en
Feedback
Fano Media 27🦅✊🏿

Fano Media 27🦅✊🏿

Open in Telegram

መረጃ ካሎት በዚህ አድራሻ ያድርሱን። @AmharaFano60M ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ወቅታዊ ስለ አማራ ታሪካዊ የምንዳስስበት የቴሌግራም አድራሻችን ነው!!! ከዚኽ ስር ጠቅ አድርገው ይምጡ👇🏿👇🏿👇🏿👇🏿 የX አድራሻችን @FanoMedia @ታላቅ ህዝብ አማራ . የአማራ ህዝብ እያደረገ ያለው የህልውና ትግል የሚዘገብ የትግል ቻናል ነው

Show more
1 401
Subscribers
-124 hours
-77 days
-1630 days
Posts Archive
ልደቱ ገፋ ብሎ ወጥቶ ጃዋርን ሲተቸው ፥ ልደቱ ላይ የሚዘምቱት አብዛኛዎቹ የግንቦት ሰባት ሰዎች ናቸው። ምናልባት the public ላይረዳ ይችላል። ሰማኒያ ወይም ዘጠና ከመቶ የሚሆነው ቅሪቱ ( ግንቦት ሰባት ከሞተ በሗላ ሬሳውን ይዞ የሚዞረው አካል)፥ በግንቦት ሰባት ውስጥ የተደበቀ ኦሮሞ ነው። በስም ዘርዝሬ ልጠራልህ እችላለሁ። ከዚያ ውጭ ያለው አስር ፐርሰንት አማራ ጠል የሆኑ የሌላ ድቅል ማንነት ያላቸው ስብስብ ( ብስብስ) ዎች ናቸው። ስለዚህ ኤፍሬም ማዴቦም ሆነ ዮናስ ብሩ፥ አንዳርጋቸውም ሖነ ፥ ነአምን ዘለቀ አንዳቸውም ስባሪ አማራነት በደማቸው የሌለ ብቻ ሳይሆኑ አማራን በመጥላት የፀና አቁዋማቸው የሚታወቁና ፥ ለሚፈልጉት ግብ ሲሉ ፥ ልደቱ ልክ ሆኖም ሳለ ልደቱ ላይ የሚዘምቱ ናቸው።

ልደቱ ገፋ ብሎ ወጥቶ ጃዋርን ሲተቸው ፥ ልደቱ ላይ የሚዘምቱት አብዛኛዎቹ የግንቦት ሰባት ሰዎች ናቸው። ምናልባት the public ላይረዳ ይችላል። ሰማኒያ ወይም ዘጠና ከመቶ የሚሆነው ቅሪቱ ( ግንቦት ሰባት ከሞተ በሗላ ሬሳውን ይዞ የሚዞረው አካል)፥ በግንቦት ሰባት ውስጥ የተደበቀ ኦሮሞ ነው። በስም ዘርዝሬ ልጠራልህ እችላለሁ። ከዚያ ውጭ ያለው አስር ፐርሰንት አማራ ጠል የሆኑ የሌላ ድቅል ማንነት ያላቸው ስብስብ ( ብስብስ) ዎች ናቸው። ስለዚህ ኤፍሬም ማዴቦም ሆነ ዮናስ ብሩ፥ አንዳርጋቸውም ሖነ ፥ ነአምን ዘለቀ አንዳቸውም ስባሪ አማራነት በደማቸው የሌለ ብቻ ሳይሆኑ አማራን በመጥላት የፀና አቁዋማቸው የሚታወቁና ፥ ለሚፈልጉት ግብ ሲሉ ፥ ልደቱ ልክ ሆኖም ሳለ ልደቱ ላይ የሚዘምቱ ናቸው። #ኄኖክ

በግብፅ ቴሌቭዥን "ሚሽን ኢምፖሲብል" የተሰኘው ታዋቂ የወንጀል ምርመራ ፕሮግራም የቀድሞ አቅራቢ የ39 ዓመቷ ሣራ ኸሊፋ የሞት ፍርድ ተላለፈባት። ሣራ ኸሊፋ ዛሬ የካይሮ ፍርድ ቤት በከፍተኛ አደገኛ ዕፆች ዝውውር መረብ ውስጥ በነበራት ተሳትፎ ጥፋተኛ ብሎ የሞት ፍርድ ሲበይንባት በዕንባ መንሰቅሰቋ ታውቋል። በማህበራዊ ሚዲያ ከ2 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏት ሣራ ኸሊፋ ለፍርድ ቤቱ ዳኞች "እባክዎን ያዳምጡኝ ጌታዬ፤ ወላጆቼ በስርዓት ነው ያደጉኝ፤ ሶላት የሚሰግዱ አማኞች ናቸው፤ እኔ ደግሞ የዕፅ ገንዘብ አያስፈልገኝም" በማለት ብትማፀንም ሰሚ አላገኘችም። ሳራ ከቴሌቪዥን አቅራቢነቷ በተጨማሪ የራሷን የፕላስቲክ ሰርጀሪ ክሊኒክ እና የቴሌቭዥን ዝግጅት ማስተባበር ኩባንያ እንደምታስተዳድር ታውቋል። #NewYorkPost

IMG_1691.JPG2.05 KB

ይቺ ራቹ የምትባል ገመድ አፍ ሰባተኛ “ሸ ሰፈር” app ጋ ሰደበችን እኮ! ለ 100 ዓመት የተገነባ የወረሞ ህዝብ ጥላቻ አለ አለችን! ኢትዮጵያዊ ነን ባዮች አለ indirectly አማራዎቸ የወረሞ ጥላቻን ለባለፉት 100 አመታት ገንብተዋል አለን። ራቹን ከዚህ ተነስቼ ሰገመግመው የብዙ ወረሞ አክቲቪስቶችን ነፀብራቅ ነው ያየሁበት። ያየነውን የሰማነውን ብቻ አይደለም ወደ ኋላ 1 ሚሊዮን አመት ተመልሰው የዳይኖሰርን ታሪክ መቀማት ጀምረዋል። ማርያምን አልሰማችሁትም አንዱ ከ 1 ሚሊየን አመት በፊት እኛ በ ቀበና ወንዝ ዳርቻ ኢሬቻ እናከብር ነበር ሲል?🤣 በባለፉት 100 አመታት የአማራ ብሔርተኝነትን ታሪክ እንካችሁ! 1899 - አፄ ሚኒልክ ታመሙ! ወንድ ልጅ ስላልነበራቸው የልጅልጃቸው ልጅ ኢያሱ አልጋቸውን ወረሰ! ከዛም ልጃቸው ንግስት ዘውዲቱ ነገሱ በኋላ የሀረሩ ራስ መኮንን ልጅ ተፈሪ ነገሰ! ተፈሪ አገሪቱን ከ 1923 - 1966 መራ! የአማራ የ 3000 አመት የሰለሞናዊ ስር ወ መንግሰት ወደቀ! በ 1966 ደብረ ማርቆስ ያደገው ኦሮሞው መንግስቱ ሀይለማርያም ቤተ መንግስት ገባ። እስከ 1987 አመተ ምህረት በስለጣን ቆየ! ደርግ የተባለው መንግስቱም በ 1983 ወደቀ! በ 1983 አመተ ምህረት መለስ ዜናዊ ነገሰ። በ 2004 አመተ ምህረት አለፈ! በ 2005 አመተ ምህረት ሀይለማርያም ደሳለኝ ነገሰ። በ2010 ስልጣኑን ለአብይ ሰጠ። በ 2010 አመተ ምህረት አብይ አህመድ ነገሰ። የመለስ ዜናዊ መንግስትን ስሙን እና የመለስ ዜናዊ ዘመዶችን አባርሮ ብልፅግና ብሎ መጥቶ እየለጠለጠን ነው! እንግዲህ በዚህ መቶ አመት ውስጥ እስከ 2011አመተ ምህረት ድረስ አንድም የአማራ የብሄር ድርጅት አልነበረም። 2011 አመተ ምህረት ከቡራዩው የጋሞ እና አማራ ጭፍጨፋ በኋላ ፣ ሻሸመኔ ሰው ዘቅዝቀው ሲሰቅሉ ሲያይ ራሱን ወደ ብሔርተኝነት ሰበሰበ! ልብ በሉ በባለፉት 100 አመታት ጥላቻ ሲጋቱ ፣ ሲማሩ ያደጉ ራቹ እና ዘመዶቹ ናቸው። ለጥላቻቸው ማድመቂያ ሀውልቶችን ሳይቀር ገንብተው ለጥላቻ እንጨት ሲለኳኮሱ ያላየን ነው የሚመስለው ልጅ ራቹ። ተሰፍሽ የአባቱ ሞግሼ የፃፉትን የቡርቃ ዝምታ የተባለች ልብ ወለድ እንደ መፅሀፍ ቅዱስ አምኖ እውነተኛ ታሪክ ነው ብሎ ከተቀበለ ትውልድ የወጣ አይመስልም እኮ አማራ የ100 አመት ጥላቻ አለበት ብሎ ሲከስሰን! የአማራ ህዝብ ጥላቻ የለበትም ቢኖርበት ኖሮ በገዛ መሬቱ ከወራሪ ጠብቆ በራሱ ቋንቋ እና ባህል እንዲፀና ተንከባክቦ እዚህ ያደረስ ቢያንስ ግማሽ ሚሊየን ኦሮሞ በክልሉ ራሱን በራሱ እያስተዳደረ ይኖራል። ታዲያ አማራው ከዚህ ማህበረሰብ ጋር ተጋብቶ እና ተዋድዶ ይኖራል እንጂ እንደ አርሲ ወለጋ በሀይማኖታቸው እና በብሔራቸው አላረዳቸውም! ራቹ ማሰብ ከቻልክ ኦነግ ከተመሰረ 67 አመቱ ነው። የአማራ ብሔርተኝነት ገና 8 አመቱ ነው። በ 8 አመቱ ግን ከ ኦነግ የተሻለ ተዋጊ ሰራዊት ከአንተ የተሻሉ አንሰላሳይ ብሔርተኞችን አፍርቷል። በአማራ መሬት አንድም ወረሞ ወረሞ በመሆኑ ተግድሎ አያውቅም። በወሮሚያ ግን ከ 2010 ጀምሮ እስከ አሁኗ ደቂቃ ድረስ የአማራ ደም በዘመዶችህ እየፈሰሰ ነው ። ጥላቻ ማለት ይኸ ነው። ለ 100 አመት የተሰበከ ጥላቻ ማለት ይኸ ነው።

ይህ ወጠጤ ፍኒጥ ፍኒጥ ማለት ጀምሯል እንደ ሀጫሉ የራሱ ሰዎች ይገሉታል ነገ ከዛ ወደሌላ ያላካሉ ። ''በህዝቦች መካከል ጥላቻንና ፍርሃትን የመዝራት አደገኛ አካሄድ፦ ——— በቲክቶከር ራቼ ተስፋዬ'
ይህ ወጠጤ ፍኒጥ ፍኒጥ ማለት ጀምሯል እንደ ሀጫሉ የራሱ ሰዎች ይገሉታል ነገ ከዛ ወደሌላ ያላካሉ ። ''በህዝቦች መካከል ጥላቻንና ፍርሃትን የመዝራት አደገኛ አካሄድ፦ ——— በቲክቶከር ራቼ ተስፋዬ'' በቅርቡ በቲክቶክ መድረክ 'ራቼ ተስፋዬ' በሚባል ተጠቃሚ የሚተላለፉት መልዕክቶች አደገ ናቸው። "ኦሮሞ ይህን ካልሰማ ይጠፋል"፣ "የአማራ ህዝብ ሊያጠፋህ ስለሆነ ፊት ለፊቱ ቆመህ ተጋፈጠው" የሚሉ የጥላቻና ፍርሃት ቅስቀሳዎች በሰፊው እያሰራጨ ይገኛል። አንድን ብሔር ሙሉ በሙሉ የሌላው ብሔር ጠላት አድርጎ ማቅረብና "ከፊታቸው ቆማችሁ ተጋፈጡ፤ እድል ካገኙ ይጨርሱሃል" የሚል የስጋት ቅስቀሳዎች በህዝቦች መካከል ግጭት ለመፍጠር ቲክቶከሩ እየታተረ ነው። የአንድን አካል ወይም የጥቂት ግለሰቦችን የፖለቲካ አቋም ወይም ንግግር በመውሰድ አጠቃላይ ህዝብን ወይም ብሔርን "ጠላት" አድርጎ ማሳየት የሞራልም ሆነ የሎጂክ ስህተት ነው። የኦሮሞና የአማራ ህዝቦች ለዘመናት በጋብቻ፣ በጉርብትና፣ በባህልና በሃይማኖት ተሳስረው፣ በደስታና በችግር ጊዜ አብረው የኖሩ ወንድማማች ህዝቦች ናቸው። በታሪክ አጋጣሚዎች በሚፈጠሩ የፖለቲካ ውጥረቶች ምክንያት የታችኛውን ህብረተሰብ አብሮነትና ፍቅር መካድና ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ህዝብን በህዝብ ላይ ለማሳደም የሚደረጉ ቅስቀሳዎች አደገኛና ማህበራዊ አብሮነትን የሚንዱ ናቸው። እናም የቲክቶከሩ አደገኛ ንግግር በህዝቦች ላይ ፍርሃትና ስጋት የመዝራት አደገኛ አካሄድና አንድን ሙሉ ህዝብ ወይም ብሔር የሌላው ብሔር "ጠላት" አድርጎ ማቀረብና "ካልተጋፈጥከው ትጠፋለህ" የሚል ጥሪ ማሰራጨት፣ በህዝቦች መካከል ቋሚ ጥርጣሬና ግጭት የሚፈጥር ስለሆነ ሊጠየቅ ይገባል።

ኦሮሞዉ ሌላዉን ብሔር የሚጨፈጭፈዉና የሚያፈናቅለዉ ለእኩልነት ነዉ እያለን ይሄ ዘመን አመጣሽ ሰላቶ :: By the way በእገታ ወንጀል በተገኘ ገንዘብ ሃብታም ከሆኑት አንዱ ይሄ ሰላቶ ነዉ TikTok አዘጉበት

የአፋብን በላይ 3ኛ ዕዝ አመራሮች የአርበኛ አስቻለው ደሴ ቤተሰቦችን እና መካነ መቃብሩን ጎበኙ! የዕዙ ዋና ሰብሳቢ አርበኛ ዬሐንስ ንጉሱ፣ ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢው አርበኛ ሰለሞን አጠና ፣ ዘመቻ
+1
የአፋብን በላይ 3ኛ ዕዝ አመራሮች የአርበኛ አስቻለው ደሴ ቤተሰቦችን እና መካነ መቃብሩን ጎበኙ! የዕዙ ዋና ሰብሳቢ አርበኛ ዬሐንስ ንጉሱ፣ ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢው አርበኛ ሰለሞን አጠና ፣ ዘመቻ መሪው አርበኛ ተሾመ አበባው እና ሌሎችም የዕዝ አመራሮች እና የኮር አመራሮች በተሳተፉትበት የአርበኛ አስቻለው ደሴን እናት አነጋግረው ከጎናቸው መሆናቸውን አረጋግጠዋል!

+1
የአፋብን በላይ 3ኛ ዕዝ አመራሮች የአርበኛ አስቻለው ደሴ ቤተሰቦችን እና መካነ መቃብሩን ጎበኙ! የዕዙ ዋና ሰብሳቢ አርበኛ ዬሐንስ ንጉሱ፣ ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢው አርበኛ ሰለሞን አጠና ፣ ዘመቻ መሪው አርበኛ ተሾመ አበባው እና ሌሎችም የዕዝ አመራሮች እና የኮር አመራሮች በተሳተፉትበት የአርበኛ አስቻለው ደሴን እናት አነጋግረው ከጎናቸው መሆናቸውን አረጋግጠዋል!

የሳውዲ ጋዜጦች የአብይ አህመድ የሰሞኑን የ አቡዳቢ ጉብኝት በሰሩት ዘገባ መሰረት በኢትዮጵያ አዝነዋል ቅኝ ግዛት ያልተገዛችና የ3ሺ አመት የተከበረች አገር በዚህ አምልጦ 4ኪሎ በገባ ዱርየ እየተጫወተባት ነው። ያሳዝናል።

#ሰበር ዜና!! የአፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 206ኛ ኮር/የ14ኛ ክ/ጦር አካል የሆነችው የእሳት ነበልባሏ የበረኸኛው ጅበላ ሙተራ ሻለቃ ድል ተቀዳጀች! ነሀሴ 21/2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 8:00 ስዓት በተጠና ኦፕሬሺን በደብረኤልያስ ወረዳ ልዩቦታው አበሸም በተባለ ት/ቤት መሺጎ በነበረው የአብይ አህመድ ዙፋን አስጠባቂ የአድ ማብተና የሚሊሻ አባላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት በማድረስ ሙትና ቁስለኛ ማድርግ ተችሏል::በኦፕሬሺኑ የተገኙ ድሎች ውስጥ:- ➤በእጅ የተማረከ=አንድ ሚሊሻ ➤ ኮሪያ ክላሺ =አንድ ➤ሲሶ ክላሽ=አንድ ➤በርካታ ተተኳሺ ➤በርካታ ወታደራዊ ሻጣና ለጊዜው በቁጥር ያልታወቀ የአድማ ብተናና ሚሊሻ አባል ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል:: አዲስትውልድ! አዲስ አስተሳስብ፣ አዲስ ተስፋ!! ነሃሴ 21/2018 ዓ,ም የአፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 206ኛ ኮር የ14ኛ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ

የስፔን የወደፊቷ ንግሥት ወታደራዊ ብቃቷን አረጋገጠች የስፔን ዙፋን ለመረከብ የመጀመሪያ ተሰላፊ የሆነችው የ20 ዓመቷ ልዕልት ሊዮኖር፣ በንጉሳዊ ቤተሰቧ ታሪክ በፓራሹት በመዝለል የመጀመሪያዋ በመሆን አዲስ ታሪክ አስመዝግባለች። ስምንት ዓለም አቀፍ ቋንቋዎችን አቀላጥፋ የምትናገረው ይህች ወጣት ልዕልት፣ የወደፊት የአገሪቱ ርዕሰ ብሔርና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ እንደመሆኗ መጠን ለዙፋኑ የሚመጥን አጠቃላይ ወታደራዊ ስልጠና ወስዳለች። ለሦስት ዓመታት በሀገሪቱ እግረኛ ጦር፣ ባህር ኃይል እና አየር ኃይል ውስጥ ሲሰጥ የነበረውን ጠንካራ ወታደራዊ ስልጠና በስኬት ያጠናቀቀችው ልዕልቷ፣ ምንም ዓይነት ልዩ ክብር ሳይደረግላት ከሌሎች እጩ መኮንኖች ጋር እኩል በምሽት ጭምር አስቸጋሪ የፓራሹት ዝላይዎችን አከናውናለች። በቅርቡ ያጠናቀቀችው ወታደራዊ ማሰልጠኛ አካል የሆነው የአየር ወለድ ዝግጅት ልዩ ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ በከፍተኛ ከፍታ ላይ ከበረራ አውሮፕላን በፓራሹት በመወንጨፍ በስፔን ንጉሣዊ ቤተሰብ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ተወንጫፊ ለመሆን በቅታለች። ካለፉት 150 ዓመታት ወዲህ የስፔን የመጀመሪያዋ ነጋሲ ንግስት (Reigning Queen) ለመሆን የምትዘጋጀው ልዕልት ሊዮኖር፣ ይህንን ከፍተኛ ወታደራዊ ስልጠና ማጠናቀቋን ተከትሎ በቀጣይ በፖለቲካ ሳይንስ ትምህርቷን እንደምትቀጥል ታውቋል። ይህ ታሪካዊ እርምጃዋ ዘመናዊና ጠንካራ የአመራር ቁመና እንዳላት ለሕዝቡ ያሳየ ሁነት ተደርጎ ተወስዷል። ልዕልቲቷ ከዚህ ቀደም በብስክሌት፣ በመርከብ እና በተለያዩ ወታደራዊ አካዳሚዎች ያሳለፈቻቸው የትምህርትና የተግባር ዓመታት የአገሪቱን ዘመናዊ የንጉሣዊ አገዛዝ ሚና በአዲስ መልክ እንደሚቀርጹት ተንታኞች ይገልጻሉ። የስፔን ሕዝብም የወደፊቷን ንግሥት በትልቅ አክብሮትና ተስፋ እየተመለከታት ይገኛል።

የዛሬዋ ኢትዮጵያ! የመከረችው ኢትዮጵያ፣ ያሸነፈችው ኢትዮጵያ፣ ደስ ይበልሽ የተባለችው ኢትዮጵያ፣ ህዝቧ በምድር ሲኦል የሚኖርባት ግን የሰው ባህር የምትመኜው ኢትዮጵያ ይች ናት። የዚች ሀገር ትክክለ
የዛሬዋ ኢትዮጵያ! የመከረችው ኢትዮጵያ፣ ያሸነፈችው ኢትዮጵያ፣ ደስ ይበልሽ የተባለችው ኢትዮጵያ፣ ህዝቧ በምድር ሲኦል የሚኖርባት ግን የሰው ባህር የምትመኜው ኢትዮጵያ ይች ናት። የዚች ሀገር ትክክለኛ መልኳ ከዚህ በታች ያለው ምስል ብቻ ነው።

በህጻናት ጋብቻ ላይ አወዛጋቢ አስተያየት የሰጡት ኢማም ከጣሊያን ተባረሩ በጣሊያን ብሬሻ ከተማ ለስድስት ዓመታት የኖሩትና የ25 ዓመቱ ወጣት ፓኪስታናዊ የሃይማኖት መሪ (ኢማም) አሊ ካሺፍ፣ የ9 ዓመት ታዳጊ ህጻናትን ከአዋቂ ወንዶች ጋር ማጋባት እንደሚቻል በምስጢር ካሜራ በተቀረጸ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ላይ በይፋ በመናገራቸው ምክንያት የጣሊያን መንግስት በአስቸኳይ ከሀገር እንዲባረሩ ማድረጉ ታወቀ። የሀገሪቱ የደህንነትና የህዝብ ሰላም አስከባሪ አካላት እንደገለጹት፣ በብሬሽያ ከተማ ብዙ ወጣት ተከታይ ያፈሩት እና አወዛጋቢ ንግግሮችን በማድረግ የሚታወቀትን ይህንን ኢማም ፣ አንድ የጣሊያን የቴሌቪዥን ጣቢያ የሚሰራ ጋዜጠኛ መሆኑን ሳያሳውቃቸው በተደበቀ ካሜራ ውይይታቸው እንዲቀረፅ በማድረግ ስለ ህፃናት ጋብቻ ላነሳላቸው ጥያቄ ኢማሙ “ሴት ልጅ ለመጀመሪያ ጊዜ የወር አበባ ካየች በኋላ ለአካለ መጠን ደርሳለች ማለት በመሆኑ በ9 ዓመቷ በ30ዎቹ እና በ40ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ ከሚገኙ ወንዶች ጋር መጋባት ትችላለች” ብለዉ የመለሱትን መልስ ‘ፉኦሪ ዳል ኮሮ’ (Fuori dal Coro) በተሰኘው የሀገሪቱ ታዋቂ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ እንዲተላለፍ በማድረጉ፣ በመላው ጣሊያን ከፍተኛ የህዝብ ቁጣንና ውግዘትን ቀስቅሷል። የብሬሻ ከተማ የፖሊስ ኮሚሽነር ፓኦሎ ሳርቶሪ ባስተላለፉት አስቸኳይ ትዕዛዝ፣ የኢማሙ አስተያየት የጣሊያንን ህግ፣ የሰብአዊ መብት እሴቶችንና የህጻናትን ደህንነት የሚፃረር ከመሆኑም በላይ ለህዝብ ሰላምና ደህንነት ስጋት መሆኑን አስታውቀዋል። በተጨማሪም ግለሰቡ በጣሊያን ለመኖር ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ እንዳልነበራቸው ተረጋግጧል። የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ መንግስት ለጉዳዩ ፈጣን ምላሽ በመስጠት፣ ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ውለው በምላሹ ወደ ፓኪስታን ዋና ከተማ ኢስላማባድ በሚበር የአየር በረራ በቁጥጥር ስር ሆነው እንዲሸኙ አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒ በሰጡት መግለጫ፣ የህጻናትን መብትና ደህንነት ማስጠበቅ የሀገሪቱ ቀዳሚ ተግባር መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው አስታውቀዋል፣ ከጣሊያን ህግና ማህበራዊ እሴቶች ጋር የማይጣጣሙ ባህላዊና ፅንፈኛ ልምዶችን እንደማይታገሱ በድጋሚ አረጋግጠዋል። ይህ ውሳኔ በሀገሪቱ የስደተኞች አያያዝ፣ የሃይማኖት ነፃነት እና የህጻናት መብት ጥበቃ ዙሪያ አዳዲስ ሰፊ የፖለቲካ እና የህግ ክርክሮችን ቀስቅሶ ይገኛል።

ማን ይሆን የጀመረው? “መ/ር ኃይለማርያም ማስሬ” ወንጌል ውስብስብ አይደለም።የጠራ፣የበቃ፣የነቃ፣የተበጠረ፣ የተንጠረጠረ ቀላል እና ግልጽ የአምላክ ሕያው ቃል ነው ።የዘላለም ወንጌል አዋጅ ነጋሪ፣መንገድ ጠራጊዎች በአስፈሪ ኹኔታ እንኳን ሁነው ስለሚናገሩት ከንቶ እንዳይጨነቁ የተነገራቸው ወንጌል በባሕርዩ ሀቀኛ እና መንፈሰ ፍርሃትን አርቆ የጥብዓትን ልብ የሚሰጥ ስለሆነ ነው። ምንድነው እየተነሡ ደንጊያ መሸከም? በደንጊያ ደረት መድቃት? የደረታቸው ብርታት ! 🤔 እጅግ የሚያሳዝነው ቁሞ የሚሰማቸው ሰው ነው።ወንጌል ሰምቶ በሰላም ግቡ ተብሎ ከተሰናበተ በኋላ ደረት ደቂ መንገድ ላይ ያግተዋል።በመጨረሻ የሸንብራ መግዢያ ተብሎ ግብር አውጥቶ ወደቤቱ ይገባል።እንደው ግን ይህንን ነገር ማን ጀመረው? መቼስ ይሆን የሚቆመው? ያስገርማል ! ያሳዝናልም። የምስራች ቃል እያለ፣በመዐት አውርድ ንግግር፣በያዙኝ ልቀቁኝ ግልግል ሕዝብን ማስደንበር፣ማስበርገግ እና መደንበር ክርስቲያዊ አስተምህሮ አይደለም።የክርስቶስን ሞት ከንቱ በሚያደርግ ነገር አንወሰድ።አንጠመድ እባካችሁ እናስተውል።(የቀበሮ ባሕታዊ ተከታዮች አደራ የስድብ ናዳ እንዳታወርዱብኝ ከተሳሳትሁ በጨዋ ደንብ ንገሩኝ እታረማለሁ :)ባሕታዌ ፍኖት ተከታይም መሪም እንደሌለው መታወቅ አለበት። - መልካም ምሽት !

ዳግማዊ አቤ ጉበኛ! ከዚህ በፊት ታዋቂው ደራሲ አቤ ጉበኛ ከመርካቶ ተነስቶ እስከ ፒያሳ ብቻውን የተቃውሞ ሰልፍ ማድረጉ በታሪክ ተመዝግቧል። ዛሬ ደግሞ ይህ ከስር በምስሉ የሚታየውና በአገዛዙ ፖሊሶች
+2
ዳግማዊ አቤ ጉበኛ! ከዚህ በፊት ታዋቂው ደራሲ አቤ ጉበኛ ከመርካቶ ተነስቶ እስከ ፒያሳ ብቻውን የተቃውሞ ሰልፍ ማድረጉ በታሪክ ተመዝግቧል። ዛሬ ደግሞ ይህ ከስር በምስሉ የሚታየውና በአገዛዙ ፖሊሶች የታሰረው ግለሰብ ብቻውን አዲስ አበባ ከተማ መገናኛ አደባባይ የተቃውሞ ሰልፍ አድርጓል። "ዐብይ አሕመድ አምባገነን፣ ሌባ እና አራጅ ነው" የሚል መፈክርም ጽፎ በግልጽ አሳይቷል። ከስልጣን ወርዶ ለፍርድ መቅረብ አለበት ሲልም ጠይቋል። ይህ ጀግና ግለሰብ በአደባባይ ደፍሮ ብቻውን የጠየቀው ጥያቄ የሚሊዮኖች ጥያቄ ነው። ዛሬ እሱ በአደባባይ ያደረገው ነገ ሚሊዮኖች ማድረጋቸው አይቀርም። ይህ ግለሰብ ዳግማዊ አቤ ጉበኛ ነው። እግዚአብሔር ባለህበት ይጠብቅህ!

"እኔ ስማርከው ስምህ አትንኩት ደበሌ ነበር:: አሁን ጄኔራል ባጫ ደበሌ ተብለሃል:: በ1982 ዓ.ም ከ508ኛ ግብረ ሀይል ወንድሞችህ ጋር ተማርከህ ወደ ሳህል ተራራ ወደ አራረፍ ሸለቆ ስወስድህ ትዝ አይልህም ወይ:: ወተቱን ወደ ውሃ ስትቀይረውስ ትዝ አይልህም ወይ? - የሻዕብያ ታጋይ ተስፋዬ እምሬ

#ሚሊሻዎቹ የሰው ልጅ የያዙ አልመሰላቸውም። ከዱር አስፈሪ አራዊት ያደኑ ይመስል ፊታቸው ላይ ደስታ ይነበባል። እጆቹን ወደኃላ ጠፍረው አስረውታል። ጫማውን አስወልቀውታል። በመኪና ጭነው ይዘውት ሲመጡ
+3
#ሚሊሻዎቹ የሰው ልጅ የያዙ አልመሰላቸውም። ከዱር አስፈሪ አራዊት ያደኑ ይመስል ፊታቸው ላይ ደስታ ይነበባል። እጆቹን ወደኃላ ጠፍረው አስረውታል። ጫማውን አስወልቀውታል። በመኪና ጭነው ይዘውት ሲመጡ በድብደባ እንዳሰቃዩት ፊቱ ይናገራል። እንዲህም ሆኖ በሆነ ተአምር ያመልጣቸው ይመስል ከሶስት አቅጣጫ መሳሪያ ደቅነውበታል። የዱር እንስሳት አድነው ሽልማት ያገኙ ይመስል በደስታ ሰክረዋል። እንዲህ የሚያሰቃዩት የሰው ልጅ ፉጡር መሆኑን ፈፅሞ ረስተውታል። ሊረሽ ኑት ፣ ሊገድሉት ይዘውት እየመጡ እንኳን ከስቃይ እፎይ እንዲል አላደረጉትም። ለደቂቃዎች ባይደበድቡት እንኳን የመሳሪያቸውን አፈሙዝ ደግነውበት ልቦናውን ከሞት ጋር አፋጠውታል። ለሰከንድ እንኳን ያልቆመ ስቃይና ህመም እያፈራረቁበት ደጋግመው ገድ ለውታል። ይህ ነው ኢትዮጵያ ላይ እየተፈፀመ ያለው ግፍ። #በአብይ ዘመን እየተተገበረ ያለው ፍትህ ይህ ነው። #ሚሊሻ በነፃነት ይረ ሽነሃል። የዱር እንሰሳትን ያህል እንኳን ክብር የሌለው ሞት ይፈረድበሃል። ሰውነትህ ተሽሮ እንደ አውሬ ትታደናለህ። በዚህ ዘመን የሰው ልጅ በሀገራችን እየተረሸነ ፣ እየተ ገደለ ያለው እንዲህ ነው 😢😢 . . .

የማይነገር አስደናቂ ኦፕሬሽን ከቤተ-መንግስቱ አቅራቢያ ተፈፅሟል። ዝርዝሩ ወደፊት ይገለፃል። የፋኖ የኢንተለጀንስ አቅም ግን👌👌