuu akka danda’u ogeessonni falmanii fi hojjetan akka jiran qabatamni jiru niagarsiisa.. Haata’u malee jalqabarratti akkaataa Labsii Lkk 813/2015tti tajaajjilli geejjibaa gosa meeshaalee fi tajaajila bu’uraa fedhii guyyaa guyyaa shammattootaaf barbaachisuu fi hanqini yoo uumame gabayaa keessatti gochaa seeraan alaa akka raawwatamu saaxilu jedhamee labsichi kwt 2(3) jalatti hiikni itti kenname keessatti kan hammatamu moo miti kan jedhu ilaalchisee gosa meeshaalee fi tajaajilaa hiikkoo labsichaa kanaan hammatamuu qaban karaa ministeera Daldalaa adda bahuun garii isaa waliin tarreeffamuun karaa mana Maree ministeerotaa dambiin ykb beeksisa ibsamuun kan murtaa’u akka ta’e labsicha kwt 25(1) fi 26 jalatti kan tumame irraa nihubatama. Akkaataa kanaan meeshaan ykn tajaajilli tokko gosa meeshaa ykn tajaajila labsichaan hammatamee ta’uu fi dhiisuun isaa dambii ykn beeksisa gosa meeshaa fi tajaajilaa fi gatii/taarifa ministeerri daldalaa baasu keessatti yoo hammatame qofa waan ta’ee dambicha ykn beeksisa akkasii yoo jiraate ilaaluun dirqama ta’e. Haala kanaan tajaajilli geejjibaa gosa meeshaalee fi tajaajilaa labsichaan hammatame ta’uu isaa dambii ykn beeksisa ministeera daldalaa rogummaa qabu caqasuun yoo hinagarsiifamin tumaa labsichaa kwt 2(3), 22(12&14), 25(2) fi 43 qofa ilaaluun konkolaataan ykn konkolaachisaan taarifaan ala fe’e ykn sababa taarifaan olitti kanfaluu didaniif tajaajila kennuu Labsii Lkk 813 jalatti yakkaan gaafatame jechuun bu’ura seeraa kan qabu ta’ee hinmul’atu.
3 423
18
Konkolaachisaan Taarifa Murtaa’een Ol Kanfalchiise Seera Kamiin Gaafatama; Namni Boba’aa Seeraan Ala Jaarikaaniin Otuu Geejjibsiisu/Gurguru Argame Hoo Itti gaafatamummaa Akkamii Qaba? ============================================================================================== Labsii lkk 813/2015 kwt, 22(12&14), 25(2) fi 43(3); Murtii Dha Ijb MMWF glm Lkk 168067 (Jld 24)fi; Labsii lkk 1363/2017 kwt 25 waliin kan xiinxalame. ================================================================ 1. Kaayyoo fi daangaa raawwi labsii lameenii Labsiin Lkk 813/2015 kaayyoowwan ijoo baheef keessaa hawaasa daldalee bulu hoj-maata haqa dhabeesaa fi farra dorgommii gabayaa bilisaa irraa eeguu fi shamattoota meeshaa fi tajaajilaa odeeffannoo gabayaa fi mi’aa dogongoraa irraa tiksuu, sababa babal’atuu daldalaan walqabatee sochoowwan meeshaalee fi tajaajiloota fayyaa fi nageenya shamattootaa miidhuu danda’an toohachuu fi sirna gabayaa shammaatonni meeshaaalee fi tajaajiloota gatii madalaawaa kanfalaniin walgitu akka argatan dandeessisu diriirsuu akka ta’e seensa labsichaa keessatti fi kwt 3 jalatti ibsamee jira. Meeshaalee fi tajaajiloota bu’uraa jechuunis meeshaa fi tajaajila fedhii guyyaa guyyaa shammaatotaaf barbaachisaani fi hanqini isaa gabayaa keessatti yoo uumame/mudate gochaa daldala sirrii hintaane ykn haqa dhabeessaaf karaa banu ykn saaxilu akka ta’e labsicha kwt 2(3) jalatti tumamee jira. Akkasumas shammataa jechuun nama uumamaa hojii oomishaaf ykn gurgurtaaf otuu hintaane fedhii dhuunfaa ykn Maatii mana keessaa guutuuf jecha meeshaalee ykn tajaajiloota bitatu akka ta’e labsicha kwt 2(4) jalatti kan tumame yoo ta’us kunis shammatan daldalaa fi namoota qaama seerummaa meeshaa fi tajaajila faayidaa oomishaaf ykn gurgurtaaf gabayaa irraa bitan kan hinilaallanne akka ta’e agarsiisa. Bu’ura kanaan labsiin Lkk 813/2015 akka waliigalaatti dorgommii daldala haqa qabeessa, naamusaa fi seera gabayaa biilisaan qajeelfamu mirkaneessuu ta’us kallattii fi addatti immoo shamattoota fedhii guyyaa guyyaa mana keessaa ykn jireenya idilee dhuunfaa isaanii ykn maatii isaanii guuttachuuf meeshaalee fi tajaajiloota bu’uraa gabayaa irraa bitatan eeguuf kan kan labsame ta’uun isaa ifaan hubatama . Akkasumas daangaa raawwii labsichaa ilaalchisee hojii daldalaa fi meeshaalee ykn tajaajiloota daldalaa daangaa biyya Itoophiyaa keessatti gaggeeffamu kamuu irratti raawwatiinsa kan qabu ta’uu fi garuu hojiilee toohannoo fi tarkaanfilee bulchiinsaa bu’ura Seerota biroon tumaman kan hambisu akka hintaanes labsichi kwt 4 jalatti ibsamee jira. Gama biraan labsiin boba’aa lkk 1363/2017 immoo boba'aan amala isaatiin qabeenya faayidaa diinagdummaa fi hawaasummaa ol’aanaa qabu waan ta’eef haalli kuusaa, dhiyeessii, raabsaa, eegumsii nageenya, qulqullinaa fi gatii isaanii akkaataa sadarkaa Idil-adunyaa eeggateen fi fayyaa namaa fi beeyladootaa akkasumas nageenya qabeenyaa fi naannoo irratti miidhaa hingeessineen akka gaggeeffamu mirkaneessuu kan kaayyeffate akka ta’e seensa irratti ibsamee jira. Akkasumas fichisiisaa (importer) irraa kaasee hanga fayyadamaa isaa dhumaa bira gahutti bifa teknolojii ammayyaan deeggarameeni fi haala ifa , si’ataa, amansiisaa, haqa qabeessaa fi dhaqqabamaa ta’een sirna dhiyeessii, raabsaa fi gurgurtaa qinixxaaboo diriirsuun gochaalee seeraan alaa gabayaa keessatti sirna raabsaa fi gurgurtaa boba’aa irratti raawwataman too'achuu haala dandeessisu uumuunis kaayyoo ijoo labsichaatidha. Kana malees, dhaabbilee fi ogeeyyii hojii daldala boba’aa irratti bobba'an sadarkaa ga’uumsa muxannoon Idil-adunyaa gaafatu irra jiraachuu isaanii mirkaneessuun sirna dhiyeessii, raabsaa fi gurgurtaa boba’aa nageenyummaa isaa eeggatee fi seera qabeessa ta’e lafa qabsiisuunis kaayyoo labsichaa akka ta’e ibsamee jira, Walumaagalatti kaayyoowwan labsichaa kanneen irraa hubachuun akka danda'amutti hojiin dhiyeessii fi raabsa akkasumas gurgurtaa boba’aa amala isaatiin eegumsaa fi sadarkaa ga'uumsa addaa kan barbaadu waan ta’eef meeshaalee biroo irraa addatti seera addaa ofdanda’een akka too'atamuu fi bulu seera baastuun yaadee labsicha kan baase akka ta’edha.
3 628
19
pp Lafa Baadiyyaa fi Magaalaa
2 666
20
+1
بدون متن...
5 807