ASTU Network ®️
Открыть в Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Больше4 829
Подписчики
+1124 часа
+507 дней
+29330 день
Архив постов
4 830
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
💁🏻♂️ Check out what's on ASTU Marketplace, order what you want, and get free delivery! 🤗
✅ Headset
🎧 P9 Headset
🎧 JBL Headset
🎧 U - Neckband
🎧 Sports
🎧 TUNE YG07
🔉 JBL Wireless Speaker
🔰 Mouse
🖱️ Wired Mouse
🖱️ Wireless Mouse
🔌 Dividers
➦ Divider 1
➦ Divider 2
➦ Divider 3
🎧 AirPods
➦ Pro70 Digital AirPod
➦ Pro 5S
➦ Pro 6S
➦ Pro 5S 🆕
🎧 Earphones
➦ Vivo
➦ Ruggas
➦ Samsung
➦ Yod
➦ C-Type Earphone
💾 OTG, Flash & Cables
➦ Dual OTG Flash
➦ USB Flash
➦ Cables (C-C, USB-C, USB-B)
➦ OTG
🔌 Mobile Chargers ⚡
➦ Model PL12 (USB-C)
➦ 3 USB Outputs
➦ Samsung 45W Super Fast Charger
➦ T-max Charger
➦ T-max iPhone Charger
➦ iPhone Charger Original
⌚ Hand Watch
➦ For Girls
➦ Type1
➦ Type2
➦ Type3
🏷️ Stickers
🛃 ORDER NOW! 🤗
👉 Contact Us 👈
👇🏽 Click here & Join us 👇🏽
🇦 🇸 🇹 🇺
🇲 🇦 🇷 🇰 🇪 🇹 🇵 🇱 🇦 🇨 🇪
🔖 𝗔𝗦𝗧𝗨 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁𝗽𝗹𝗮𝗰𝗲 🛒
4 830
#Ad
🌟 Stop Walking, Start Clicking! 🍔🍕
LIYU DELIVERY — Fast • Cheap • Reliable
🍕🍔 We deliver it ALL at ASTU:
- 🍲 FRESH FOODS from top restaurants
- 💧 WATER JARS right to your Dorm
- 🍔 PIZZA & BURGERS for your cravings
Hot and fresh — delivered to your dorm.
⭐ WHY LIYU?
⚡ Super fast delivery
🎯 Easy ordering – pick what you want in seconds
🛍️ Tons of choices
💸 Affordable for students
📣 ORDER NOW https://t.me/liyudelivery_bot
LIYU DELIVERY — Comfort delivered.
4 830
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
If anyone has a used scientific calculator for sale, pls DM us!
📥 Sc.Calculator
@Astu_marketplace
4 830
በተያያዘ ዜና ፣ በደቡብ ኦሞ ዞን እንደ አዲስ እየተስፋፋ በመጣው የማርበርግ ቫይረስ ሁለት ወንድማማቾች በቀናት ልዩነት ህይወታቸው ማለፉ ታውቋል።
"ወጣቱ በታመመ ሰዓት ሊጠይቁት የሄዱ በርካታ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ስለነበሩ እነሱም በሙሉ ተለይተው ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል"
|| @ASTU_Network
4 830
+1
" ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ይዘጋሉ፤ ትራንስፖርትን ጨምሮ ለበሽታዉ አስጊ የሆኑ እንቅስቃሴዎች ላይ ገደብ ጥለናል" - የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር
በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በማርበርግ ቫይረስ ስጋት ምክንያት ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ የትራንስፖርት እና የመዝናኛ ቦታዎች ላይ ዕገዳ መጣሉን የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ኡመር ኖኩዌ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
በአከባቢው አንድ ሰዉ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወቱ ማለፉን ተከትሎ ዉሳኔው መተላለፉን የገለፁት ምክትል አስተዳዳሪዉ በወረዳው ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረሃይል ተወያይቶ ዉሳኔ ማስተላለፉን ገልፀዋል።
በዚህም መሠረት በወረዳዉ የሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ዕገዳና ክልከላ መጣሉን አቶ ኡመር ገልፀዋል።
በዚህም መሰረት ፦
➡️ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ዝግ ሆነው ይቆያሉ፤
➡️ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዳይሰጡና የሁለት እግር ሞተር ሳይክሎችም ከአሽከርካሪው ውጪ ሁለተኛ ሰው ላልተወሰነ ጊዜ መጫን አይችሉም፤
➡️ ሰርግ፣ ምረቃ፣ ድግስና በሀዘንም ህዝብ ሊያሰባስቡ የሚችሉ ሁኔታዎችም ላልተወሰነ ጊዜ እንዲቆሙና ቀብር በጤና ባለሙያዎች ስምሪት ብቻ እንዲከናወን፤
➡️ ዲ ኤስ ቲቭ (Dstv) ጨምሮ ፑል ቤቶች፤ ቤቲንግ ቤቶች እንዲሁም የምሽት ዳንስ ቤቶች፣ ጫት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ተዘግተው እንዲቆዩ፤
➡️ ሰዎች በቡድንና በብዛት የሚሳተፉባቸዉ ማንኛውም አይነት ስፖርታዊ ውድድሮች በወረዳዉ እንዳይካሄዱ ዉሳኔ መተላለፉን አብራርተዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
@tikvahethiopia
4 830
+1
Be their best!Looking for a truly thoughtful gift 🎁? Order your beloved ones custom realistic portrait that's Unique. Meaningful. Unforgettable for your loved ones. Be their best, for a lifetime.
View prices and place your order through this bot @jaredstudio_bot
4 830
Announcement:
Students listed above are informed that their certificates for participating in the ASTU Cleaning Campaign can be collected from Tuesday to Thursday (December 16–18) at Block 302, Room 9, between 12:00–3:00 (night) local time.
Please note that certificates will only be issued during the stated dates and time. Students who come before or after the arranged schedule will not be served.
4 830
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
ይኼ ልጅ በ350 መድቦ 100K ከበላ በኋላ ገንዘቡን withdraw ሳያደርግ ነው የተዘጋው... 😭😂
The definition of ጠማማ እድል... 🤣
.
4 830
የሁሉም ፈቃድ ተሰረዘ‼️
የሁሉም የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ተሰረዘ‼️
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰሩ የሁሉም የስፖርት ውድድር ውርርድ (Betting) ድርጅቶች የተሰጠውን የሥራ ፈቃድ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ መሰረዙን አስታውቋል።
የሥራ ፈቃዱ የተሰረዘው በውርርድ እና በፋይናንስ ዘርፎች ላይ በተካሄደ ጥልቅ አገር አቀፍ ግምገማ ውጤት ላይ ተመስርቶ ነው።
የሕዝብን ጥቅም ማስከበር እና የዘርፉን ስርአት ማስተካከል ነው።
በሂደት ላይ ያለው ምርመራ በዘርፉ ውስጥ ሰፊ የሆነ ሕገ-ወጥ አሰራር፣ የፈቃድ ውል ጥሰት፣ እና ለብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሚሆን ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር መኖሩን በግልጽ አሳይቷል።
የሎተሪ አገልግሎቱ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ውሳኔው በሥራ ላይ ባሉትና ቀደም ሲል በይፋ በታገዱት በሁሉም የውርርድ ድርጅቶች በእኩልነት ተፈጻሚ እንደሚሆን ገልጿል።
የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች እና ሲስተም ኦፕሬተሮች/አቅራቢዎች ወዲያውኑ እንዲያቆሙ የተሰጠው መመሪያ፡
* ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአካልም ሆነ በዲጂታል መንገድ የሚካሄድ ማንኛውም የውርርድ ሥራ እንዲቋረጥ ተደርጓል።
* ሁሉም የገንዘብ ማስገቢያ መንገዶች አገልግሎት መስጠት እንዲያቆሙ ታዝዘዋል።
* አዲስ ውርርድ መቀበል ፈጽሞ አይቻልም።
ይህ እርምጃ በሀገሪቱ የፋይናንስ እና የብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሆኑ ህገ-ወጥ አሰራሮችን ለመከላከል የተወሰደ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
=========≠============
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
4 830
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
Good Morning, everyone! 👋🌅
Just a quick reminder for today... 😁
1. Today is Monday — the first day of the week... 🥲🥱
2. It's December 15, 2025. (ታህሳስ 6 ፣ 2018) 🙆🏻♂
> Only two weeks left until 2026! 🤯
> And exactly three weeks until our final exam... 🫠
Happy Monday! 🙌
Have a great day! 🤗
.
4 830
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
If anyone has a used scientific calculator for sale, pls DM us!
📥 Sc.Calculator
@Astu_marketplace
4 830
+1
ጊነስ የአለም ሪከርዶች የኬንያዊቷን ለ48 ሰዓታት ዛፍ አቅፎ የመቆየት ተግባር በሪከርድነት መዝግቧል።
ትሩፊና ሙቶኒ የተባለች ኬንያዊት ከፈረንጆቹ ጥር 31 እስከ የካቲት 2 ድረስ ለሁለት ቀናት ያህል ዛፍ አቅፋ መቆየት የቻለች ሲሆን ጊነስ ይህንን በሪከርድነት መዝግቧል።
ምንም እንኳን ጊነስ ለየካቲቱ ሪከርድ አሁን ገና እውቅና ቢሰጣትም ሙቶኒ ከቀናት በፊት ለሶስት ቀን ወይም 72 ሰዓታት ዛፍ በማቀፍ ይህንኑ ሪከርድ አሻሽላለች።
ሙቶኒ የ48 ሰዓቱን ዛፍ የማቀፍ ሪከርድ ለመያዝ 5 ወር ዝግጅት ነበራት ሲባል ሙቶኒ ዛፍ የማቀፉን ተግባር የፈፀመችው ዛፍ ማቀፍ የሚሰጠውን የአዕምሮ ሰላም ላይ ያለውን ንቃት ለመጨመር እንደሆነ ገልፃለች።
ጊነስ የአለም ሪከርድ ሙቶኒ 72 ሰዓት ማቀፏን በሪከርድነት ለመመዝገብ ያሏትን ማስረጃዎች እንድታቀርብ ጠይቋል።
ጊነስ የቀረበውን ሪከርድ ከተመለከተ በኋላ የሙቶኒን የ48 ሰዓታት ሪከርድ ከቀናት በፊት ወዳሻሻለችው የ72 ሰዓት ሪከርድ ከፍ ያደርገዋል።
ዘገባው የኬንያንስ ነው።
😀 | @tikvahethmagazine
4 830
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
If anyone has a used scientific calculator for sale, pls DM us!
📥 Sc.Calculator
@Astu_marketplace
4 830
✍ በዚህ ጉዳይ የግል አስተያየት...
በመጀመሪያ ይሄ ረቂቅ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከመቅረቡ እና ተወካዮቹም ዝምብለው አጨብጭበው ከማጽደቃቸው በፊት በትክክል አስበውበታል ወይ❓ አላሰቡም! እነሱ አጨብጭበው ማጽደቅ አይሰለቻቸውም 😏... ምን ቸገራቸው ለራሳቸው ጥሩ ኑሮ እየኖሩ ነው። ደሃውን ግን ማን ያስባል❓😔
Almost ሁሉም ሰው እቃ ወይም የተለያየ ነገር ለመያዝ ቀለል ባለ መልኩ የሚጠቀመው ፌስታልን ነው። ታዲያ ፌስታል ሲከለከል ሌላ እሱን የሚተካ ነገር ተዘጋጅቷል❓ወፍ! 🤷♂️
ይሄ ህግ ከጸደቀ በኋላ ፌስታል ከመጠቀም ወደ አለመጠቀም የመሸጋገሪያ በቂ ጊዜ ተሰጥቷል❓ አልተሰጠም! 🤷♂️
ቆይ የዚህች ሀገር ደሃው ማህበረሰብ ምን ይሁን❓ የኑሮ ውድነቱ ሌላ ታሪክ! ይቀንሳል ይሻሻላል ሲባል ጭራሽ እየጨመረ ነው። ደሃው ሰው ቡሌ እንኳን ሰብስቦ እንዳይበላ ይኸው ፌስታል መጠቀም እየተከለከለ ነው።
የቴካዌይዋን ነገር ሌላ ጊዜ እንመለስበታለን! 😂
ኧረ እስኪ መጀመሪያ ሀገራችን 🇪🇹 ሰላም ትሁን ፤ ሌላው ቀስ ብሎ ይደርሳል! 🥱😒😑
.
4 830
ፌስታል‼️
በኢትዮጵያ ከጥር 23 ቀን 2018 ጀምሮ፣ ስስ ፌስታል መጠቀም እንደማይቻልና ይዞ የተገኘም ከ5000-10,000 ብር እንደሚቀጣ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል። በኢትዮጵያ የፕላስቲክ ከረጢት መጠቀም፣ ማመረት እና ወደ አገር ውስጥ ማስገባት በገንዘብ እና በእስራት የሚያስቀጣ ድንጋጌ የተካተተበት ረቂቅ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁ ይታወሳል።
The takeaway thing... 🌚🫠😅
.
4 830
This survey is part of our Software Requirements Engineering project. Your responses will help us design a better navigation system for our campus.
We kindly request all students to complete this survey form. Thank you for your participation!
🔗 Link:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScvkLaC9i96UWp13AqJ0Q6JYFv3UotB5woQQaS55uQI_0y1gQ/viewform?usp=header|| @ASTU_Network
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
