fa
Feedback
የወራቤ ሰለፊዮች መገናኛ

የወራቤ ሰለፊዮች መገናኛ

رفتن به کانال در Telegram

📝👉በአላህ ፍቃድ በዚህ ቻነል በወራቤ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ መድረሳዎች የሚሰጡ የሰለፊዮች ደርስ ፣ሙሃደራ እንዲሁም መልእክቶች የሚተላለፉበት ይሆናል !!! https://t.me/ibnbaz1212

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
2 046
مشترکین
+1924 ساعت
+2007 روز
+49630 روز
آرشیو پست ها
تنبيهات على أحكام تختص بالمؤمنات.pdf3.14 MB

رسالة الحجاب.pdf4.04 KB

جناية التميع على المنهج السلفي.pdf11.60 MB

በሃጢባ መርከዝ የሚሰጡ የደርስና የኮርስ ፕሮግራሞች: ከሰኞ እስከ እሁድ ጁምዓ ሲቀር ዘውትር ጠዋት እና ከአሱር ሰላት በኃላ መደበኛ የቃዒዳና የቁርአን ነዘር ቂርአት ይሰጣል። ቅዳሜና እሁድ (ከዙሁር
በሃጢባ መርከዝ የሚሰጡ የደርስና የኮርስ ፕሮግራሞች: ከሰኞ እስከ እሁድ ጁምዓ ሲቀር ዘውትር ጠዋት እና ከአሱር ሰላት በኃላ መደበኛ የቃዒዳና የቁርአን ነዘር ቂርአት ይሰጣል። ቅዳሜና እሁድ (ከዙሁር  እስከ አሱር ሰላት) ሁሉንም አካታች የሆነ ልዩ ሳምንታዊ የኮርስ ፕሮግራም ይሰጣሉ:— ኮርሶቹ በየወሩ ለሁለት ተከፍለው የሚሰጡ ይሆናል። አንደኛ: በኡስታዝ አቡ ኑህ በየወሩ ለተከታታይ ሶስት ሳምንታት(ቅዳሜና እሁድ ከ8:00—10:00 ሰአት) የሸይኽ ዑበይድ አልጃቢሪይ ሪሳላ የሆነችው ጂናየቱ አተመዩዑ ኮርስ በሃጢባ መርከዝ ይሰጣል። ይህም ኮርስ መጪው ቅዳሜ ቀን ሚያዚያ 24/2018 የሚጀመር ይሆናል። ሁለተኛ: በኡስታዝ አቡ ሙዓዝ በየወሩ ለአንድ ሳምንት (ቅዳሜና እሁድ ከ8:00—10:00 ሰአት)  የሪሳለቱ አልሂጃብ ኮርስ በሃጢባ መርከዝ ይሰጣል። እነዚህ ሳምንታዊ ኮርሶች በመርከዙ ኦፊሻል ቻናል ኦንላይን የሚተላለፉ ይሆናል።እንዲሁም የሪሳላዎቹ ፒዲኤፍም በዚሁ ቻናል የሚያያዙ ይሆናል። ስለዚህ ከወዲሁ ሱናን ለማሰራጨት እንትጋ ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚይን እንዳሉት: قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله: "كلما سمحت الفرصة لنشر السنة فانشرها يكن لك أجرها، وأجر من عمل بها إلى يوم القيامة." ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ሱናን የማሰራጨት ዕድል ባጋጠመ ጊዜ ሁሉ አሰራጫት፤ ምንዳዋንም ታገኛለህ፤ በእርሷም ላይ የሠራ ሰውንም ምንዳ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ ትመነዳለህ። https://t.me/ibnbaz1212

በኢብኑባዝ መድረሳ የሚሰጡ የደርስ ፕሮግራሞች እንደሚከተሉት ናቸው: ከሱብሂ በኃላ የሚሰጡ ደርሶች በመጀመሪያ ዙር የሚሰጡ ደርሶች: —ሉመዓቱልኢዕቲቃድ በኡስታዝ ቢላል ቀን:ሰኞና ማክሰኞ —ተንቢሃት በ
በኢብኑባዝ መድረሳ የሚሰጡ የደርስ ፕሮግራሞች እንደሚከተሉት ናቸው: ከሱብሂ በኃላ የሚሰጡ ደርሶች በመጀመሪያ ዙር የሚሰጡ ደርሶች: —ሉመዓቱልኢዕቲቃድ በኡስታዝ ቢላል ቀን:ሰኞና ማክሰኞ —ተንቢሃት በኡስታዝ አቡ ኑህ ቀን: ቅዳሜና እሁድ —ዑምደቱልአህካም በኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ቀን:ከእሮብ እስከ አርብ በሁለተኛ ዙር የሚሰጡ ደርሶች —መሳኢሉልጃሂሊያ በኡስታዝ አቡ ኑህ ቀን: ቅዳሜና እሁድ —ረውደቱል አንዋር በኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ቀን:ከእሮብ እስከ አርብ —ሚንሃጅ አልፊርቀቲ አናጂያ የሸይኽ  መሀመድ ጀሚይል ዚይኑው በኡስታዝ ቢላል ቀን:ሰኞና ማክሰኞ የአንደኛ ዙር ደርሶች በቅድሚያ ተቀርተው ሲጠናቀቁ ሁለተኛው ዙር የሚቀጥል ይሆናል። በኢብኑባዝ መድረሳ በቀን ወቅት በተለያዩ የእውቀት መስኮች ላይ በኡስታዝ አቡኑህ ደርሶች የሚሰጡ ይሆናል። ቅዳሜና እሁድ (ከአሱር ሰላት በኃላ እስከ 12:00 ሰአት) ሁሉንም ሴቶች አካታች በሆነ መልኩ ኹዝዓቂደተከ ሪሳላ በኡስታዝ አቡ ኑህ ትቀራለች። ከሰኞ እስከ ሀሙስ (ከአሱር ሰላት በኃላ እስከ 12:00 ሰአት) የኪታቡተውሂድ ደርስ ሴቶች በሴቶች የሚሰጥ ይሆናል። ከመግሪብ እስከዒሻ  በኡስታዝ አቡ ኑህ በመድረሳው ቋሚና መደበኛ ደርሶች ይሰጣሉ። قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله: "كلما سمحت الفرصة لنشر السنة فانشرها يكن لك أجرها، وأجر من عمل بها إلى يوم القيامة." ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ሱናን የማሰራጨት ዕድል ባጋጠመ ጊዜ ሁሉ አሰራጫት፤ ምንዳዋንም ታገኛለህ፤ በእርሷም ላይ የሠራ ሰውንም ምንዳ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ ትመነዳለህ። https://t.me/ibnbaz1212

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በኢብንባዝና በአጢባ መድረሳ ያሉ ጀመዓዎችን አድ አድርጉበት بارك الله فيكم