es
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Ir al canal en Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Mostrar más
4 804
Suscriptores
+324 horas
+467 días
+28130 días
Archivo de publicaciones
If anyone has a used scientific calculator for sale, pls DM us! 📥 Sc.Calculator @Astu_marketplace

በተያያዘ ዜና ፣ በደቡብ ኦሞ ዞን እንደ አዲስ እየተስፋፋ በመጣው የማርበርግ ቫይረስ ሁለት ወንድማማቾች በቀናት ልዩነት ህይወታቸው ማለፉ ታውቋል። "ወጣቱ በታመመ ሰዓት ሊጠይቁት የሄዱ በርካታ የ9ኛ
በተያያዘ ዜና ፣ በደቡብ ኦሞ ዞን እንደ አዲስ እየተስፋፋ በመጣው የማርበርግ ቫይረስ ሁለት ወንድማማቾች በቀናት ልዩነት ህይወታቸው ማለፉ ታውቋል። "ወጣቱ በታመመ ሰዓት ሊጠይቁት የሄዱ በርካታ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ስለነበሩ እነሱም በሙሉ ተለይተው ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል" || @ASTU_Network

‎" ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ይዘጋሉ፤ ትራንስፖርትን ጨምሮ ለበሽታዉ አስጊ የሆኑ እንቅስቃሴዎች ላይ ገደብ ጥለናል" - የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር ‎ ‎በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወ
+1
‎" ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ይዘጋሉ፤ ትራንስፖርትን ጨምሮ ለበሽታዉ አስጊ የሆኑ እንቅስቃሴዎች ላይ ገደብ ጥለናል" - የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር ‎ ‎በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በማርበርግ ቫይረስ ስጋት ምክንያት ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ የትራንስፖርት እና የመዝናኛ ቦታዎች ላይ ዕገዳ መጣሉን የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ኡመር ኖኩዌ  ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። ‎ ‎በአከባቢው አንድ ሰዉ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወቱ ማለፉን ተከትሎ ዉሳኔው መተላለፉን የገለፁት ምክትል አስተዳዳሪዉ በወረዳው ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረሃይል ተወያይቶ ዉሳኔ ማስተላለፉን ገልፀዋል። ‎ ‎በዚህም መሠረት በወረዳዉ የሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ዕገዳና ክልከላ መጣሉን አቶ ኡመር ገልፀዋል። ‎ ‎በዚህም መሰረት ፦ ‎ ‎➡️ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ዝግ ሆነው ይቆያሉ፤ ‎➡️ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዳይሰጡና የሁለት እግር ሞተር ሳይክሎችም ከአሽከርካሪው ውጪ ሁለተኛ ሰው ላልተወሰነ ጊዜ መጫን አይችሉም፤ ‎➡️ ሰርግ፣ ምረቃ፣ ድግስና በሀዘንም ህዝብ ሊያሰባስቡ የሚችሉ ሁኔታዎችም ላልተወሰነ ጊዜ እንዲቆሙና ቀብር በጤና ባለሙያዎች ስምሪት ብቻ እንዲከናወን፤ ‎➡️ ዲ ኤስ ቲቭ (Dstv) ጨምሮ ፑል ቤቶች፤ ቤቲንግ ቤቶች እንዲሁም የምሽት ዳንስ ቤቶች፣ ጫት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ተዘግተው እንዲቆዩ፤ ‎➡️ ሰዎች በቡድንና በብዛት የሚሳተፉባቸዉ ማንኛውም አይነት ስፖርታዊ ውድድሮች በወረዳዉ እንዳይካሄዱ ዉሳኔ መተላለፉን አብራርተዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሀዋሳ @tikvahethiopia

Be their best! Looking for a truly thoughtful gift 🎁? Order your beloved ones custom realistic portrait that's Unique. Meani
+1
Be their best!
Looking for a truly thoughtful gift 🎁? Order your beloved ones custom realistic portrait that's Unique. Meaningful. Unforgettable for your loved ones. Be their best, for a lifetime.
View prices and place your order through this bot @jaredstudio_bot

Announcement: Students listed above are informed that their certificates for participating in the ASTU Cleaning Campaign can be collected from Tuesday to Thursday (December 16–18) at Block 302, Room 9, between 12:00–3:00 (night) local time. Please note that certificates will only be issued during the stated dates and time. Students who come before or after the arranged schedule will not be served.

ይኼ ልጅ በ350 መድቦ 100K ከበላ በኋላ ገንዘቡን withdraw ሳያደርግ ነው የተዘጋው... 😭😂 The definition of ጠማማ እድል... 🤣 .
ይኼ ልጅ በ350 መድቦ 100K ከበላ በኋላ ገንዘቡን withdraw ሳያደርግ ነው የተዘጋው... 😭😂 The definition of ጠማማ እድል... 🤣 .

የሁሉም ፈቃድ ተሰረዘ‼️ የሁሉም የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ተሰረዘ‼️ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰሩ የሁሉም የስፖርት ውድድር ውርርድ (Betting) ድር
የሁሉም ፈቃድ ተሰረዘ‼️ የሁሉም የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ተሰረዘ‼️ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰሩ የሁሉም የስፖርት ውድድር ውርርድ (Betting) ድርጅቶች የተሰጠውን የሥራ ፈቃድ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ መሰረዙን አስታውቋል። የሥራ ፈቃዱ የተሰረዘው በውርርድ እና በፋይናንስ ዘርፎች ላይ በተካሄደ ጥልቅ አገር አቀፍ ግምገማ ውጤት ላይ ተመስርቶ ነው። የሕዝብን ጥቅም ማስከበር እና የዘርፉን ስርአት ማስተካከል ነው። በሂደት ላይ ያለው ምርመራ በዘርፉ ውስጥ ሰፊ የሆነ ሕገ-ወጥ አሰራር፣ የፈቃድ ውል ጥሰት፣ እና ለብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሚሆን ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር መኖሩን በግልጽ አሳይቷል። የሎተሪ አገልግሎቱ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ውሳኔው በሥራ ላይ ባሉትና ቀደም ሲል በይፋ በታገዱት በሁሉም የውርርድ ድርጅቶች በእኩልነት ተፈጻሚ እንደሚሆን ገልጿል። የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች እና ሲስተም ኦፕሬተሮች/አቅራቢዎች ወዲያውኑ እንዲያቆሙ የተሰጠው መመሪያ፡ * ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአካልም ሆነ በዲጂታል መንገድ የሚካሄድ ማንኛውም የውርርድ ሥራ እንዲቋረጥ ተደርጓል። * ሁሉም የገንዘብ ማስገቢያ መንገዶች አገልግሎት መስጠት እንዲያቆሙ ታዝዘዋል። * አዲስ ውርርድ መቀበል ፈጽሞ አይቻልም። ይህ እርምጃ በሀገሪቱ የፋይናንስ እና የብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሆኑ ህገ-ወጥ አሰራሮችን ለመከላከል የተወሰደ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል። =========≠============ 💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

በጥር 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና የሚወስዱ እጩ ምሩቃን ዝርዝርና ሙሉ መረጃ መሙያ ቅፅ

Good Morning, everyone! 👋🌅 Just a quick reminder for today... 😁 1. Today is Monday — the first day of the week... 🥲🥱 2. It's December 15, 2025. (ታህሳስ 6 ፣ 2018) 🙆🏻‍♂    > Only two weeks left until 2026! 🤯    > And exactly three weeks until our final exam... 🫠 Happy Monday! 🙌 Have a great day! 🤗 .

If anyone has a used scientific calculator for sale, pls DM us! 📥 Sc.Calculator @Astu_marketplace

ጊነስ የአለም ሪከርዶች የኬንያዊቷን ለ48 ሰዓታት ዛፍ አቅፎ የመቆየት ተግባር በሪከርድነት መዝግቧል። ትሩፊና ሙቶኒ የተባለች ኬንያዊት ከፈረንጆቹ ጥር 31 እስከ የካቲት 2 ድረስ ለሁለት ቀናት ያህ
+1
ጊነስ የአለም ሪከርዶች የኬንያዊቷን ለ48 ሰዓታት ዛፍ አቅፎ የመቆየት ተግባር በሪከርድነት መዝግቧል። ትሩፊና ሙቶኒ የተባለች ኬንያዊት ከፈረንጆቹ ጥር 31 እስከ የካቲት 2 ድረስ ለሁለት ቀናት ያህል ዛፍ አቅፋ መቆየት የቻለች ሲሆን ጊነስ ይህንን በሪከርድነት መዝግቧል። ምንም እንኳን ጊነስ ለየካቲቱ ሪከርድ አሁን ገና እውቅና ቢሰጣትም ሙቶኒ ከቀናት በፊት ለሶስት ቀን ወይም 72 ሰዓታት ዛፍ በማቀፍ ይህንኑ ሪከርድ አሻሽላለች። ሙቶኒ የ48 ሰዓቱን ዛፍ የማቀፍ ሪከርድ ለመያዝ 5 ወር ዝግጅት ነበራት ሲባል ሙቶኒ ዛፍ የማቀፉን ተግባር የፈፀመችው ዛፍ ማቀፍ የሚሰጠውን የአዕምሮ ሰላም ላይ ያለውን ንቃት ለመጨመር እንደሆነ ገልፃለች። ጊነስ የአለም ሪከርድ ሙቶኒ 72 ሰዓት ማቀፏን በሪከርድነት ለመመዝገብ ያሏትን ማስረጃዎች እንድታቀርብ ጠይቋል። ጊነስ የቀረበውን ሪከርድ ከተመለከተ በኋላ የሙቶኒን የ48 ሰዓታት ሪከርድ ከቀናት በፊት ወዳሻሻለችው የ72 ሰዓት ሪከርድ ከፍ ያደርገዋል። ዘገባው የኬንያንስ ነው። 😀   |   @tikvahethmagazine

If anyone has a used scientific calculator for sale, pls DM us! 📥 Sc.Calculator @Astu_marketplace

✍ በዚህ ጉዳይ የግል አስተያየት... በመጀመሪያ ይሄ ረቂቅ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከመቅረቡ እና ተወካዮቹም ዝምብለው አጨብጭበው ከማጽደቃቸው በፊት በትክክል አስበውበታል ወይ❓ አላሰቡም! እነሱ አጨብጭበው ማጽደቅ አይሰለቻቸውም 😏... ምን ቸገራቸው ለራሳቸው ጥሩ ኑሮ እየኖሩ ነው። ደሃውን ግን ማን ያስባል❓😔 Almost ሁሉም ሰው እቃ ወይም የተለያየ ነገር ለመያዝ ቀለል ባለ መልኩ የሚጠቀመው ፌስታልን ነው። ታዲያ ፌስታል ሲከለከል ሌላ እሱን የሚተካ ነገር ተዘጋጅቷል❓ወፍ! 🤷‍♂️ ይሄ ህግ ከጸደቀ በኋላ ፌስታል ከመጠቀም ወደ አለመጠቀም የመሸጋገሪያ በቂ ጊዜ ተሰጥቷል❓ አልተሰጠም! 🤷‍♂️ ቆይ የዚህች ሀገር ደሃው ማህበረሰብ ምን ይሁን❓ የኑሮ ውድነቱ ሌላ ታሪክ! ይቀንሳል ይሻሻላል ሲባል ጭራሽ እየጨመረ ነው። ደሃው ሰው ቡሌ እንኳን ሰብስቦ እንዳይበላ ይኸው ፌስታል መጠቀም እየተከለከለ ነው። የቴካዌይዋን ነገር ሌላ ጊዜ እንመለስበታለን! 😂 ኧረ እስኪ መጀመሪያ ሀገራችን 🇪🇹 ሰላም ትሁን ፤ ሌላው ቀስ ብሎ ይደርሳል! 🥱😒😑 .

ፌስታል‼️ በኢትዮጵያ ከጥር 23 ቀን 2018 ጀምሮ፣ ስስ ፌስታል መጠቀም እንደማይቻልና ይዞ የተገኘም ከ5000-10,000 ብር እንደሚቀጣ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል። በኢትዮጵያ
ፌስታል‼️ በኢትዮጵያ ከጥር 23 ቀን 2018 ጀምሮ፣ ስስ ፌስታል መጠቀም እንደማይቻልና ይዞ የተገኘም ከ5000-10,000 ብር እንደሚቀጣ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል። በኢትዮጵያ የፕላስቲክ ከረጢት መጠቀም፣ ማመረት እና ወደ አገር ውስጥ ማስገባት በገንዘብ እና በእስራት የሚያስቀጣ ድንጋጌ የተካተተበት ረቂቅ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁ ይታወሳል። The takeaway thing... 🌚🫠😅 .

This survey is part of our Software Requirements Engineering project. Your responses will help us design a better navigation system for our campus. We kindly request all students to complete this survey form. Thank you for your participation! 🔗 Link:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScvkLaC9i96UWp13AqJ0Q6JYFv3UotB5woQQaS55uQI_0y1gQ/viewform?usp=header
|| @ASTU_Network

photo content

Lost 🆔 Name: Israel Ashenafi ID.№: Ugr/36163/16 Contact: @afro978

#ዜና_ቴክኖሎጂ (Friendly 😁) OpenAI አልተቻለም‼️🤯🥵😵‍💫😮‍💨 OpenAI የተባለው እና እንደ ChatGPT ያሉ የAI ቴክኖሎጂዎችን በማልማት የሚታወቀው ግዙፉ የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ካምፓኒ cook እያደረገ ነው 😮‍💨😁... ካምፓኒው ያለማቸው የAI ሞዴሎች አቅም በጣም በሚያስደነግጥ ፣ በአደገኛ እና በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ እንደሆነ እየታየ ነው። በነሐሴ ወር 2025 GPT-5 ሞዴል ተለቀቀ ፤ እኛም እንደ አቅማችን በየ ቴሌግራም ቻናላችን ላይ ዘገብን LOL 😸 (አያስቅም 😼 ሰው ባለው ነው እንግዲህ 🤷‍♂️😅)። በ GPT-5 አቅም እና የመልስ አሰጣጥ ተገርመን ሳንጨርስ ባለፈው ህዳር ወር 2025 ላይ GPT-5.1 ተለቀቀ። በዚህን ጊዜ ፣ GPT-5.1-Codex-Max የተባለው ሞዴል አቅሙ የሚያስገርም ነበር። በጣም የሚገርመው ነገር ይሄ በነሐሴ ወር 2025 የነበረው የGPT-5 ሞዴል አቅም 27% ብቻ የነበረ ሲሆን ፣ በህዳር ወር 2025 የወጣው GPT-5.1-Codex-Max የተባለው ሞዴል አቅም ወደ 76% ከፍ ብሏል 🤯። በዚህኛው GPT-5.1 ሞዴል ተገርመን ሳንጨርስ አሁን ደግሞ ከአንድ ወር በኋላ GPT-5.2 ዛሬ ተለቋል 😵‍💫። Open AI GPT-5.2 የተሰኘውን ሞዴሉን ያስተዋወቀ ሲሆን ይህም ሞዴል እንደ Coding እና ሒሳብ ባሉ ዘርፎችም ላይ መሻሻሉም ተገልጿል። በዚህም GPT‑5.2 Instant, Thinking እና Pro የተባሉ ሞዴሎችን አስተዋውቋል። GPT‑5.2 Thinking ለprofessional እና Real world ለሆኑ ፕሮጀክቶች ጥቅም ላይ እንደሚውል ተገልጿል። Check ማድረግ ከፈለጋችሁ የChatGPT አፕሊኬሽን ክፈቱና የ+ ምልክቱን ነክታችሁ model ውስጥ auto, Instant እና Thinking የሚሉ አማራጮች አሉላችሁ። check አድርጉት። Wait... ✋ ይህ የAI ቴክኖሎጂ ወደየት እየሄደ ነው❓ በነዚህ እኛ አንድ ሴሚስቴር ከምንለው ባጠረ ጊዜ በዚህ ልክ አቅሙ ከጨመረ ፣ በሚቀጥሉት አምስት አመታት ምን ይፈጠር ይሆን❓ መልሱን ለአንባቢያን ትተናል! 🙌😁 በዚህ ጉዳይ አስተያየት ብትሰጡ ደስ ይለናል! 🤗 📰 ዘገባውን አጠናቅሮ ያቀረበው ASTU Network ነው! 😎 መልካም ምሽት! 🙏 || @ASTU_Network

#ዜና_ቴክኖሎጂ #OpenAI #ChatGPT #AI || @ASTU_Network
+1
#ዜና_ቴክኖሎጂ #OpenAI #ChatGPT #AI || @ASTU_Network

📢 DSA Tutorial Alert Join us this Sunday, December 14th, for a deep dive into one of the most important structures in comput
📢 DSA Tutorial Alert Join us this Sunday, December 14th, for a deep dive into one of the most important structures in computer science. What we will cover:
🔷 Graph Data Structures 🧭 Graph Traversal Algorithms → DFS (Depth-First Search) → BFS (Breadth-First Search) → When and why to use each method
Whether you're preparing for Final exam or strengthening your DSA fundamentals, this session will sharpen your problem solving skills. 🗓 Date: Dec 14 (Sunday) ⏰ Time: 3:00 LT 📍 Location: B513
⚠️Free session — no payment required!
See you there! 🚀 👥 Join us: 🔗 CSEC ASTU – LinkedIn 💬 CSEC ASTU – Telegram ▶️ CSEC ASTU – YouTube #DataStructures #Graphs #DFS #BFS #Algorithms #CodingCommunity #CSECASTU #TechSkills