ASTU Network ®️
Kanalga Telegram’da o‘tish
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Ko'proq ko'rsatish4 895
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+57 kunlar
+16430 kunlar
Postlar arxiv
4 895
#FYI
በዩኒቨርሲቲያችን አካዳሚክ ካላንደር መሰረት የመጀመሪያ ሴሚስቴር የሚያልቀው ጥር 8/2018 ዓ.ም ነው። ይህ ማለት በኦርጅናሉ ካላንደር መሰረት ፋይናል ፈተና በምንጨርስበት ቀን ማለት ነው። ከዚያም የሴሚስቴር ዝግ ዕረፍት ከጥር 11-24 ይሆናል።
ነገርግን አሁን በበዓል ምክንያት ፈተና ስለተራዘመ ማክሰኞ ዕለት ፈተና የሚጨርሱ ተማሪዎች ሴሚስቴሩን በጥር 12 ይጨርሳሉ። አንዳንዶች እስከ ሐሙስ የሚቆዩም አሉ።
ከዚያም ጥር 24 ዕረፍቱ ያልቃል ፤ ጥር 25 የሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ይጀመራል 😁... ያም ሆነ ይህ ዕረፍቱ ከሁለት ሳምንት ያነሰ ነው ለማለት ያክል ነው... 😅
.
4 895
#Ad
#💸 Make Passive Income with LinkedIn!
🚀 Rent your LinkedIn account and earn weekly!
📌 Weekly Rates (ETB):
100–500 followers: 1,400 – 3,200 ETB
500–1000 followers: 3,400 – 4,200 ETB
2000+ followers: 4,500+
💰 Payments every 7 days. get paid in first day of rent
✅ Real people are already earning!
📩 DM now → t.me/ExoX100
channel: https://t.me/EscapetheX
4 895
በሚቀጥሉት ሳምንታት OpenAI chatGPT ላይ ማስታወቂያ መልቀቅ እንደሚጀምር አስታወቀ።
AIን ለሁሉም ሰዉ ተደራሽ ለማድረግ በማሰብ በታማኝነትና በግልፅነት የነጻ ተጠቃሚዎች ላይ ማስታዎቂያዎችን ለመልቀቅ እንዳሰቡ ተናግረዋል።
OpenAI እንዳስታወቀው
⚫በChatGPT ውስጥ ያሉ ምላሾች በማስታወቂያዎች ላይ ተጽዕኖ አይኖራቸውም።
⚫ማስታወቂያዎች ሁል ጊዜ የተለዩ እና በግልጽ የተቀመጡ ናቸው።
⚫የተጠቃሚዎች chat historyና ንግግሮች ለማስታቀቂያ አስነጋሪዎች ተላልፈው አይሰጡም።
⚫በተጨማሪም፣ ፕሮ፣ ቢዝነስ እና ኢንተርፕራይዝ ደረጃዎች ማስታወቂያ አይኖራቸውም።
@bighabesha_softwares
4 895
+1
ተፈጸመ !
የተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
የፊልም ፣ የትያትር፣ የማስታወቂያ ፣ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ባለሙያው ተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በ43 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
ሁለገቡ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ባለትዳር እና የ3 ልጆች አባት ነበር።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
4 895
+9
የተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ የአስከሬን ሽኝት ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው
***************
ከትናንት በስቲያ ድንገተኛ ኅልፈቱ የተሰማው ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ ነጻነት ወርቅነህ የአስከሬን ሽኝት ሥነ-ሥርዓት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተካሄደ ይገኛል።
በፊልም እና ቴአትር ተዋናይነት፣ በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት እና በሌሎች የጥበብ ሥራዎቹ ስመጥር እና ተወዳጅ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባደረበት ሕመም ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም በድንገት ሕይወቱ ማለፉ ይታወሳል።
በላሉ ኢታላ
#EBCDotstream #NetsanetWorkneh #Funera
4 895
💁🏻♂ CGPA Calculation for 1st Year
👉 Formula:
➲ (1st Semester GPA + 2nd Semester GPA) / 2
🔰 Reason:
Both semesters have the same credit hours (CrHrs).
— — — — — — — — — — — — — — — — —
💁🏻♂ CGPA Calculation for SoEEC after 3rd Semester
👉 Formula:
[(1st Year CGPA × 38) + (3rd Semester GPA × 18)] / 56
🔰 Reason:
The credit hours for the first year (38) and third semester (18) are different, so a weighted average is used.
|➲| @ASTU_Network4 895
Attention Second-Year Engineering Students❗
It’s time to decide which department you want to join and set your preferences accordingly. Please do this as soon as possible, as your preferences may be taken at any time from now on.
Important:
If you make changes to your preferences after they have been taken, those changes will not be considered. Even if your CGPA qualifies you for the department you switch to later, you will still be assigned to the department you originally chose. If you submit a complaint to the school, citing that you had the CGPA for your new choice, your complaint will be declined. The school will refer to your initial preference, the time your preferences were recorded, and any subsequent changes. The portal logs every change you make (while you cannot see this information, the administration can).
Take action now if you haven’t decided and set your preferences!
|| @ASTU_Network
4 895
#Internship
The third-year internship program is here, and we've already started sharing information about it.
We'll be covering and posting various updates, aspects, and details as much as we can.
Stay tuned!
|| @ASTU_Network
4 895
#3rd_year
#Internship
Internship Application Information
Starting today, students are taking the internship application forms from the department. Below are some tips to help guide the process:
1. Where Can You Apply?
There are many organizations and companies where you can seek internship opportunities, including:
- Airlines
- INSA (Information Network Security Agency)
- Banks (should be head offices)
- Media companies like OBN, EBC, EBS, etc.
- Universities
- Tech companies
- The United Nations (UN)
- The Ministry of Innovation and Technology
- The Ethiopian Space Society
- Other relevant organizations
Explore these options and check where students from previous years have interned to get a better idea.
2. How to Apply?
- Start by color printing your application form collected from the department, as you will be submitting it to multiple places.
- Fill out the required information, including your name and any other details requested.
- Attach the completed form to any additional documents needed by the specific company.
- Submit the application directly to the organization of your choice.
- Once approved, the company will stamp your application and provide details about the internship program.
-Once completed, bring the form back to the department for submission.
3. What If You Don’t Find a Placement?
If you are unable to secure an internship on your own:
- The department will assist by assigning you to a placement.
- However, it is highly recommended that you search independently to maximize your opportunities.
- If the department cannot find a placement, you will need to wait until next year for another chance.
4. How Long Do You Have to Search?
You can continue searching even after the semester begins, up until approximately the midterm exam period.
‼️Note: More detailed information will be provided next semester as soon as you all return to campus, so there is no need to worry.
👉Students who have not yet taken the internship application form can find the attached PDF file below. Please make sure to color print it.
Best of luck with your internship applications! If you have further questions, feel free to reach out.
...................................
@eceunity
...................................
4 895
+2
ተወዳጁ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ከዚህ አለም በሞት ተለዬ።
ነፃነት በአጋጠመው ድንገተኛ ህመም ነው ዛሬ ረፋድ ላይ ከዚህ አለም የተለየው።
በቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነት፣ በተዋናይነትና በሌሎች የጥበብ ስራዎች ውስጥ ስመጥር እና ተወዳጅ ከሆኑ የጥበብ ሰዎች አንዱ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባደረበት ህመም በድንገት ከዚህ ዓለም ተለይቷል፡፡
ለበርካታ ዓመታት በኢቢኤስ ቴሌቪዥን የሚተላለፈው የቤተሰብ ጨዋታ ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ የሆነው ነጻነት ወርቅነህ ባለትዳርና የ3 ልጆች አባት ነበር፡፡
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ማኔጅመንትና ሰራተኞች ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ ባልደረቦቹ እንዲሁም አድናቂዎቹ መፅናናትን ይመኛል በማለት መግለጫ አውጥቷል።
4 895
🚨 ATTENTION ALL SECOND-YEAR STUDENTS OF THE SCHOOL OF ELECTRICAL ENGINEERING & COMPUTING! 🚨
Today is NOT just another day — it is a career-defining moment you absolutely cannot afford to miss!
🕙 Time: Today at exactly 10:00 LT
📍 Venue: Block 507
The School of Electrical Engineering and Computing is hosting a power-packed, eye-opening ORIENTATION SESSION designed to help you make one of the most important decisions of your academic life — choosing your department.
✨ Why is this orientation UNMISSABLE?
🔍 Every single department will be explained in deep detail — no confusion, no guessing, no regrets.
🎓 You’ll gain clear insight into courses, career paths, expectations, and opportunities for each department.
💡 This session is specifically crafted to eliminate ambiguity, fear, and uncertainty about department selection.
🚀 It is a once-in-a-lifetime opportunity to align your passion, skills, and future career goals.
Venue 507
Today at 10:00 LT
4 895
Let’s all stand up from our chairs and clap our hands for the second-year SoEEC students! 👏🔥
Today, they have officially finished the semester successfully! 🎉🙌
It was hard, but they did it! 🦍🏆🦾
We wish you all a wonderful time for the rest of your stay on campus! 🤗
.
4 895
የባንክ ሒሳብዎትን ከፋይዳ ጋር አጣምረዋል ?
የባንክ ሒሳብዎን ከፋይዳ ጋር ካላጣመሩ ያጣምሩ።
ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸውን ለማጣመር የተፈቀደው ጊዜ ገደብ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ነው።
ከፋይዳ ጋር ሒሳባቸውን ያላጣመሩ የባንክ ደንበኞች የባንክ አገልግሎት አያገኙም።
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ፥ " ጊዜው እየሄደ ነው የባንክ ሒሳብዎን ከፋይዳ ጋር ያጣምሩ " ብሏል።
ደንበኞች በቀጥታ ካሉበት ሆነው በኦንላይን ማጣመር እንደሚችሉም ተገልጿል።
ሲስተም ላይ በነበረ መጨናነቅ ለቀናት የመዘግየት ችግር ተፈጥሮ እንደነበር አመልክቶ አሁን ላይ ችግሩ መፈታቱን አሳውቋል።
ደንበኛ የሆኑት የት ባንክ ነው ? ከታች ከተዘረዘሩት ዝርዝር ውስጥ ደንበኛ የሆኑበትን ባንክ በመምረጥ እና ሊንኩን በመከተል ባለ 16 አኃዝ የፋይዳ ቁጥር (FAN/FCN) ተጠቅመው ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ሒሳብዎን ያጣምሩ።
🪪 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ https://cbefayda.cbe.com.et/
🪪 አቢሲኒያ ባንክ: https://cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect
🪪 አዋሽ ባንክ : https://fayda.awashbank.com
🪪 የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ: https://my.coopbankoromiasc.com/harmonization
🪪 ኦሮሚያ ባንክ ፡ https://obfayda.oromiabank.com/
🪪 ወጋገን ባንክ : https://fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization
🪪 ንብ ባንክ፡ https://fayda.nibbank.com.et/
🪪 ፀሀይ ባንክ፡https://fayda.tsehaybank.com.et/FAYDA/home
🪪 ስንቄ ባንክ : https://fayda.siinqeebank.com:7443
🪪 ዘምዘም ባንክ : https://fayda.zamzambank.com.et
🪪 አማራ ባንክ : https://fayda.amharabank.com.et
#NationalID
@tikvahethiopia
4 895
#ዜና
አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ75 ሃገራት የቪዛ ሂደቶችን ልታቋርጥ ስለመሆኑ ተነገረ።
የአሜሪካ የስቴት ዲፓርትመንት የውጪ ሃገር ዜጎች ዲቪን ጨምሮ ወደ አሜሪካ ሄደው በቋሚነት መኖር ሲፈልጉ የሚሰጣቸው ቪዛ ( Immigrant Visa) ሂደት በ75 ሃገራት ሊያቋርጥ ነው።
ፎክስ ኒውስ የስቴት ዲፓርትመንትን የውስጥ ማስታወሻ ተመለከትኩ ብሎ ባወጣው መረጃ፣ ማቋረጡ በፈረንጆቹ ጥር 21፣ 2026 ጀምሮ ወደ ስራ ይገባል።
ሂደቱ ይቋረጥባቸዋል ከተባሉ ሃገራት መካከልም ኢትዮጵያ፣ ግብፅ፣ ኤርትራ፣ሩሲያ፣ ብራዚል፣ፓኪስታን፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያና ታይላንድ ይገኙበታል።
|| @ASTU_Network
4 895
ከሰሞኑ የሚታየው የሌሊትና የማለዳ ቅዝቃዜ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ
ከሳይቤሪያ በከፍተኛ የአየር ግፊት ወደ ኢትዮጵያ የሚነፍሰው ደረቅና ቀዝቃዛ አየር መጠናከሩን ተከትሎ ከሰሞኑ የሚታየው የሌሊትና የማለዳ ቅዝቃዜ ይቀጥላል ሲል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ኢንስቲትዩቱ፤ ከሳይቤሪያ በከፍተኛ የአየር ግፊት በመነሳት ወደ ሀገራችን የሚነፍሰው ደረቅና ቀዝቃዛ አየር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁሟል።
በዚህም ምክንያት የበጋው ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች የሚስተዋል ሲሆን፤ በሰሜን፣ በምሥራቅ፣ በመካከለኛውና በደቡብ ደጋማ አካባቢዎች የቅዝቃዜ መጠኑ ከ5 ዲግሪ ሴልሺየስ በታች እንደሚሆን አመላክቷል።
በሌላ በኩል በስምጥ ሸለቆ፣ በሰሜን ምሥራቅ፣ በመካከለኛውና በደቡብ ምዕራብ አካባቢዎች አልፎ አልፎ አነስተኛ ዝናብ እንደሚኖር ተጠቁሟል።
በአብዛኛዎቹ የመኸር ሰብል አብቃይ አካባቢዎች የሚኖረው ደረቅ የአየር ሁኔታ ለድህረ ሰብል ስብሰባ አመቺ መሆኑን ኢንስቲትዩቱ ገልጿል።
በተጨማሪም የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎች ደረቅ ሆነው ቢቆዩም፣ በመጨረሻዎቹ ጥቂት ቀናት በጣም አነስተኛ ዝናብ ሊያገኙ እንደሚችሉ ኢንስቲትዩቱ መግለፁን ኢፕድ በዘገባው አመልክቷል።
#ፍሬሽመረጃ
