fa
Feedback
Fano Media 27🦅✊🏿

Fano Media 27🦅✊🏿

رفتن به کانال در Telegram

መረጃ ካሎት በዚህ አድራሻ ያድርሱን። @AmharaFano60M ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ወቅታዊ ስለ አማራ ታሪካዊ የምንዳስስበት የቴሌግራም አድራሻችን ነው!!! ከዚኽ ስር ጠቅ አድርገው ይምጡ👇🏿👇🏿👇🏿👇🏿 የX አድራሻችን @FanoMedia @ታላቅ ህዝብ አማራ . የአማራ ህዝብ እያደረገ ያለው የህልውና ትግል የሚዘገብ የትግል ቻናል ነው

نمایش بیشتر
1 418
مشترکین
+324 ساؚت
+17 عوز
-2630 عوز
آرشیو پست ها
የኦሕዴድ /ብልጽግና ሞራል ዝቅጠት መለኪያ የለውም። ኢትዮጵያውያን በየትኛውም ሁኔታና ቦታ ቢገደሉ ደስታው ነው። በድሮን ከሚጨርሳቸው በገጀራ እስከሚፈጁ ምእመናን ያየነው የኖርንበት ነው። በዚህ ሳምንት 5 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን በሳውዲ በስቅላት ተቀጥተዋል። ብዙ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች አስቀድመው ሲዘግቡት የቆዩት ጉዳይ ነው። ለይመሰል እንኳ ጣልቃ ለመግባት ፍላጎት የለውም። በቀጣም ብዙ የሚሰቀሉ እንዳሉ ተገልጧል። ብልጽግና ለሚሞት ሰው ደስታው ነው። #ሙሌ

ትላንት ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀነራል ብርሃኑ ጥላሁን ጮቄ ላይ ባደረግነው ዘመቻ በአካባቢው የሚንቀሳቀሰዉን የፋኖ ኃይል ሽፍታ አድርገነዋል ሲል ደነፋ። ዛሬ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም አነጋግ ላይ ደግሞ የቴወድሮስ እዝ 201ኛ ኮር፣ 74ኛ ክፍለ ጦር ዓባይ ሸለቆ ሻለቃ ድል ተቀዳጅታለች። ዲሽቃ ከነ ሙሉ ተተኳሹ ተማርኳል። ብሬን እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳሪያወች ከብዙ ወታደራዊ ቁሳቁስ ጋር ገቢ ተደርጓል። እኛ እነሱ እንዲህ ነን እኛም እናዝረከርካቸዋለን፤ እነሱም እስከመጨረሻዋ ህቅታቸው መዋሸታቸው አይቀርም።

የጎንደር ባለሥልጣናት የሆነ የልማት ስራ ትዝ ሲላቸው……… "እስቲ የሆነ ቦታ ላይ ሰባተኛውን የአፄ ቴዎድሮስ ሀውልት እንገንባ" 🤦 መሪዎቹ……! 👉ምስጥ የወረረው ትምህርት ቤት አያቃኑም። 👉ቢገነባ በመኪና ሠላሳ ደቂቃ ለሚፈጅ መንገድ ሕዝቡ በእግር ስድስት ሰዓት ሲጓዝ ድንግጥ አይሉም። 👉እስቲ ይህችን ወንዝ ገድበን ለመስኖ እርሻ እናዘጋጃት ሲሉ አታይም። 👉አዳሪ ትምህርት ቤት መገንባት ወደ አዕምሯቸው አይመጣም። 👉የጎንደር ሕዝብ በጣና ሐይቅ እና ሌሎች ትልልቅ ወንዞች ተከብቦ ውሃ ጥማት ሲያሰቃየው እነዚህ መሪዎች አለን ሲሉ አታይም። 👉በከተሞች ደህና የሕክና አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማትን አስፋፉ ብትላቸው መልሳቸው አልሰማንም ነው። ታላቁ ንጉሥ አፄ ቴዎድሮስ በጎንደር ከተማ የቆመላቸው ሀውልት በቂያቸው ነው። በየቦታው ለእሳቸው ሀውልት መስራት ለሕዝቡ ጠብ የሚል ነገር አያመጣም። እስቲ አቅም ካላችሁ የእሳቸውን የልማት ራዕይ እውን አድርጉ። ሕዝቡን በትምህርት፣ በዘመናዊ እርሻ፣ በሌላም በሌላም አሰልጥኑት። ካርታ ላይ የቀረውን የጋፋት ኢንዱስትሪ መንደር መሬት አውርዱት።

#Half አማራ #Half ኦሮሞ የሆነ ሰው እንዴት ይሳደባል?የእናቷን ወገን መስደቡ ደግም አይደል። በነገራችን ላይ የአማራ ሴቶች ከሌላ ስትወልዱ መጨረሻው ይኼው ስድብ መሆኑ ነው።🙄
#Half አማራ #Half ኦሮሞ የሆነ ሰው እንዴት ይሳደባል?የእናቷን ወገን መስደቡ ደግም አይደል። በነገራችን ላይ የአማራ ሴቶች ከሌላ ስትወልዱ መጨረሻው ይኼው ስድብ መሆኑ ነው።🙄

🇸🇦 | የሳዑዲ ተቃዋሚ ሚዲያ እንደዘገበው፡ በየመን ጦር ሃይሎች የተሰጠውን እና በብሪጋዲየር ጄኔራል ያህያ ሳሪ የተገለጸውን መግለጫ ተከትሎ፣ እና በመባባስ ላይ ባለው የቀጠናው ክስተቶች ምክኒያት፣ ሙሐመድ ቢን ሰልማን ወደ Bunker (ጥብቅ ዋሻ) በመሸሽ ተደብቋል።

"እኔ የሀይማኖቱ ተከታይ ነኝ፣ በቡርኪና ፋሶ ያለ እያንዳንዱ ሰውም የራሱን ሃይማኖት የመከተል መብት አለው። በዚህች ሀገር ውስጥ ግን የሸሪዓ ህግ በፍፁም አይኖርም። ሳዑዲ አረቢያ ሄዳችሁ የሸሪዓ ህ
"እኔ የሀይማኖቱ ተከታይ ነኝ፣ በቡርኪና ፋሶ ያለ እያንዳንዱ ሰውም የራሱን ሃይማኖት የመከተል መብት አለው። በዚህች ሀገር ውስጥ ግን የሸሪዓ ህግ በፍፁም አይኖርም። ሳዑዲ አረቢያ ሄዳችሁ የሸሪዓ ህግን ለምታጠኑ ቡርኪናፋሶዋውያን ፤ ወደ ቡርኪና ፋሶ አትመለሱ። ሀገራችንን ሊያሳድጉ የሚችሉ የቴክኖሎጂ እውቀቶችን እና ክህሎቶችን ከመቅሰም ይልቅ ፤ የሸሪዓ ህግን ማጥናት መርጣችኋል። ባላችሁበት ቦታ ቆዩ ፤ ወደዚህ እንድትመለሱ አይፈቀድላችሁም" - ኢብራሂም ትራኦሬ

ሙሉ ሰዓት አልቋል። ስፔን 0 - 0 አርጀንቲና | 30 ደቂቃ ይጨመራል።

ሰሞኑን የቀድሞው ጠሚ መለስ ዜናዊ ልጅ "ሰመሀል መለስ" አክቲቪስት ሆኖ አየሗት። አባቷ የመሠረተው ሥርዓት ሰመሀልን ከስደትና ከእንደገና ትግል አልገላገላትም። የዐቢይ ልጆችም ከሰመሀል የተለዬ እድል የሚገጥማቸው አይመስለኝም። የምክክር ኮሚሽን የሚባለው ከመለስ ሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚቴ የሚለየው ምንድን ነው? ሳይጀመር የከሸፈ ይመስላል።

ሰበር ⁉️ ዛሬ አፋብን ቴወድሮስ እዝ 105ኛ ኮር 55ኛ ክፍለጦር ዳንግላ ወረዳ ጫራ ከተማ ላይ በነበረው ውጊያ ዲሽቃ ከነ ቅያሬ አፈሙዙ ብሬኖች ስናይፐሮች እና በርካታ የነፍስወከፍ መሳሪያወች ገቢ ተደርገዋል💪💪💪 አበጀ በለው ገርዬ

ይሄ ሰውዬ አናቱ ሲጨስ ማየቴ ብቻ የዋንጫ ያህል ነው ለእኔ:: ሽንፈትን በጸጋ ላለመቀበል ብዙ ተሳደበ ፤ ተገፋተረ ፤ ተመልካች ላይ ምራቁን ተፋ ፤ አናቱ እየጨሰ አትላንታን ለቅቆ ሄደ:: ለእንደዚህ ዓይነት የማሕበሩ ተላላኪ አርጀንቲና መድኃኒት ናት:: የሜሲን እና የአርጀንቲናን ጉዳይ ኳታር 2022 ላይ ፋይል ዘግተን መዝገብ ቤት መልሰን ነበር:: በዚህ ዓለም ዋንጫ እያንዳንዱ የአርጀንቲና የምታደርገው ጨዋታ ፌስቲቫል ነው:: ያለፈውን ድል መዘከሪያ ይሁንና እንደ ግብጽ ዓይነት Dirty football መለያው ታሪኩ የሆነ ቡድን ሲገጥምህ የትናንቱ ዓይነት ቅጣት አስፈላጊ ነው:: ግብጽ ቆሻሻ ዐመልን ወደ እግርኳስ ሜዳ በማምጣት ከአፍሪካ ቀዳሚ ናት March 24/2001 አዲስ አበባ ላይ ግብጽና ካሜሮን ኢትዮጵያን ጥለው ተያይዘው አርጀንቲና ለዐለም ወጣቶች እግርኳስ ዋንጫ ለማለፍ ያደረጉት አሳፋሪ ሙከራ CAF በ cheating behaviour ተበይኖ ጨዋታው በራስ ዕድል እንዲወሰን ተደርጎ እንደተደገመ አንረሳም:: የግብጽ መለያ ባሕርይ --> በተገኘው ጊዜ ሁሉ መውደቅ ፣ ጊዜ ማባከን ፣ ዳኛ መክበብ ፣ መነጫነጭ ፣ በጋራ ዋሽቶ አወናብዶ ማስወሰን ፣ ውጤት ማስቀየር ያኔ VAR ባልነበረበት ዘመን በማጭበርበር ብዙ ተጠቅመውበታል:: አሁን ያሁሉ ሌብነት የለም እያለቀሱ ካይሮ ገብተዋል:: እኛም አርፈናል! ፖለቲካው ይቆየንና ግብጽን ላለመደገፍ ይሄ እግርኳሳዊ ምክንያት ብቻውን በቂ ነው! Thank you again Argentina 🇦🇷

ጋዜጠኛ 🗣 : " አሁን በአለም ዋንጫው 7 ጎል አስቆጥረሀል, እና ኮከብ ግብ አግቢ ሆነህ የምትጨርስ ይመስልሀል" ሀላንድ 🗣️ : "አይመስለኝም, ምክንያቱም አሁንም የአለማችን ምርጡ ተጫዋች በአርጀንቲና ቡድን ውስጥ አለ " ⭐ Haaland 🤝 Messi 🐐✊🏿

በባሕርዳር ከተማ ለሚገነባው ሰንፔር ጠቅላላ ሆስፒታል በብፁዓን አባቶች ቡራኬ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ "በጎ ሥራ የሚዘራ በረከትን ያጭዳል።" (2ኛ ቆሮንቶስ 9፥6) ሰኔ 27/2018 ዓ.ም (ፈለገ
+2
በባሕርዳር ከተማ ለሚገነባው ሰንፔር ጠቅላላ ሆስፒታል በብፁዓን አባቶች ቡራኬ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ "በጎ ሥራ የሚዘራ በረከትን ያጭዳል።" (2ኛ ቆሮንቶስ 9፥6) ሰኔ 27/2018 ዓ.ም (ፈለገ ገነት ሚዲያ) በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ አስተባባሪነት ለሚገነባው ሰንፔር ጠቅላላ ሆስፒታል በብፁዓን አባቶች ቡራኬ የመሠረት ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ ሥርዓት ዛሬ በባሕርዳር ከተማ አዲሱ የዓባይ ድልድይ አካባቢ በድምቀት ተከናውኗል። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብርሃም፣ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል፣ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ እና ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በመገኘት በጸሎትና በቡራኬ የመሠረት ድንጋዩን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የባሕርዳር ከተማ ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው፣ የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሲሳይ ዳምጤ፣ የባሕርዳር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ አስሜ ብርሌ፣ ሌሎች የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የሁለቱም አህጉረ ስብከት ሥራ አስኪያጆችና የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች፣ በርካታ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት፣ ዲያቆናት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች፣ የጽዋ ማኅበራት አባላትና በርካታ ምእመናን በመገኘት መርሐ ግብሩን አክብረዋል። በዝግጅቱ ወቅት ሆስፒታሉ ለሕብረተሰቡ ዘመናዊና ተደራሽ የጤና አገልግሎት በመስጠት የሕይወት ማዳን ተልዕኮ እንደሚያከናውን ተገልጿል። ተሳታፊዎችም ፕሮጀክቱ በተጀመረው ፍጥነት ተጠናቆ ለማኅበረሰቡ እንዲደርስ ያላቸውን ድጋፍ እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል። ሰንፔር ጠቅላላ ሆስፒታል ሲጠናቀቅ ለባሕርዳር ከተማ፣ ለአማራ ክልል እንዲሁም ለመላው ሀገር የጤና አገልግሎት መስፋፋት ጉልህ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ተጠቁሟል።

በፈረንሳይ በሙቀት የሞቱ ሰዎች ብዛት 2,025 መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ ከሟቾቹ ውሰጥ 62% የሚሆኑት የፓሪስ ከተማ ነዋሪዎች መሆናቸውን ገልጿል። የፈረንሳይ ጤና ሚኒስትር
በፈረንሳይ በሙቀት የሞቱ ሰዎች ብዛት 2,025 መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ ከሟቾቹ ውሰጥ 62% የሚሆኑት የፓሪስ ከተማ ነዋሪዎች መሆናቸውን ገልጿል። የፈረንሳይ ጤና ሚኒስትር ስቴፋኔ ሪስት እድሚያቸው ከ45 አመት በላይ የሆኑ ሰዎች ይበልጥ ተጋላጭ መሆናቸውን ተናግረዋል። ሚኒስትሩ በሙቀት ተጋላጭ ለሆኑ ዜጎች አገልግሎት በመስጠት የጤና ተቋማት መጨናነቃቸውን ገልጸዋል። ሆስፒታሎች የውጭ እርዳታ እየጠየቁ መሆናቸውን ተናግረዋል። ለሳምንታት የዘለቀው ሙቀት አሁንም ባለቆሙ የፈረንሳይ መንግስት በሙቀቱ የተነሳ ብዙ ሰዎች የሚሰበሰቡባቸው ፕሮግራሞች እንዲሰረዙ አድርጓል። 

የጥቁር ጥጋብ ተቃዋሚዎች በደርባን እና ጆሃንስበርግ ህገወጥ ስደትን በመቃወም ሰልፍ ተሰበሰቡ፤ ተቃዋሚዎች የደቡብ አፍሪካን ባንዲራ እያወለወሉ እና ዘፈኖችን እየዘፈኑ ፖሊስ ህዝቡን እየተከታተለ ነው። ሰልፉ በደቡብ አፍሪካ በተባባሰ ውጥረት ውስጥ የተከሰተ ሲሆን ንግዶች ተዘግተው እና ብዙ የውጭ ዜጎች ፀረ-ስደተኞች ተቃውሞዎች ወደ ዓመፅ ሊቀየሩ ይችላሉ በሚል ስጋት ከስራ ርቀው ነበር። #ደቡብአፍሪካ #ተቃውሞ #ኢሚግሬሽን #ፖለቲካ

"…በጥይት መሞት የሚሻል ይመስለኛል። አቤት ስቃይ፣ አቤት ጭንቀት፣ አቤት ነፍስ ገቢ ነፍስ ውጪ። ኡፍፍፍ… "…አሁን ይሄንን ፈረንጆቹ ቢያዩት እንቅልፍ አይወስዳቸውም። ሰው በጥጋቡ ነው የሚገዳደለው እንስሳት ግን ያውም ውሻን በዚህ መልኩ ለመግደል ጨካኝ ሀዲያ መሆን አለብህ ማለት ነው። ከኦሮሞዎቹ ወሀቢስት ባሱ፣ ከፉ እኮ። "…ሀዲያ እንደዚህ ጨካኝ ነው በማርያም። ውሻ ማለት ከአንዳንድ ሰዎች የሚበልጥ ታማኝ እንስሳ እኮ ነው። ይሄ ሰው አንቆ ከመግደል አይተናነስም እኮ። አይታችሁታል ልጁ ቆሞ ነው የውሻው የነፍስ ግቢ ውጪ ጭንቀት ጭንቀት የሚመለከተው። ሕፃናት እንስሳት ሲገደሉ ቆሞ ማየት የተለመደም አይደለም። ይሄ የሀዲያ ታዳጊ ልጅ ግን ያለጭንቀት ነው ቆሞ የውሻውን ስቃይ የሚመለከተው። ልጁ ወዲያው ነው ሳዲስት የሚሆነው። "…እንደምን ያለ ጭካኔ ነው ግን የኦሮሞ ብልፅግና ለሀገር እያስተማረ ያለው? ያውም ታዳጊ ሕጻናትን እኮ ነው ጭካኔያዊ አገዳደል የሚያስተምረው። በአሩሲ፣ በወለጋ በኦሮሞ ወሀቢያ እስላሞች የሚታረዱት ወገኖችም ነፍሳቸው እስኪወጣ ድረስ እንዲሁ ነው የሚጨነቁት፣ የሚቃትቱት አይደል? • ሆሣዕና ሆይ እሳት ይዘነብብሽ ‼

ጭራሽ እኮ የጠቅላይ ሚኒስተርነት ፕሮቶኮል የሌለው ከመጣ ከሄደው ጋር የሚተሻሽ ጅል ሰው ሆኗል ደፈሩት መደል😀

photo content

‹‹ኦህዴዶች ትከሻችን ላይ ቆመው እስክስታ እየጨፈሩብን ነው›› አንዷለም አራጌ በንቁ የፖለቲካ ተሳትፏቸው የሚታወቁት ፖለቲከኛው አንዷለም አራጌ ከረጅም ጊዜ በኋላ ወደ አደባባይ ብቅ ብለው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ከሪፖርተር ጋር ቆይታ ያደረጉት ፖለቲከኛው ‹በለውጡ› ስለነበራቸው ተስፋ፣ ከኢዜማ ራሳቸውን ስላገለሉበት ምክንያት እንዲሁም ስለ አሁናዊ የአገሪቱ የፖለቲካ ሁኔታ ሰፊ ሀሳቦችን አንስተዋል፡፡ ‹‹ለውጡ የመጣ ሰሞን ብዙዎቻችን የነጋ መስሎን ነበር›› ያሉ ሲሆን፤ ‹‹በዚያ ሰሞን አገር ፈንጠዝያ ላይ ነበር፤ በዚያ ደረጃ ባይሆንም እኔም ተስፋ አደርግ ነበር፤ ነገር ግን አንድ ሁለት ወራቶችን ስመለከት ነገሮች ከሀዲድ እየወጡ እንደሆነ ይታይ ጀመር›› ይላሉ፡፡ ‹‹እውነቱን ለመናገር ኦህዴዶች በዚህ ደረጃ ይወርዳሉ ብዬ አስቤ አላውቅም፤ ምክንያቱም ተበድለናል፣ ተጨቁነናል፣ ኢህአዴግ ውስጥ እንደ በታቾች ስለሚታዩ ያንን የበታች ስሜት እነሱ ከላያቸው ላይ አውርደው እንደገና ሌሎች ላይ ይጭናሉ ብዬ አስቤ አላውቅም፤ ምክንያቱም አንተ በደል ሲደርስብህ ቁስልህን ታውቀዋለህ፤ ያንን ቁስል ሌላው ላይ ማቁሰል ትፈልጋለህ ብዬ አላስብም›› በማለት ‹ኦህዴድ› ሲሉ በጠሩት ቡድን ላይ ብርቱ ትችት ሰንዝረዋል፡፡ አቶ አንዷለም ብርቱ ትችታቸውን ይቀጥሉና ኦህዴድ ሲሉ የጠሩት ቡድን ‹‹በዚህ ደረጃ ይወርዳል ብዬ አልጠብቅም ነበር›› ይላሉ፡፡ ‹‹በዚህ ደረጃ ይወርዳሉ ብዬ አልጠብቅም ነበር፤ ትከሻን ላይ ቆመው እስክስታ ይወርዳሉ ብዬ አስቤ አላቅም›› ብለዋል፡፡ ባሁኑ ወቅት ‹ኦህዴድ› የሚባል ሕጋዊ የፖለቲካ ድርጅት ባይኖርም ብዙዎች የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ቅርንጫፍን ‹ኢህዴድ› ሲሉ ሲጠሩት መስማት የተለመደ ነው፡፡ አሁን ላይ አገሪቱን እየመራ ያለው ገዢው ፓርቲ ከሁሉም ክልሎች የተውጣጣ የብልጽግና አደረጃጀት ሲሆን፤ ፖለቲከኛው ብርቱ ትችታቸውን ያቀረቡት ግን ‹ኦህዴድ› ሲሉ በጠሩት አካል ላይ ነው፡፡ አንዳፍታ ሚዲያ @FanoMedia27

ለኢትዮጵያ የሙዚቃ ሰማይ ደማቅ ኮከብ ለሆነው ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)፤ እንኳን ለሃምሳኛ ዓመት ወርቃማ የልደት በዓልህ በሰላም አደረሰህ! ግማሽ ምዕተ ዓመትን ስትሻገር፣ የዕድሜህን ቁጥር ያህል የጥበብ ከፍታህን እና የልብህን ስፋት አብረን እናከብራለን። ድምፅህ የሀገርን ታሪክ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚያሻግር፣ የፍቅርን ጥልቅ ስሜት የሚያንቆረቁር፣ እንዲሁም የይቅርታን እና የአንድነትን ፅኑ ድልድይ የሚገነባ የማይጠፋ የዘመን ማህተም ሆኗል። በውብ ዜማዎችህ ውስጥ የኢትዮጵያዊነትን ክብር እና የሰውን ልጅ የልብ ትርታ አስተጋብተሃል፤ የብዙዎችንም ነፍስ በሀሴት እና በተስፋ ሞልተሃል። በዚህ ልዩ እና ታሪካዊ ቀን፣ የፈጠራ ምንጭህ መቼም እንዳይደርቅ፣ ብዕርህ እና ድምፅህ ዘወትር ፍቅርን እና ሀገርን እያዜሙ እንዲቀጥሉ ከልብ እመኛለሁ። ፈጣሪ የጤና እና የሰላም ዘመናትን አብዝቶ ይስጥህ፤ ከምትወዳቸው ቤተሰቦችህ፣ ወዳጆችህ፣ እንዲሁም በልባቸው ካነገሱህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አድናቂዎችህ ጋር ረጅም ዕድሜን በደስታ እና በክብር እንድታሳልፍ ጽኑ ምኞቴ ነው። የጥበብ ጉዞህ እንደ አባይ ጅረት የማይቋረጥ፣ እንደ ሀገራችን ተራሮች የገዘፈ ሆኖ ይቀጥል። መልካም ወርቃማ የልደት በዓል! @FanoMedia27

የአማራ ሴቶች ግን ተመከሩ! የአማራውን ወንድ ታገል ጫካ ግባ ትሉና መገርሳ እና ሀጎስን ፍቅሬ ማሬ ማለት ያስተዛዝባል