es
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Ir al canal en Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Mostrar más
4 778
Suscriptores
+1024 horas
+1237 días
+26130 días
Archivo de publicaciones
Repost from MTJ DELIVERY
ጧት 2:00 ጀምሮ በከረዮ በር  ወደ አዲስ አበባ የሚሄዱ መኪኖች አሉ። MTJ Travel ለቅዳሜ  የተመዘገባቺሁ ጧት ላይ ከረዮ በር (OBN TV አጠገብ ያለው በር) በመምጣት መጓዝ ትችላላችሁ።ለሁሉም እየደወሉ ማስተናገድ አስቸጋሪ ስለሆነ ነው  ። ላልተመዘገባችሁም ክፍት ቦታ ይኖራል። ቻናሉን join ያድርጉ አዲስ ነገር ስንለቅ በቅድሚያ ይደርሳቹሃል። እሁድ ሰኞ ማክሰኞ ጧት 2:00 and 4:00 ላይ አለ Channel https://t.me/ASTU_JAR_GROUP

Repost from MTJ DELIVERY
ቅዳሜ ጧት 2:00 ጀምሮ በከረዮ በር  ወደ አዲስ አበባ የሚሄዱ መኪኖች አሉ። MTJ Travel ለቅዳሜ  የተመዘገባቺሁ ጧት ላይ ከረዮ በር (OBN TV አጠገብ ያለው በር) በመምጣት መጓዝ ትችላላችሁ።ለሁሉም እየደወሉ ማስተናገድ አስቸጋሪ ስለሆነ ነው  ። ላልተመዘገባችሁም ክፍት ቦታ ይኖራል። ቻናሉን join ያድርጉ አዲስ ነገር ስንለቅ በቅድሚያ ይደርሳቹሃል። ከቅዳሜ እስከ ማክሰኞ ጧት 2:00 and 4:00 ላይ አለ Channel https://t.me/ASTU_JAR_GROUP

Repost from N/a
🚍 H‑ASTU Transport Returns! 🔥 Your trusted ride from ASTU to Hawassa is back🔥 👉 Reliable, comfortable, and student‑run...
🚍 H‑ASTU Transport Returns! 🔥      
         Your trusted ride from        ASTU to Hawassa is back🔥
👉 Reliable, comfortable, and student‑run... 🤗 ✅ Includes: • Comfortable transport • Luggage handling • Pickup from ASTU Gate • Drop-off at Hawassa መናኸርያ   💵 ትራንስፖርት ብቻ: 900 ብር 💼 የሻንጣ ክፍያ: በመጠን ይለያያል 📅 Departure: Sunday, May 24 🧏‍♂ እኛ እራሳችን ስለሆነ ምንጭንላችሁ ለ ሻንጣ አታስቡ 🤗 ⏰ ከዛሬ ጀምራችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ ✍️ ለመመዝገብ : 👤 @thereal_Natnael 👤 @Ado_na 📲 Phone numbers: 👇 📞 [ 0984866262 ] 📞 [ 0949979693 ] 🔔 Few places left! 💯 Register now! 🤝 Secure your place! 🤗 Travel safe!

The last day on campus for the year is May 27, 2026 (Ginbot 19, 2028), according to the revised calendar. NB: It excludes GCs and Pharmacy students. |➲| @ASTU_Network

Repost from N/a
🚍 H‑ASTU Transport Returns! 🔥 Your trusted ride from ASTU to Hawassa is back🔥 👉 Reliable, comfortable, and student‑run...
🚍 H‑ASTU Transport Returns! 🔥      
         Your trusted ride from        ASTU to Hawassa is back🔥
👉 Reliable, comfortable, and student‑run... 🤗 ✅ Includes: • Comfortable transport • Luggage handling • Pickup from ASTU Gate • Drop-off at Hawassa መናኸርያ   💵 ትራንስፖርት ብቻ: 900 ብር 💼 የሻንጣ ክፍያ: በመጠን ይለያያል 📅 Departure: Sunday, May 24 🧏‍♂ እኛ እራሳችን ስለሆነ ምንጭንላችሁ ለ ሻንጣ አታስቡ 🤗 ⏰ ከዛሬ ጀምራችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ ✍️ ለመመዝገብ : 👤 @thereal_Natnael 👤 @Ado_na 📲 Phone numbers: 👇 📞 [ 0984866262 ] 📞 [ 0949979693 ] 🔔 Few places left! 💯 Register now! 🤝 Secure your place! 🤗 Travel safe!

Facebook group for sale! 👥 118K+ members DM: FBGp @Astu_marketplace
Facebook group for sale! 👥 118K+ members DM: FBGp @Astu_marketplace

#Congratulations     #FinalExam Congratulations to all the students who finished the second semester final exam today! Whether you struggled or did well, it is what it is 😁. You have nothing to worry about... 🤗 lol😅 Just chill! 🚬😎 Start packing your shits in 😅 Have a great day! |➲| @ASTU_Network

📢 Attention second year CoEEC Students! All students whose names are listed above are required to attend a meeting with university higher officials on May 22, in the afternoon at 8:00 LT. Venue: ODA NABE Attendance will be strictly recorded, and missing the meeting is forbidden. All concerned students are expected to be present on time.

#INSA #Update የ5ኛው ዙር የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ የዕጩ ሰልጣኞች የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል፡፡ የምዝገባው ጊዜ እስከ ግንቦት 17/2018 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን የኢንፎርሜሽን ደኅ
#INSA #Update የ5ኛው ዙር የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ የዕጩ ሰልጣኞች የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል፡፡ የምዝገባው ጊዜ እስከ ግንቦት 17/2018 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን የኢንፎርሜሽን ደኅንነት አስተዳደር (INSA) አሳውቋል፡፡ የቴክኖሎጂ እና የሳይበር ተሰጥኦ ያላችሁና መስፈርቱን የምታሟሉ ወጣቶች በተራዘመው ቀነ ገደብ ውስጥ ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ። የምዝገባ ሊንክ 👇
https://ctc.insa.gov.et/registration
የምዝገባ መስፈርቱን ፣ ስልጠናው የሚሰጥባቸውን ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም ሌሎች መረጃዎች ከላይ ከተያያዘው ፖስት ላይ ወይም ከታች ባለው ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ 👇 |➲| @ASTU_Network

የባንክ አካውንታችሁን ከFayda መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የእያንዳንዱን ባንክ link ማስታወስ አይጠበቅባችሁም። ይህን link በመጠቀም የሁሉም ባንኮችን link ማግኘት ትችላላችሁ። 🔗 LINK:
የባንክ አካውንታችሁን ከFayda መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የእያንዳንዱን ባንክ link ማስታወስ አይጠበቅባችሁም። ይህን link በመጠቀም የሁሉም ባንኮችን link ማግኘት ትችላላችሁ። 🔗 LINK:
https://id.et/connect
|➲| @ASTU_Network

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተሰጠ መግለጫ ለተከበራችሁ ውድ ደንበኞቻችን! በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት በሀገሪቱ በሚገኙ በተመረጡ ከተሞች ላይ የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች እስከ ግንቦት 06 ቀ
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተሰጠ መግለጫ ለተከበራችሁ ውድ ደንበኞቻችን! በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት በሀገሪቱ በሚገኙ በተመረጡ ከተሞች ላይ የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች እስከ ግንቦት 06 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ከደንበኞች የፋይዳ መታወቂያ ጋር እንዲተሳሰር የተቀመጠው ቀነ ገደብ መጠናቀቁን ተከትሎ በትዕዛዙ መሰረት ደንበኞች እነዚህን ሂሳቦች ማንቀሳቀስ እንዳይችሉ ተደርጓል፡፡ ይህንን ተከትሎ በከፍተኛ ሁኔታ የማስተሳሰር ጥያቄ ወደ ባንካችን እየቀረበ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ባንካችን ይህንን ጫና በመቋቋም ለደንበኞቻችን በሚፈለገው ፍጥነት ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተለያዩ አሰራሮችን ተግባራዊ አድርጓል፡፡ ለአብነት ከግንቦት 7 እስከ ግንቦት 12 በተለየ ምክንያት እንዳይንቀሳቀሱ ከተደረጉት ሂሳቦች ውጪ የተሳሰሩ ሂሳቦችን ደንበኞች ማንቀሳቀስ እንዲችሉ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም ከ ከግንቦት 12 ጀምሮ ደንበኞች ሂሳባቸውን እንዳስተሳሰሩ የመረጃ ስርዓታችን (system) በራሱ ጊዜ ገደቡን እንዲያነሳ ተደርጓል፡፡ መሰል ፈጣን ምላሾን እየሰጠን የደንበኞቻችንን እርካታ እውን ለማድረግ የምንሰራ መሆኑን እያረጋገጥን በዚህ ሂደት ላሳያችሁት ትዕግስት ከልብ እያመሰገንን በደንበኞቻችን ላይ ለተፈጠረው መጉሏሏት ይቅርታ ለመጠየቅ እንወዳለን፡፡ በተጨማሪም እንዳይንቀሳቀስ ከተደረጉ ሂሳቦች እና ከነዚህ ውጭ በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገኙ የባንክ ቅርንጫፍ ደንበኞች እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ አስቀድማችሁ የማስተሳሰር ሂደቱን በባንካችን ቅርንጫፎች በመገኘት ወይም በበይነ መረብ (Online) ማስተሳሰሪያ አማራጭ (https://cbefayda.cbe.com.et) ሂሳባችሁን ለማንቀሳቀስ እንድትችሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

Repost from MTJ DELIVERY
📌 ነገ ማታ 2:00 ሰዓት ምዝገባ አቆማለሁ‼️ MTJ Travel ከግቢ -ወደ አዲስ አበባ (አውቶብስተራ፣መገናኛ፣አየርጤና ፣ላምበረት እና ቃሊቲ) ለአዳማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎ
📌 ነገ ማታ 2:00 ሰዓት ምዝገባ አቆማለሁ‼️ MTJ Travel ከግቢ -ወደ አዲስ አበባ (አውቶብስተራ፣መገናኛ፣አየርጤና ፣ላምበረት እና ቃሊቲ) ለአዳማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት በግሩፕ ወይም በግል መመዝገብ ትችላላችሁ።ያሉን መኪኖች ውስን ስለሆኑ ቀድመው ይመዝገቡ። ለ1ሰው 600birr ነው ሻንጣን አይጨምርም። በተጨማሪም ከአድስአበባ ውጭ ጉዞ የምትፈልጉ ለምሳሌ ሀዋሳ፣ ሻሸመኔ፣ አርሲ...ሰብሰብ ብላቺሁ አናግሩኝ መኪና እናመጣላቹሃለን። ለበለጠ መረጃ 0976124455 0922218897 @M_Fatih2 ቻናሉን join ያድርጉ አዲስ ነገር ስንለቅ በቅድሚያ ይደርሳቹሃል። Channel https://t.me/ASTU_JAR_GROUP

#LOST_ID Name: DURSERA DAAGIM ID_NO:UGR/36736/17 DM:@milkesa_tesema

እንደተፈራው ቤት ለቤት... ማነው ዶርም ለዶርም ሊዞሩ ነው መሰለኝ 👀 ለማንኛውም ለክፉም ለደጉም፣ ይሄ ጊዜ እስኪያልፍ የአርሰናል ደጋፊ ያልነበራችሁ ተማሪዎች ለደህንነታችሁ ጥንቃቄ ብታደርጉ ይመከ
እንደተፈራው ቤት ለቤት... ማነው ዶርም ለዶርም ሊዞሩ ነው መሰለኝ 👀 ለማንኛውም ለክፉም ለደጉም፣ ይሄ ጊዜ እስኪያልፍ የአርሰናል ደጋፊ ያልነበራችሁ ተማሪዎች ለደህንነታችሁ ጥንቃቄ ብታደርጉ ይመከራል 🙄😅 .

#Arsenal 🔥 አርሴናል ከ22 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ። አርሴናል ብርቱ ተፎካካሪው ማንችስተር ሲቲ በበርንማውዝ 1 ለ 1 አቻ መለያየቱ ተከትሎ በሊጉ አንድ ጨዋታ እ
+2
#Arsenal 🔥 አርሴናል ከ22 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ። አርሴናል ብርቱ ተፎካካሪው ማንችስተር ሲቲ  በበርንማውዝ 1 ለ 1 አቻ መለያየቱ ተከትሎ በሊጉ አንድ ጨዋታ እየቀረ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል። አርሴናል ዋንጫውን ያገኘው ከ22 ዓመታት በኋላ ነው። በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ መሪነት ላለፉት ዓመታት የተገነባው ስብስብ በዘንድሮው ውድድር ዘመን በሜዳውም ሆነ ከሜዳው ውጭ ባደረጋቸው ወሳኝ ጨዋታዎች ያስመዘገበው ውጤት ለዚህ ታሪካዊ ስኬት አብቅቶታል። ቡድኑ ከዚህ ስኬት ለተጨማሪ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚም ነው። |➲| @ASTU_Network

" የኤአይ (AI) መተግበሪያዎች የሰው ልጅን የማሰብ እና የመመርመር አቅም ሊያዳክሙ ይችላሉ" - ሮያል ኦብዘርቫቶሪ ግሪንዊች ለጥያቄዎች እና ውስብስብ ችግሮች ፈጣን ምላሽ የሚሰጡ የሰው ሠራሽ አስተ
+1
" የኤአይ (AI) መተግበሪያዎች የሰው ልጅን የማሰብ እና የመመርመር አቅም ሊያዳክሙ ይችላሉ" - ሮያል ኦብዘርቫቶሪ ግሪንዊች ለጥያቄዎች እና ውስብስብ ችግሮች ፈጣን ምላሽ የሚሰጡ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) መተግበሪያዎች በከፍተኛ ፍጥነት እየበዙ መምጣታቸው የሰው ልጅን የማሰብ አቅም ሊያዳክሙ እንደሚችሉ በዩናይትድ ኪንግደም የሚገኘው ጥንታዊ የሳይንስ ተቋም 'ሮያል ኦብዘርቫቶሪ ግሪንዊች' አስጠነቀቀ። የተቋሙ ተቆጣጣሪ (ሮያል ሙዚየም ግሪንዊች) ዳይሬክተር ፓዲ ሮጀርስ ለቢቢሲ በሰጡት ማብራሪያ፤ በኤአይ ላይ የሚኖር " ሙሉ በሙሉ የሆነ ጥገኝነትን " ማስወገድ እንደሚገባ አሳስበዋል። ዳይሬክተሩ ፥ " በፍጥነት በሚመጡ መልሶች ላይ ብቻ መተማመን፤ ለእውቀት፣ ሙያዊ ብቃት እና ፈጠራ መሠረት የሆኑትን የመጠየቅ እና የመመርመር ልምዶች እንዲጠፉ የማድረግ አደጋ አለው " ብለዋል። " የሰው ልጅ ለጥያቄዎች መልስ ለማግኘት በራሱ ጥረት ሲመረምር ያልተጠበቁ ጠቃሚ መረጃዎች ላይ ይደርሳል፤ የኤአይ ፈጣን ምላሾች ግን ይህንን የምርምር ጉዞ ያጠፉታል። ለምሳሌ፦ ቀደምት የከዋክብት አጥኚዎች ያከማቿቸው መረጃዎች ከ150 ዓመታት በኋላ ዛሬ ላለንበት የምድር ጉዞ ትልቅ ሀብት መሆን ችለዋል " ሲሉ አክለዋል። " እንደ ዊኪፒዲያ ያሉ የቀድሞ መገልገያዎች ተጠቃሚው ወደ ዋናው የመረጃ ምንጭ ሄዶ እውነተኝነቱን እንዲያረጋግጥ ይረዱ ነበር። የኤአይ (AI) መገልገያዎች ግን ዝግጁ መልስ ስለሚሰጡ ሰዎች መረጃን በራሳቸው የመመርመር ልምዳቸው እንዲቀንስ ያደርጋሉ " ብለዋል። በጽሑፍ፣ በምሥል፣ በቪዲዮ እና በድምጽ የሚሰሩ የኤአይ መገልገያዎች አሁንም በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ይገኛሉ። ቀላል ረዳት የነበሩት ቻትቦቶች አሁን የሰዎች የቅርብ ወዳጅ እየሆኑ ሲመጡ ምሥል ፈጣሪዎቹ ደግሞ በአደገኛ ፍጥነት እውነተኛ የሚመስሉ ምስሎችን እያመረቱ ነው። ቴክኖሎጂው ለአሥርት ዓመታት የቆዩ መተግበሪያዎች ውስጥ ያሉ ስህተቶችን በማውጣቱ አድናቆት እየተቸረው ቢሆንም፤ ተጠቃሚዎች በሱ ላይ ብቻ ጥገኞች ከመሆን እንዲቆጠቡ የሚሰጡ ማስጠንቀቂያዎች ግን በዚያው ልክ እየጨመሩ ይገኛሉ። ይህ መረጃ የቢቢሲ ነው። ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

ፈጣሪ ሆይ! 🙄 የእኛ ጊቢ ከምር መመስገን አለበት! 👌 ምርጥ ተማሪ ነው ያለው! 🙌 የእኛ ተማሪዎች ጥያቄ ቢኖራቸው እንኳን በሰላማዊ መንገድ ይጠይቃሉ እንጂ እንዲህ violent አይሆኑም። 🤗 ይሄ የተማረ ማህበረሰብ ምልክት ነው! 🧠😁 በዚሁ እንቀጥል 🙏😁 .

ፈጣሪ ሆይ! 🙄 የእኛ ጊቢ ከምር መመስገን አለበት! 👌 ምርጥ ተማሪ ነው ያለው! 🙌 በዚሁ እንቀጥል 🙏😁 .

CBE ቀጥሎም ይሄን ብሏል 👇 በዚህ አጋጣሚ ወደ ቅርንጫፍ በመምጣት ወይም ከላይ ካስቀመጥነው የኦንላይን ማስተሳስሪያ አማራጭ ውጪ፣ ስልክ ተደውሎ ወይም በማህበራዊ ሚዲያ በሚላኩ መልእክቶች የማስተሳሰር ሥራ እንደማይሠራ አውቃችሁ፣ አጋጣሚውን ለማጭበርበር ከሚጠቀሙበት ህገወጦች እራሳችሁን እንድትከላከሉ እናሳስባለን። |➲| @ASTU_Network