Elias Kasa Legal Service.
👉Tajaajila Gorsa Seeraa yoo barbaaddan Abukaatoo fi Gorsaa Seeraa #"Eliyaas Kaasaa mariisisaa. 👉የጥብቅና አገልግሎት ሲፈልጉ ኤልያስ ካሳ ጠበቃ እና የሕግ አማካሪን ያማክሩ። 📞 0929399368
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Elias Kasa Legal Service.
تُعد قناة Elias Kasa Legal Service. (@elulaw) لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 562 مشتركاً، محتلاً المرتبة 567 في فئة القانون والمرتبة 2 318 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 562 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -12، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -3، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 19.34%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.96% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 817 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 868 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 7.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“👉Tajaajila Gorsa Seeraa yoo barbaaddan Abukaatoo fi Gorsaa Seeraa #"Eliyaas Kaasaa mariisisaa.
👉የጥብቅና አገልግሎት ሲፈልጉ ኤልያስ ካሳ
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪን ያማክሩ።
📞 0929399368”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة القانون.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 27 يوليو | 0 | |||
| 26 يوليو | +1 | |||
| 25 يوليو | +2 | |||
| 24 يوليو | 0 | |||
| 23 يوليو | 0 | |||
| 22 يوليو | +1 | |||
| 21 يوليو | +2 | |||
| 20 يوليو | 0 | |||
| 19 يوليو | 0 | |||
| 18 يوليو | +11 | |||
| 17 يوليو | +2 | |||
| 16 يوليو | 0 | |||
| 15 يوليو | +1 | |||
| 14 يوليو | 0 | |||
| 13 يوليو | +6 | |||
| 12 يوليو | 0 | |||
| 11 يوليو | 0 | |||
| 10 يوليو | +5 | |||
| 09 يوليو | +8 | |||
| 08 يوليو | +19 | |||
| 07 يوليو | 0 | |||
| 06 يوليو | +1 | |||
| 05 يوليو | 0 | |||
| 04 يوليو | 0 | |||
| 03 يوليو | +3 | |||
| 02 يوليو | +4 | |||
| 01 يوليو | +1 |
| 2 | Labsii_Sirna_Tajaajila_Deeggarsa_Seeraa_Bilisaa_Naannoo_Oromiyaa4.pdf | 1 873 |
| 3 | Qajeelfama Sirna Kaffalitii Elektiroonksii 34.2018.pdf | 1 373 |
| 4 | Waajjiraaleen hundi Adooleessa 2018 irraa jalqabee Kaffaltaa kamiyyuu Baankii Daldala Itoophiyaatiin karaa elektirooniksii ykn 'Internet Banking' qofaan kaffaltaan akka Raawwatamu jedhamee jira.
Kanaafuu, Waajjiraaleen hundi Adooleessa 2018 irraa jalqabee Baankii Daldala Itoophiyaa waliin waliigaltee mallatteessuun sirnichatti akka fayyadamtan beeksifameera.
Follow👉 https://t.me/binimoslawyer | 1 424 |
| 5 | Barreeffamni Gabaabaan mata duree isaa "ክስ መስማት በኢትዮጵያ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች፡- ሕጉና አተገባበሩ" jedhu kun kan barreeffame 'ቴዎድሮስ ምህረት'nidha. (Pirezidentii MMWF yeroo ammaa natti fakkaata)
👉Journal of Ethiopian Law irratti kan maxxanfamedha.
Join:-@desberofMM
Desalegn B. | 1 975 |
| 6 | Lafa Magaalaatiin walqabatee, namni lama lafa tokko irratti Mirga ragaa abbaa qabiyyummaa galmeeffamuu qabuu yoo argatan lamaan keessaa dursee kan irratti ijaare mirga dursa argachuu haalli ittiin gonfatu jiraa laata?
MMWFDHIJ, G.L 246230 dhaddacha gaafa 25/07/2018 ooleen , abbaa seeraa 7n murtii dirqisiisoo kenneen,
Bu’uura Labsii galmeessa lafa Magaalaa lakk. 818/2008, kew. 43 tiin namni lama lafa Magaalaa tokko irratti mirga galmeeffamuu qabu yoo argatan, kan dursee galmeesifate lafa irratti mirga dursaa qaba jedheera. SHH kew. 1198 irratti,Sababa ragaa abbaa qabiyyummaa adeemsa seeraa osoo hin eeggatin kennameef miidhaa dhaqabuuf itti gaafatamummaa kan fudhatu Mootummaa akka ta’e ibsuun murtii keessatti xinxaaleera. Haaluma walfakkaatuun labsii lakk.818/2006 kew. 40 irratti miidhaa dhaqqabuuf itti gaafatamummaa qaama galmeessaa tumeera. Mirgi dursaa argachuu kan murtaa’u isa dursa galmeeffameef jechuun seera baastuun ijannoo ifa ta’e seeraan kaa’ee osoo jiruu, Murtiin dirqisiisoo MMWFDHIJ. G.L 186946 ta’een dhaddacha gaafa 26/8/2013 ooleen kenname sababa raawwatiinsa qabaatee itti fufuu hin qabu jechuun hafaa akka ta’u murteeseera.
v Kanaafuu, namni lama lafa Magaalaa tokko irratti mirga galmeeffamuu qabu yoo argatan, dursee kan galmeesifate malee, dursee ijaarsa irratti gaggeessuun abbaa mirgaa hin taasisu jechuudha.
HomeOfLaws.
https://t.me/kidanelaw | 2 518 |
| 7 | በመኪና_ሽያጭ_ጉዳይ_ላይ_በተደረጉ_ክርክሮች_በሰበር_የተሰጡ_ወሳኔዎች_.pdf | 6 384 |
| 8 | አዲሱ የሆቴል ተጨማሪ ግብር.pdf | 3 919 |
| 9 | የአዲስ አበባ ከተማ የኮንስትራክሽን ማዕድናት ቁፋሮና አስተዳደርን የሚመራ አጠቃላይ መመሪያ ወጣ።
የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን በከተማዋ ክልል ውስጥ የሚካሄደውን የኮንስትራክሽን ማዕድናት ፍለጋ፣ ምርት እና ስርጭት በዝርዝር የሚቆጣጠር አዲስ መመሪያ አወጣ።
"የኮንስትራክሽን ማዕድን ፈቃድ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 191/2018" የተሰኘው ይህ ሰነድ፣ ከዚህ ቀደም በዘርፉ ይታዩ የነበሩ የአሰራር ክፍተቶችን በመድፈን ግልጽነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት ለመዘርጋት ያለመ ነው ይላል።
መመሪያው ዋና ዋና የፈቃድ ዓይነቶችን የለየ ሲሆን፣ እነሱም አምርቶ የመሸጥ፣ ለመንግሥት ልማት ሥራዎች አምርቶ የመጠቀም፣ ምርት ለማንሳት የሚሰጥ ፈቃድ፣ ከስራው ጋር ተዘማጅነት ያላቸውን ማሽኖች መትከያ ፈቃድ እንዲሁም ሌሎች ፈቃዶች ይገኙበታል።
ፈቃድ የሚሰጥባቸው የኮንስትራክሽን ማዕድን አይነቶችም በዝርዝር የተቀመጡ ሲሆን ፦
- ጥቁር ድንጋይ፣
- ገረጋንቲ፣
- ቀይ አሸዋ፣
- ቀይ አፈር፣
- ነጭ የግንብ ድንጋይ (ጥርብ ድንጋይ)፣
- የወንዝ አሸዋ፣
- ጠጠር እና ሌሎችም ተመሳሳይ ማዕድናት ናቸው ተብሏል።
በጥቁር ድንጋይ ማምረት ላይ የተሰማሩ አልሚዎች እስከ 5 ዓመት፣ በገረጋንቲ፣ አሸዋና ነጭ ድንጋይ ላይ የተሰማሩ ደግሞ እስከ 2 ዓመት የሚቆይና በየዓመቱ የሚታደስ ፈቃድ ይሰጣቸዋል።
ህጋዊ የመሬት ባለይዞታ የሆነ ለንግድ ላልሆነ ዓላማ ለግንባታ ብቻ በግል ይዞታው ውስጥ ያለ ክፍያና ፍቃድ ሳያስፈልገው አምርቶ መጠቀም ይችላል።
ለንግድ ዓላማ ማዋል ሲፈልጉ ግን በሽርክና ወይም በማህበር ተደራጅተው ፈቃድ እንዲያወጡ ይደረጋል።
በመንግሥት ፕሮጀክቶች ላይ የተሰማሩ የግል ድርጅቶችም ከቀጣሪ መሥሪያ ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ ማዕድን ማውጣት የሚችሉ ሲሆን፣ እንደማንኛውም አልሚ የሮያሊቲ ክፍያ የመክፈል ግዴታ አለባቸው።
ለአካባቢ ደህንነት ሲባል ባለሥልጣኑ ማዕድን ማውጣት የተከለከለባቸውን ቦታዎች በግልጽ አስቀምጧል።
በዚህም መሠረት፦
• ከመኖሪያ መንደሮችና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች በ500 ሜትር ራዲየስ ውስጥ፣
• ከከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች በ25 ሜትር ራዲየስ ውስጥ፣
• ከወንዝ ዳርቻዎች በ30 ሜትር ራዲየስ ውስጥ ቁፋሮ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው።
በተጨማሪም ከመቃብር፣ከፓርክ ፣ከመሰረተ ልማት፣ ከሃይማኖታዊ ስፍራዎችና ከብሔራዊ መታሰቢያዎች ከቆሙባቸው ቦታዎች አቅራቢያ ፈቃድ አይሰጥም።
ማንኛውም አልሚ ፈቃድ ለማግኘት የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ (EIA) እና የአዋጭነት ጥናት ማቅረብ ይኖርበታል።
በተጽዕኖ ግምገማ ጥናት መሰረት በአካባቢው ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለማስተካከል አስፈላጊ ነው የተባለውን የፋይናንስ ፍላጎት፣ በመስሪያ ቤቱ ስም በተከፈተ የባንክ ሂሳብ ዋስትና ማስያዝ ግዴታ ሆኖ ተጥሏል።
አልሚዎች በየሦስት ወሩ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርትና በየወሩ የገቢ ሪፖርት ለባለሥልጣኑ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
መመሪያው የፈቃድ ባለቤትነትን በውርስ፣ በሽያጭ ወይም በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማስተላለፍ እንደሚቻል ቢፈቅድም፣ ፈቃዱን የሚረከበው አካል ከማንኛውም ያልከፈለው ዕዳ እና ኪሳራ ነፃ መሆኑ መረጋገጥ አለበት።
አንድ አልሚ ተጨማሪ ቦታ ማስፋፋት የሚችለውም ቀደም ሲል ከተሰጠው ቦታ ቢያንስ 70 በመቶ የሚሆነውን አልምቶ ማጠናቀቁ ሲረጋገጥ ብቻ ነው።
ሕገ-ወጥ ቁፋሮን ለመከላከል የክፍለ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ጽሕፈት ቤቶች የቅርብ ክትትል እንዲያደርጉ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል።
አልሚው የተጣለበትን ግዴታ ካላከበረ፣ ተደጋጋሚ ሕገ-ወጥ ድርጊት ከተገኘበት፣ ወይም ማዕድኑ ሙሉ በሙሉ ካለቀ ፈቃዱ የሚሰረዝ ይሆናል።
@tikvahethiopia | 3 636 |
| 10 | 28888.doc | 2 270 |
| 11 | 23267.doc | 2 698 |
| 12 | 22575.doc | 2 968 |
| 13 | +2 20425.doc | 3 364 |
| 14 | 18544.doc | 2 819 |
| 15 | +8 Commercial Cases(ከአዳዲስ ህግጋት ጋር አብረው የሚሂዱ መሆኑ ይስተዋል፣ የህግ ትርጉም መኖሩንም ማረጋገጥ ይመከራል) | 2 775 |
| 16 | +3 178447 ሰበር 3ኛ ሚያዝያ 2ዐ12 ወንጀል.docx | 1 784 |
| 17 | በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 20(1) ሥር በተደነገገው "በምክንያታዊ ጊዜ ውስጥ የመዳኘት መብት" ጽንሰ-ሐሳብ እና በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ተጨባጭ እውነታዎች መካከል ባለው ሰፊ ክፍተት ላይ የሚያጠነጥን አጭር ትንተናዊ ጽሑፍ አጋርተናችኋል።
ይህ ጽሑፍ "ምክንያታዊ ጊዜ" (Reasonable Time) እና "ፈጣን ዳኝነት" (Speedy Trial) የሚሉትን መመዘኛዎች ፍልስፍናዊና ዶክትሪናዊ ልዩነት ከመፈተሽ ባለፈ፣ ረጅም የቅድመ-ፍርድ እስራትና ሥርዓታዊ የመዝገቦች መከማቸት በሕገ-መንግሥታዊ ዋስትናዎች ላይ የሚደቅኑትን ተግዳሮቶች በወፍ በረር ይዳስሳል። ጽሑፉ ለአገራችን የወንጀል ፍትሕ ሥርዓት መሻሻልና ለሰብዓዊ መብቶች መከበር መጠነኛ ምሁራዊ አስተዋጽኦ ያበረክታል የሚል ተስፋ አለን። የሕግ ምሁራን፣ ጠበቆች፣ ዳኞች፣ የሕግ ተማሪዎችና ጉዳዩ የሚመለከታችሁ ሁሉ ጽሑፉን ከላይ ከተያያዘው ሠነድ ላይ አውርዳችሁ እንድታነቡት፣ እንዲሁም ገንቢ አስተያየታችሁንና ሙያዊ ትንተናችሁን በኮሜንት መስጫው ላይ እንድታካፍሉን በአክብሮት እጋብዛለ።
መልካም ንባብ!
አልማው ወሌ | 2 254 |
| 18 | 229758 (Seera Yakkaa KWT 60(C) 2.pdf | 1 996 |
| 19 | ለሕዝብ ጥቅም ሲባል በሚለቀቅ መሬት ላይ ለሰፈረ ንብረት ስለሚከፈል ካሳና ምትክ ቦታ አሰጣጥ የተሻሻለ የአፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 34/2013 | 2 317 |
| 20 | Leenjii ,seera lafaa ,2018.pptx | 2 812 |
