ASTU Network ®️
Ir al canal en Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Mostrar más4 804
Suscriptores
+324 horas
+467 días
+28130 días
Archivo de publicaciones
4 804
📢 DSA Tutorial Alert
Join us this Sunday, December 14th, for a deep dive into one of the most important structures in computer science.
What we will cover:
🔷 Graph Data Structures 🧭 Graph Traversal Algorithms → DFS (Depth-First Search) → BFS (Breadth-First Search) → When and why to use each methodWhether you're preparing for Final exam or strengthening your DSA fundamentals, this session will sharpen your problem solving skills. 🗓 Date: Dec 14 (Sunday) ⏰ Time: 3:00 LT 📍 Location: B513
⚠️Free session — no payment required!See you there! 🚀 👥 Join us: 🔗 CSEC ASTU – LinkedIn 💬 CSEC ASTU – Telegram ▶️ CSEC ASTU – YouTube #DataStructures #Graphs #DFS #BFS #Algorithms #CodingCommunity #CSECASTU #TechSkills
4 804
+1
Are you looking for a thoughtful gift 🎁?
Order your custom portrait-it's not just another temporary gift, but a valuable, timeless gift that will create lasting memories for your loved ones.
View price and order through this bot @jaredstudio_bot
4 804
🌟 Stop Walking, Start Clicking! 🍔🍕
LIYU DELIVERY — Fast • Cheap • Reliable
🍕🍔 We deliver it ALL at ASTU:
- 🍲 FRESH FOODS from top restaurants
- 💧 WATER JARS right to your Dorm
- 🍔 PIZZA & BURGERS for your cravings
Hot and fresh — delivered to your dorm.
⭐ WHY LIYU?
⚡ Super fast delivery
🎯 Easy ordering – pick what you want in seconds
🛍️ Tons of choices
💸 Affordable for students
📣 ORDER NOW https://t.me/liyudelivery_bot
LIYU DELIVERY — Comfort delivered.
4 804
Adobe Photoshop, Acrobat እና Adobe Express ChatGPT ላይ ተካተዋል።
እንደሚታወቀው ከዚ በፊት chatGPT ላይ Spotifyና Canvaን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ 3rd party ፕላትፎርሞች እንደተካተቱ ይታወቃል።
አሁን ደግሞ official የAdobe ምርት የሆኑት Adobe Photoshop, Adobe Acrobat እና Adobe Express chatGPT ላይ በነፃ መጠቀም እንደሚቻል ተገልጿል።
4 804
" ተማሪው ከዋናዉ ቤተ መጽሐፍ ሰገነት ላይ ወድቆ ወደ አርባምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከደረሰ በኋላ ነው ህይወቱ ያለፈው " - የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
➡️ " አስክሬኑ ዛሬ ወደ ቤተሰቦቹ ተሸኝቷል፤ የሻማ ማብራት መርሃግብር ይደረጋል " - የተማሪዎች ሕብረት
በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ የነበረው ጥላሁን ባዘዘዉ ትላንት ምሽት በጫሞ ካምፓስ ከዋናዉ ቤተ መጽሐፍ ጣሪያ ሰገነት ላይ ወድቆ ወደ አርባምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከደረሰ በኋላ ሕይወቱ ማለፉን ጉዳዩን በቅርበት እናዉቃለን ያሉ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጫሞ ካምፓስ ተማሪዎች ተናግረዋል።
"ተማሪው ባሳለፍነዉ ዐርብ ለሕክምና ወደ አዲስ አበባ ሄዶ እሁድ መመለሱን አረጋግጠናል" ያለን የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አንድ የተማሪዎች ሕብረት አመራር ትላንት ማምሻውን በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጫሞ ካምፓስ ከሚገኘዉ ዋናው የተማሪዎች ቤተመጽሐፍ ጣሪያ ላይ ወድቆ በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል ከተወሰደ በኋላ በዚያው ሕይወቱ ማለፉን አብራርቷል።
ከእንደዚህ አይነት ድንገተኛ አደጋ ፈጣሪ ይጠብቀን! 🥺🙏😔
|| @ASTU_Network
4 804
🍞 AB BREAD DELIVERY! 🥖
😋 Daily Fresh Bread! 🤌🤗
እስከ ማታ ትዕዛዝ ተቀብለን ጠዋት እናደርሳለን! 🤗
ከሰዓት መውሰድ የምትፈልጉ ደግሞ በመደወል መውሰድ ይቻላል! 🙌
🍞 1 ዳቦ: 16ብር ብቻ! 😊
☎️ አሁኑኑ ይደውሉ! 👇
📞 +251981661226
📞 +251942510836
🛃 ORDER NOW!
👥 Join us: @ab_bread1
4 804
Australia ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች በሙሉ ሁሉንም social media ፕላትፎርሞች አንዳይጠቀሙ በይፋ አግዳለች።
እኛ ሀገርስ ከስንት አመት በታች መሆን አለበት?
4 804
Subject: Mandatory Meeting for All Graduating Students
Dear GC Students,
This is to inform you that the Vice President for Academic Affairs has scheduled a meeting with all undergraduate graduating-class students to discuss important matters regarding preparations for the 2018 EC Exit Examination.
Please be informed of the meeting details:
Date: Friday, Dec 12, 2025
Time: 2:00 PM
Venue: Oda Nebe Hall
Attendance is mandatory for all graduating students.
4 804
+1
🎉 GRAND OPENING ANNOUNCEMENT 🎉
STEM x AMC Collaboration
After our “Coming Soon” announcement, the moment is finally here!
We are excited to invite all students to the Grand Opening of the STEM Center in collaboration with AMC.
📅 Date: December 11
⏰ Time: 10:00 AM (Local Time)
📍 Venue: Oda Nebe Hall
Join us for an inspiring launch filled with innovation, creativity, and new opportunities.
Come discover what we’ve been preparing for you — workshops, tech programs, creative labs, and many more exciting initiatives.
Be part of the movement. Be part of the future.
See you there! 🚀✨
4 804
🎉 GRAND OPENING ANNOUNCEMENT 🎉
STEM x AMC Collaboration
After our “Coming Soon” announcement, the moment is finally here!
We are excited to invite all students to the Grand Opening of the STEM Center in collaboration with AMC.
📅 Date: December 11
⏰ Time: 10:00 AM (Local Time)
📍 Venue: Oda Nebe Hall
Join us for an inspiring launch filled with innovation, creativity, and new opportunities.
Come discover what we’ve been preparing for you — workshops, tech programs, creative labs, and many more exciting initiatives.
Be part of the movement. Be part of the future.
See you there! 🚀✨
4 804
ለማሳወቅ ያክል...
የአቢሲንያ ባንክ ደንበኞች ወደ ሌሎች ባንኮች የሚልኩት ገንዘብ ከአካውንታቸው ተቀናሽ ቢሆንም ገንዘቡ ለተቀባይ እየደረሰ አለመሆኑን እየተናገሩ ነው።
ባንኩ በበኩሉ ችግሩ በቴክኒክ መቆራረጥ የተከሰተ መሆኑን በመጥቀስ ችግሩን በአጭር ግዜ ለመቅረፍ እየሰራ መሆኑን ተናግሯል።
ስለዚህ የአቢሲኒያ ባንክን የምትጠቀሙ ተማሪዎች ችግሩ እስከሚቀረፍ ለጊዜው ወደ ሌሎች ባንኮች ገንዘብ እንዳትልኩ እናሳስባለን!
|| @ASTU_Network
4 804
#Fun 😸
ከዚህ በፊት ChatGPT ልደቱ/ቷ (We dk if it's M or F lol 😁) እንደነበር ተናግረን ነበር።
የChatGPT የሶስተኛ አመት ልደት እንደሆነ ብቻ ተናግረን አለፍን እንጂ መልካም ምኞታችንን አልገለጽንም 🙁
ለባለውለታችን እና የክፉ ቀን ደራሻችን ChatGPT መልካም ልደት ብለን መልካም ምኞታችንን ካልገለጽን ለማለት እንገልፃለን❓😅
እስኪ አሁን ጊዜው ቢያልፍም የሆነ ነገር በማለት መልካም ምኞታችንን እንግለጽ 🙂
*Me:
🎂 Dear ChatGPT, Happy Birthday!
Over these three years, you've become an indispensable assistant for millions of users. In studies, finance, work, and even governance.
We wish you continued learning, growth, and that you keep delighting us with your answers—even if they aren't always perfect.
With love, humans 🥹🥰... 😅
የእናንተም መልካም ምኞት አስቀምጡ 👇😁
|| @ASTU_Network
4 804
ዩኒቨርስቲያችን አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ራስ-ገዝ ለመሆን ጥያቄ ካቀረቡ አምስት ዩኒቨርስቲዎች መካከል ቀዳሚው ነው።
ለማስታወስ ያክል ከዚህ በፊት የዩኒቨርስቲያችን ፕሬዚዳንት ዶ/ር ለሚ ጉታ ፣ ዩኒቨርስቲው ራስ-ገዝ ለመሆን አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመቀጠል ራስ-ገዝ ዩኒቨርስቲ ለመሆን ትምህርት ሚኒስቴር ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች ለሟሟላት እየተሰራ መሆኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (#ኢዜአ) መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል።
🔗 የዩኒቨርስቲያችን ፕሬዝዳንት ለሚ ጉታ (ዶ/ር) ዩኒቨርስቲውን ራስ-ገዝ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉትን ስራዎች የጠቀሱበትን እና ስለጉዳዩ ዝርዝር ማብራርያ የሰጡበትን ፖስት ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ 👇
https://t.me/ASTU_Network/2087?single|| @ASTU_Network
4 804
#MoE
አምስት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ ለመሆን ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
ባሕር ዳር፣ ጅማ፣ ጎንደር፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ ለመሆን ጥያቄ ያቀረቡ ዩኒቨርሲቲዎች መሆናቸውን በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች በአስተዳደር፣ በፋይናንስ፣ በሰው ሃብት፣ በአካዳሚክ ጉዳዮች እና በምርምር ዘርፍ ባላቸው ቁመና እና በሚያስመዘግቡት ውጤት መሰረት ወደ ራስገዝነት እንደሚሸጋገሩ ጠቁመዋል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስገዝ መሆን የሚያስችለውን የሁለት ዓመት የሽግግር ጊዜ አጠናቆ ወደ ሙሉ ራስገዝነት በመሸጋገር ላይ እንደሚገኝም ገልፀዋል፡፡
@tikvahuniversity
4 804
So you guys... engineering students 😁, future engineers, Ethiopia's hopes 😅, second-year students, especially Elecs—how’s life going? 🙂
.
4 804
#FYI #Random
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሠሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት የምርጫ ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሆነ የጊዜ ሠሌዳው አመላክቷል።
በተመሳሳይ ፣ እኛ የሁለተኛ ሴሚስቴር ፋይናል ፈተና ተፈትነን የምንጨርሰው ግንቦት 21 ሲሆን ከግቢ የምንወጣው ደግሞ ግንቦት 24 ነው።
ከፈተና መልስ ወደ ምርጫ... 🗳️😅
|| @ASTU_Network
4 804
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
POV: ChatGPT was not working for a few minutes when Cloudflare went down last time... 🫠
ASTU students' lives right after it went down... 😸 ROFL 😅
.
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
