es
Feedback
Fano Media 27🦅✊🏿

Fano Media 27🦅✊🏿

Ir al canal en Telegram

መረጃ ካሎት በዚህ አድራሻ ያድርሱን። @AmharaFano60M https://youtu.be/y36FLZRYihs ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ወቅታዊ ስለ አማራ ታሪካዊ የምንዳስስበት የቴሌግራም አድራሻችን ነው!!! ከዚኽ ስር ጠቅ አድርገው ይምጡ👇🏿👇🏿👇🏿👇🏿 የX አድራሻችን @FanoMedia @ታላቅ ህዝብ አማራ . የአማራ ህዝብ እያደረገ ያለው የህልውና ትግል የሚዘገብ የትግል ቻናል ነው

Mostrar más
1 439
Suscriptores
-124 horas
-67 días
-1130 días
Archivo de publicaciones
በባሕርዳር ከተማ ለሚገነባው ሰንፔር ጠቅላላ ሆስፒታል በብፁዓን አባቶች ቡራኬ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ "በጎ ሥራ የሚዘራ በረከትን ያጭዳል።" (2ኛ ቆሮንቶስ 9፥6) ሰኔ 27/2018 ዓ.ም (ፈለገ
+2
በባሕርዳር ከተማ ለሚገነባው ሰንፔር ጠቅላላ ሆስፒታል በብፁዓን አባቶች ቡራኬ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ "በጎ ሥራ የሚዘራ በረከትን ያጭዳል።" (2ኛ ቆሮንቶስ 9፥6) ሰኔ 27/2018 ዓ.ም (ፈለገ ገነት ሚዲያ) በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ አስተባባሪነት ለሚገነባው ሰንፔር ጠቅላላ ሆስፒታል በብፁዓን አባቶች ቡራኬ የመሠረት ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ ሥርዓት ዛሬ በባሕርዳር ከተማ አዲሱ የዓባይ ድልድይ አካባቢ በድምቀት ተከናውኗል። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብርሃም፣ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል፣ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ እና ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በመገኘት በጸሎትና በቡራኬ የመሠረት ድንጋዩን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የባሕርዳር ከተማ ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው፣ የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሲሳይ ዳምጤ፣ የባሕርዳር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ አስሜ ብርሌ፣ ሌሎች የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የሁለቱም አህጉረ ስብከት ሥራ አስኪያጆችና የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች፣ በርካታ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት፣ ዲያቆናት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች፣ የጽዋ ማኅበራት አባላትና በርካታ ምእመናን በመገኘት መርሐ ግብሩን አክብረዋል። በዝግጅቱ ወቅት ሆስፒታሉ ለሕብረተሰቡ ዘመናዊና ተደራሽ የጤና አገልግሎት በመስጠት የሕይወት ማዳን ተልዕኮ እንደሚያከናውን ተገልጿል። ተሳታፊዎችም ፕሮጀክቱ በተጀመረው ፍጥነት ተጠናቆ ለማኅበረሰቡ እንዲደርስ ያላቸውን ድጋፍ እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል። ሰንፔር ጠቅላላ ሆስፒታል ሲጠናቀቅ ለባሕርዳር ከተማ፣ ለአማራ ክልል እንዲሁም ለመላው ሀገር የጤና አገልግሎት መስፋፋት ጉልህ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ተጠቁሟል።

በፈረንሳይ በሙቀት የሞቱ ሰዎች ብዛት 2,025 መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ ከሟቾቹ ውሰጥ 62% የሚሆኑት የፓሪስ ከተማ ነዋሪዎች መሆናቸውን ገልጿል። የፈረንሳይ ጤና ሚኒስትር
በፈረንሳይ በሙቀት የሞቱ ሰዎች ብዛት 2,025 መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ ከሟቾቹ ውሰጥ 62% የሚሆኑት የፓሪስ ከተማ ነዋሪዎች መሆናቸውን ገልጿል። የፈረንሳይ ጤና ሚኒስትር ስቴፋኔ ሪስት እድሚያቸው ከ45 አመት በላይ የሆኑ ሰዎች ይበልጥ ተጋላጭ መሆናቸውን ተናግረዋል። ሚኒስትሩ በሙቀት ተጋላጭ ለሆኑ ዜጎች አገልግሎት በመስጠት የጤና ተቋማት መጨናነቃቸውን ገልጸዋል። ሆስፒታሎች የውጭ እርዳታ እየጠየቁ መሆናቸውን ተናግረዋል። ለሳምንታት የዘለቀው ሙቀት አሁንም ባለቆሙ የፈረንሳይ መንግስት በሙቀቱ የተነሳ ብዙ ሰዎች የሚሰበሰቡባቸው ፕሮግራሞች እንዲሰረዙ አድርጓል። 

የጥቁር ጥጋብ ተቃዋሚዎች በደርባን እና ጆሃንስበርግ ህገወጥ ስደትን በመቃወም ሰልፍ ተሰበሰቡ፤ ተቃዋሚዎች የደቡብ አፍሪካን ባንዲራ እያወለወሉ እና ዘፈኖችን እየዘፈኑ ፖሊስ ህዝቡን እየተከታተለ ነው። ሰልፉ በደቡብ አፍሪካ በተባባሰ ውጥረት ውስጥ የተከሰተ ሲሆን ንግዶች ተዘግተው እና ብዙ የውጭ ዜጎች ፀረ-ስደተኞች ተቃውሞዎች ወደ ዓመፅ ሊቀየሩ ይችላሉ በሚል ስጋት ከስራ ርቀው ነበር። #ደቡብአፍሪካ #ተቃውሞ #ኢሚግሬሽን #ፖለቲካ

"…በጥይት መሞት የሚሻል ይመስለኛል። አቤት ስቃይ፣ አቤት ጭንቀት፣ አቤት ነፍስ ገቢ ነፍስ ውጪ። ኡፍፍፍ… "…አሁን ይሄንን ፈረንጆቹ ቢያዩት እንቅልፍ አይወስዳቸውም። ሰው በጥጋቡ ነው የሚገዳደለው እንስሳት ግን ያውም ውሻን በዚህ መልኩ ለመግደል ጨካኝ ሀዲያ መሆን አለብህ ማለት ነው። ከኦሮሞዎቹ ወሀቢስት ባሱ፣ ከፉ እኮ። "…ሀዲያ እንደዚህ ጨካኝ ነው በማርያም። ውሻ ማለት ከአንዳንድ ሰዎች የሚበልጥ ታማኝ እንስሳ እኮ ነው። ይሄ ሰው አንቆ ከመግደል አይተናነስም እኮ። አይታችሁታል ልጁ ቆሞ ነው የውሻው የነፍስ ግቢ ውጪ ጭንቀት ጭንቀት የሚመለከተው። ሕፃናት እንስሳት ሲገደሉ ቆሞ ማየት የተለመደም አይደለም። ይሄ የሀዲያ ታዳጊ ልጅ ግን ያለጭንቀት ነው ቆሞ የውሻውን ስቃይ የሚመለከተው። ልጁ ወዲያው ነው ሳዲስት የሚሆነው። "…እንደምን ያለ ጭካኔ ነው ግን የኦሮሞ ብልፅግና ለሀገር እያስተማረ ያለው? ያውም ታዳጊ ሕጻናትን እኮ ነው ጭካኔያዊ አገዳደል የሚያስተምረው። በአሩሲ፣ በወለጋ በኦሮሞ ወሀቢያ እስላሞች የሚታረዱት ወገኖችም ነፍሳቸው እስኪወጣ ድረስ እንዲሁ ነው የሚጨነቁት፣ የሚቃትቱት አይደል? • ሆሣዕና ሆይ እሳት ይዘነብብሽ ‼

ጭራሽ እኮ የጠቅላይ ሚኒስተርነት ፕሮቶኮል የሌለው ከመጣ ከሄደው ጋር የሚተሻሽ ጅል ሰው ሆኗል ደፈሩት መደል😀

photo content

‹‹ኦህዴዶች ትከሻችን ላይ ቆመው እስክስታ እየጨፈሩብን ነው›› አንዷለም አራጌ በንቁ የፖለቲካ ተሳትፏቸው የሚታወቁት ፖለቲከኛው አንዷለም አራጌ ከረጅም ጊዜ በኋላ ወደ አደባባይ ብቅ ብለው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ከሪፖርተር ጋር ቆይታ ያደረጉት ፖለቲከኛው ‹በለውጡ› ስለነበራቸው ተስፋ፣ ከኢዜማ ራሳቸውን ስላገለሉበት ምክንያት እንዲሁም ስለ አሁናዊ የአገሪቱ የፖለቲካ ሁኔታ ሰፊ ሀሳቦችን አንስተዋል፡፡ ‹‹ለውጡ የመጣ ሰሞን ብዙዎቻችን የነጋ መስሎን ነበር›› ያሉ ሲሆን፤ ‹‹በዚያ ሰሞን አገር ፈንጠዝያ ላይ ነበር፤ በዚያ ደረጃ ባይሆንም እኔም ተስፋ አደርግ ነበር፤ ነገር ግን አንድ ሁለት ወራቶችን ስመለከት ነገሮች ከሀዲድ እየወጡ እንደሆነ ይታይ ጀመር›› ይላሉ፡፡ ‹‹እውነቱን ለመናገር ኦህዴዶች በዚህ ደረጃ ይወርዳሉ ብዬ አስቤ አላውቅም፤ ምክንያቱም ተበድለናል፣ ተጨቁነናል፣ ኢህአዴግ ውስጥ እንደ በታቾች ስለሚታዩ ያንን የበታች ስሜት እነሱ ከላያቸው ላይ አውርደው እንደገና ሌሎች ላይ ይጭናሉ ብዬ አስቤ አላውቅም፤ ምክንያቱም አንተ በደል ሲደርስብህ ቁስልህን ታውቀዋለህ፤ ያንን ቁስል ሌላው ላይ ማቁሰል ትፈልጋለህ ብዬ አላስብም›› በማለት ‹ኦህዴድ› ሲሉ በጠሩት ቡድን ላይ ብርቱ ትችት ሰንዝረዋል፡፡ አቶ አንዷለም ብርቱ ትችታቸውን ይቀጥሉና ኦህዴድ ሲሉ የጠሩት ቡድን ‹‹በዚህ ደረጃ ይወርዳል ብዬ አልጠብቅም ነበር›› ይላሉ፡፡ ‹‹በዚህ ደረጃ ይወርዳሉ ብዬ አልጠብቅም ነበር፤ ትከሻን ላይ ቆመው እስክስታ ይወርዳሉ ብዬ አስቤ አላቅም›› ብለዋል፡፡ ባሁኑ ወቅት ‹ኦህዴድ› የሚባል ሕጋዊ የፖለቲካ ድርጅት ባይኖርም ብዙዎች የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ቅርንጫፍን ‹ኢህዴድ› ሲሉ ሲጠሩት መስማት የተለመደ ነው፡፡ አሁን ላይ አገሪቱን እየመራ ያለው ገዢው ፓርቲ ከሁሉም ክልሎች የተውጣጣ የብልጽግና አደረጃጀት ሲሆን፤ ፖለቲከኛው ብርቱ ትችታቸውን ያቀረቡት ግን ‹ኦህዴድ› ሲሉ በጠሩት አካል ላይ ነው፡፡ አንዳፍታ ሚዲያ @FanoMedia27

ለኢትዮጵያ የሙዚቃ ሰማይ ደማቅ ኮከብ ለሆነው ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)፤ እንኳን ለሃምሳኛ ዓመት ወርቃማ የልደት በዓልህ በሰላም አደረሰህ! ግማሽ ምዕተ ዓመትን ስትሻገር፣ የዕድሜህን ቁጥር ያህል የጥበብ ከፍታህን እና የልብህን ስፋት አብረን እናከብራለን። ድምፅህ የሀገርን ታሪክ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚያሻግር፣ የፍቅርን ጥልቅ ስሜት የሚያንቆረቁር፣ እንዲሁም የይቅርታን እና የአንድነትን ፅኑ ድልድይ የሚገነባ የማይጠፋ የዘመን ማህተም ሆኗል። በውብ ዜማዎችህ ውስጥ የኢትዮጵያዊነትን ክብር እና የሰውን ልጅ የልብ ትርታ አስተጋብተሃል፤ የብዙዎችንም ነፍስ በሀሴት እና በተስፋ ሞልተሃል። በዚህ ልዩ እና ታሪካዊ ቀን፣ የፈጠራ ምንጭህ መቼም እንዳይደርቅ፣ ብዕርህ እና ድምፅህ ዘወትር ፍቅርን እና ሀገርን እያዜሙ እንዲቀጥሉ ከልብ እመኛለሁ። ፈጣሪ የጤና እና የሰላም ዘመናትን አብዝቶ ይስጥህ፤ ከምትወዳቸው ቤተሰቦችህ፣ ወዳጆችህ፣ እንዲሁም በልባቸው ካነገሱህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አድናቂዎችህ ጋር ረጅም ዕድሜን በደስታ እና በክብር እንድታሳልፍ ጽኑ ምኞቴ ነው። የጥበብ ጉዞህ እንደ አባይ ጅረት የማይቋረጥ፣ እንደ ሀገራችን ተራሮች የገዘፈ ሆኖ ይቀጥል። መልካም ወርቃማ የልደት በዓል! @FanoMedia27

የአማራ ሴቶች ግን ተመከሩ! የአማራውን ወንድ ታገል ጫካ ግባ ትሉና መገርሳ እና ሀጎስን ፍቅሬ ማሬ ማለት ያስተዛዝባል

የአብይ አህመድ ኮሎኔሎች በአማራ ህዝብ ላይ የሚፈፅሙት ሁለንተናዊ ጦርነት ነው። በጅምላ ጨራሽ መሳሪያ ከሚጨፈጭፉት ጎን ለጎን እናቶችን እና ልጃገረዶችን አስገድደው በመድፈር እየፈፀሙት ያለው የጦር ወንጀል በብዙ መልኩ ያልተነገረ ነው። ዛሬ ደጋ ዳሞት ላይ የተሸኘው ኮሎኔል አበራ ከእጅ ስልኩ ከተገኘው ምስል ማረጋገጥ እንደሚቻለው በዚህ መልኩ ንፁሃንን ያዋርዳሉ። እነኝህን አለመታገል እንዴት ይቻላል። በዚህ ውጊያ አንድ የክፍለ ጦር አዛዥ፣ አንድ የኮሎኔል ማዕረግ ያለው የስታፍ አባል እና ሁለት ሻለቃ መሪዎች ይገኙበታል።

የብልጽግናው ኮሎኔል በጎጅም ቀጠና መገደሉ ተረጋገጠ። ቴወድሮስ ዕዝ ደጋ-ዳሞት ላይ የተለመደውን ጀብድ ደገመው። ኮሎኔል አበራ ጨምሮ በርካታ የአገዛዙን ጦር ደመሰሰ። ሞርተር ዲሽቃ ብሬን እና ከፍተኛ ቁጥር ያለው ክላሽንኮቭ መሳሪያ ተማርኳል። ውጊያው እንደቀጠለ ነው! @FanoMedia27

# አሳዛኝ የሀዘን ዜና የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። ዘፍ 4:-10 #ቄስ ፍሬው ሀብታሙ በከሚሴ ሀገረ ስብከት በአጥቢያዎች ወረዳ ቤተ ክህነት ስር ባለው የባቲ ጓሀ ጽባህ አቡነ
# አሳዛኝ የሀዘን ዜና የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። ዘፍ 4:-10 #ቄስ ፍሬው ሀብታሙ በከሚሴ ሀገረ ስብከት በአጥቢያዎች ወረዳ ቤተ ክህነት ስር ባለው የባቲ ጓሀ ጽባህ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን የረጅም ጊዜ አገልጋይ ካህን ነበሩ ። ቄስ ፍሬው ሀብታሙ ሰኔ 17/ 2018 ከምሽቱ 2:-30 አካባቢ በቤታቸው በጥይት ውድ ህይዎታቸውን ያጡ ሲሆን በባለቤታቸው ላይም ጉዳት ደርሷል። ቄስ ፍሬው ሀብታሙ ባለትዳር እና የ4 ልጆች አባት ሲሆኑ በባቲ ከተማ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎትና ልማት ላይ ግንባር ቀደም ነበሩ። በአገልግሎታቸው እንግዳ ተቀባይ ፣ትሁት ፣ ቅን እና በምእመናን ዘንድ ተወዳጅ አባትም የነበሩ ። ስርዓተ ቀብራቸውም በሚዎዷቸው ዘመድ አዝማድ እንዲሁም የባቲ ምእመናን በተገኙበት በባቲ ጓሀ ጽባህ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ሰኔ 18/2018 ዓ.ም ተፈጽሟል። # የሀገረ ስብከቱ መልእክት :-ድርጊቱን በጽኑ እያወገዘ መንግስት የአባታችንን ንጹህ ደም በከንቱ ያፈሰሰውን አካል በህግ ስር እንዲያውልልን እና የባቲ ከተማ ምእመናንም ከመንግስት ጋር በመሆን ጉዳዩን እንዲከታተል ሲል የስተላልፋል። የአባታችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያስቀምጥልን ለቤተሰብም መጽናናትን ይስጥልን #የቅዱሳኑ ሞት በእግዚአብሔር ፊት የከበረ ነው። መዝ 116:-15 ሰኔ 18/2018 ዓ.ም ==== የሀገረ ስብከቱ ህዝብ ግንኙነት ክፍል

ለእገታ ተመራጯ አዲሲቷ የአብይ አህመድ ከተማ አዲስ አበባ ሆናለች...! የውጭ ሀገራት ዜጎችን የሳበው አዲሱ የኦሮሞ መንግሥት ቢዝነስ።
+5
ለእገታ ተመራጯ አዲሲቷ የአብይ አህመድ ከተማ አዲስ አበባ ሆናለች...! የውጭ ሀገራት ዜጎችን የሳበው አዲሱ የኦሮሞ መንግሥት ቢዝነስ።

+4
IMG_0390.JPG0.69 KB

photo content
+4

🟥 እነ አርበኛ ደረጀ በላይ እና አርበኛ ሰለሞን አጠናው ለጥቂት የተረፉበት፤ አንድነት ናፋቂው ወንድማችንን አርበኛ አማረ እና ጀግናው መቶ አለቃ አበራን ጨምሮ ከጓዶቻቸው ጋር መስዋዕትነት የከፈሉበትን ውግያ የመሩት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ባንዳዎች ናቸው። 💠 1ኛ 👹 ኮሎኔል አሸናፊ ብርቄ በ10ኛ ዕዝ ስር ያሉትን ክ/ጦሮች እየመራ አስተባብሮ ጥቃቱን የፈፀመ፣ ዋናው ጦር መርቶ የገደለ። 👉 እሱ የሚመራው ጦር ጋር በቅንጅት ፖሊስ፣ ሚሊሻውን እየመሩ፤ የመረጃ ምንጭ በመሆን፣ እቅዱን በማውጣት፣ ጊዜውን በመምረጥ፤ ግድያው እንዲፈፀም ያደረጉ፣ የከበባ ቦታውን ያመቻቹ ባንዳዎች ደግሞ ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል። 💠2) 👹 ኮማንደር ደሳለኝ አበራ:- የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ 💠3) 👹 ም/ኮማንደር ሲሳይ ታደለ:- የምስራቅ ደምቢያ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት ሀላፊ 💠4) 👹 አማረ እጅጉ:- የምስ/ደምቢያ ወረዳ ሰ/ደህንነት ሀላፊ 💠5) 👹 አሰፋ ዳምጤ:- የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሚሊሻ ኃላፊ 💠6) 👹 አንተነህ ታደሰ:- የማ/ጎንደር ዞን ሠላምና ፀጥታ ሃላፊ 💠7) 👹 ሀብቴ ብርሌ:- ወረዳ አስተዳዳሪው (ምስ/ደምቢያ) 💠8) 👹 አበበ ንጉሴ:- የምስ/ደምቢያ የብል/ፓ/ፅ/ቤት ፖለቲካ ሀላፊ 🟥 የአፋብን ጎንደር የጠቅላይ ግዛት ዕዝ እንዲሁም አፋብን በላይ ዕዝ አመራር እና አባላት በተለይ ደግሞ ለተሰውት ቅርብ የሆናቹ የሰራዊት አባላት እና አመራሮች በምን መንገድ መቀጣጫ ማድረግ እንዳለባቹ ወንድሞቻችንን የፈጁትን ለእናንተ አልነግርም። "ፈረስ ያደርሳል እንጂ አይዋጋም"። 🟥 ከእነዚህ ጋር መረጃ በመለዋወጥ እጃቸው በደም የጨቀየ እንደፈከሩባቸው የበሏቸውን ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ያለውን የብዓዴን ኔትዎርክም በቀጣይ በዝርዝር አቅርበን የምናጋልጥ ይሆናል ሙሉ መረጃቸውን አጣርተን። ➡️ ሌላው በዚህ ጦርነት የተረዳሁት እና አስቸኳይ ማስተካከያ ልትወስዱበት የሚገባ ትልቁ የፋኖ ክፍተት ደግሞ የመረጃ እና ደህንነት አወቃቀሩ እጅግ የላላ እንደሆነ ነው።ከአዘዞ አንስቶ ተወርውሮ ደንቢያ ድረስ ለከበባ እስኪመጣ ከእይታ ውጭ አይደለም የመረጃ መላላት እንጂ። መረጃ ክፍሉ ከባህላዊ የስሚ ስሚ ተላቆ ፕሮፌሺናል በሆኑ ባለሙያዎች በተማሩ ሰዎች ይደራጅ። ሁለት 3 ቦታ ደፈጣ ተይዞ በቀላሉ ደምቢያ ሳይደርስ የኃይል መዛባት አድርሶ ይሄንን አላስፈላጊ መስዋዕትነት ማስቀረት ይቻል ነበር። 🔵 በሁሉም ቀጠና ያለው ፋኖ ሊያውቀው የሚገባ ደግሞ ይሄ ዘረ-ፈጅ መንግስት ክረምቱ በደንብ ሳይገባ በሁሉም ቦታ operation ሰርቼ ቢያንስ ደህና ደህና የፋኖ መሪዎችን አጠፋለሁ በማለት "አውራው ሲመታ ንቡ ይበተናል" የሚል እቅድ ይዞ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። በማታ ሊያፍን፣ድሮን ሊጥል፣እንዲሁም በከበባ ሊያፍን እና በድንገት ለማጥቃት ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው። 🟥 ስለዚህ አትዘናጉ፣ የመረጃ ስርዓታችሁን አስተካክሉ፣ ጦራችሁን ቀድማችሁ ጠርንፉ፣ገዥ ቦታዎችንን ቀድማችሁ ያዙ፣ሁሉም ወጣት ፋኖ ጋር ይጠርነፍ የግል ትጥቅ ያለውም ይጠርነፍ፤ ካልሆነ ለሚጠረነፈው ክረምት እስኪወጣ ያውስ፣ ጠንካራ ጠንካራ ምሽጎችንን በሰው ቁመት ልክ የሆኑ ተዘዋውሮ መዋጋት የሚያስችሉ ቆፍሩ (ምርኮኛን አስቆፍሩት ደሙ ጠብ እስክትል ይስራ) እነዚህ እና መሰል አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶችን አድርጉ። አፋብን እንደሆነ እንኩዋን የጋራ ዘመቻ ሊያውጅ ዕዞችን ማደራጀት አቅቶት አየር ላይ እየዋለለ ያለ ግራ የገባው ድርጅት ሁኗል። ቢሆንም ነገሮች መስመር እስኪይዙ እንቁ ልጆች በተናጥል በመሃል እየተበሉ መቀጠል ስለሌለበት ኮሮች፣ ክ/ጦሮች፣ ብርጌድና ሻለቃዎች በየአቅራቢያቹ ካሉት ጋር በመናበብ በመቀናጀት አስፈላጊውን ስራ እንድትሰሩ አደራ እላለሁ 🙏 #ጎንደር #Amhara ሀብቴ ብርሌ ማለት ክፉና ተንኮለኛ ነው አይደለም ፋኖን ማህበረሰቡን የደንቢያን ወጣት እያንገላታ ያለ ጫታም ነው ጎንደር ኢምባሲ ሰፈር ሲቅምና ሲጠጣ እሚውል ቅማንት ነው

+4
IMG_0373.JPG2.14 KB

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ እናት ወይዘሮ አዳነሽ በርሀ አረፉ ============================== የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ እናት የሆኑት ወይዘሮ አዳነሽ በርሀ ወልደሃዋርያት በተወለዱ በ97 ዓመታቸው ማረፋቸው ተገልጿል። የረጅም ዕድሜ ባለጸጋ የነበሩት ወይዘሮ አዳነሽ፣ ባጋጠማቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም (ሰኔ 22 ቀን 2026 እ.ኤ.አ) ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ታውቋል። የወይዘሮ አዳነሽ በርሀ ሥርዓተ ቀብር በትናንትናው ዕለት ማለትም ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (ሰኔ 24 ቀን 2026 እ.ኤ.አ) በዓዲ ጸሎት ክብራቸውን በሚመጥን ሥነ-ሥርዓት ተፈጽሟል። ለፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ እና ለመላው የቤተሰባቸው አባላት፣ እንዲሁም ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን። የወይዘሮ አዳነሽ ነፍስ በሰላም ትረፍ። ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም @FanoMedia27

ቀን 16/10/2018 ዓ.ም ‹‹እናንተ ውጡ፤ እኛ መውጣት አንችልም›› የጀግኖቹ የመጨረሻ ቃል! ለዓላማ ታምኖ በጀግንነት መውደቅ፤ የአማራ ፋኖ የአባቶቹ ውርስ ነው። ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ እዝ የተሰጠ መግለጫ፦ የአማራ ሕዝብ የተከፈተበትን ሥርዓታዊ የዘር ማጥፋት ጦርነት ለመቀልበስ በጽናት እየተዋጋ ያለው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ፤ በጠላት ብልጽግና አገዛዝ ላይ ተደጋጋሚ ክንዱን እያሳረፈ፤ የድል ግስጋሴውን አስጠብቆ ይገኛል፡፡ በዚህ መራራ እና ፈተናው ብዙ በሆነው የህልውና ትግል ላይ፤ የአማራ ፋኖ በርካታ ተግዳሮቶችን በጽናት እያለፈ፤ ውድ እና ጀግና ልጆቹም በጀግንነት የህይወት መስዋዕት እየከፈሉ፤ የድል ጉዞውን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ እዝ፤ ከመቼውም ጊዜ በላይ የአንድነት ሂደቱን እያጠናቀቀ ይገኛል፡፡ ይህ የፋኖ አንድነት ያሳሰበውና የጭቆና አገዛዝነት ዘመኑ ማብቂያ መሆኑን የተረዳው ጠላት ኦህዴድ/ብልጽግና አገዛዝ፤ የዘወትር የአማራ ሕዝብ የስቃይ ምንጭ የሆነውንና ለአገዛዙም የጥቃት ዓላማ ዋና ምርኩዝ የሆነውን የብአዴን መዋቅር እንዲሁም ሰርጎ ገብ ሀይሉን ተጠቅሞ በርካታ ሠራዊት በሜካናይዝድ መሣሪያ አጅቦ ወደ ማዕካለዊ ጎንደር ደንቢያና ማክሰኝት ዙሪያ ዘመቻ ከፍቶ ነበር፡፡ ጠላት በከፍተኛ ዝግጅትና በጀት፤ እንዲሁም በመንገድ መሪ ምርኩዙ ብአዴን እየተመራ የፋኖ መሪዎችን ለመክበብ ባደረገው ውጊያ፤ በርካታ የጠላትን ሠራዊት አንበርክከው የተሰው ውድ የአማራ ልጆች፤ ለወጡለት ዓላማ እና አደራ ለሰጣቸው ሕዝብ ታምነው የክብር መስዋዕት ሆነዋል፡፡ የጠላት ሠራዊት ከፍተኛ ሀይል ይዞ ያደረገውን ከበባ ለመስበር በተደረገው ብርቱ ትንቅንቅ፤ ውድ የአማራ ልጆች የሆኑት መሪዎቻችን፤ አርበኛ አማረ አቸነፍ ታደገ፣ አርበኛ ሳምሶን አማረ፣ አርበኛ መቶ አለቃ አበራ አግማስ፣ አርበኛ ሥጦት ጀምበር እና አርበኛ አትርሳው ገበያውን ጨምሮ፤ ሌሎች ጀግኖች የትግል አጋሮቻችን ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም በክብር ተሰውተዋል፡፡ በጀግኖች መስዋዕት መሆን እዛችን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፤ ጀግኖቹ የተሰውለትን ዓላማ ከግብ ለማድረስ፤ መላው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ እዝ አመራርና ሠራዊት፤ ቃል እነገባለን፡፡ ጀግኖቹ በመጨረሻው የተጋድሏቸው ሰዓት፤ ‹‹እኛ መውጣት አንችልም፤ የአማራን ሕዝብ እኛ ሞተን ልናድነው ስለሆነ ትግላችንን የጀመርነው ለወጣንለት ዓላማ ታምነን እንሰዋለን፡፡ አንድ ጥይት እስኪቀረን ድረስ እንፋለማለን እናንተ ወደኋላ ሁኑና ትግሉን አድኑ፡፡ አንድነቱን በጉጉት ለሚጠብቀው ወገናችን እንድታበስሩት በመጨረሻዋ እስትንፋሳችን ላይ ቆመን አደራ እንላችኋለን›› በማለት ነበር የመጨረሻ ቃላቸውን ለመሪዎቻቸውና ለትግል አጋሮቻቸው በማስተላለፍ የተሰናበቱን፡፡ ጀግኖቹ በቃላቸው መሠረት ህልቆ መሳፍርት የጠላትን ሠራዊት ከአፈር ከቀላቀሉ በኋላ፤ ለአማራ ሕዝብ ህልውና እና ነፃነት ሲሉ በጀግንነትና በክብር ተወስተዋል፡፡ ይህ የጀግኖች ወንድሞቻችን የክብር መስዋዕትነት፤ ሠራዊታችን የወጣለትን ዓላማ ከዳር ለማድረስ የበለጠ የሚያነሳሳን እንጂ፤ ትግላችንን የሚያዳክም፤ በሠራዊታችን ላይም የስነ ልቦና ስብራት እንደማያደርስ ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን፡፡ የጀግና ፍጻሜው በጀግኖች ሜዳ እንጂ፤ ለጠላቱ እጁን በመስጠት የሚጠናቀቅ ታሪክ የለውም፡፡ በጀግኖች ወንድሞቻችን መስዋዕት መክፈል፤ መሪር ሀዘን ቢሰማንም፤ ወንድሞቻችን ለተሰውለት ዓላማ እና የአማራ ፋኖ ለወጣለት የትግል ዓላማ፤ በጽናት በመፋለም፤ የአማራን ሕዝብ ስቃይና መከራ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እናስቆማለን፡፡ ዘላለማዊ ክብር ለጀግኖች ሰማዕታት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ እዝ ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጎንደር--- አማራ ---ኢትዮጵያ

'' በህወሓት ዘመን በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ስናሽከረክር ውለን ሲደክመን ጫካ ውስጥ ሁሉ እናድር ነበር። አንዳች የሚነካን ነገር የለም ፤ ስጋት እንኳ ተሰምቶን አያውቅም። አሁን በቀን እንኳ 10 ኪ.ሜ ለመጓዝ እየተሳቀቅን ነው። በየእለቱ መገ-ደ-ልና መታገት እጣፋንታችን ሆኗል። ምን ሰርተን እንኑር? ልጆቻችንን እንዴት እናሳድግ?😥'' ቲክትክ ላይ አንድ ጭንቀቱንና ብሶቱን ሲገልፅ ያየሁት የከባድ መኪና አሽከርካሪ የተናገረው ነው።