ch
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

前往频道在 Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

显示更多
4 765
订阅者
+724 小时
+1307
+25330
帖子存档
📢 Attention second year CoEEC Students! All students whose names are listed above are required to attend a meeting with university higher officials on May 22, in the afternoon at 8:00 LT. Venue: ODA NABE Attendance will be strictly recorded, and missing the meeting is forbidden. All concerned students are expected to be present on time.

#INSA #Update የ5ኛው ዙር የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ የዕጩ ሰልጣኞች የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል፡፡ የምዝገባው ጊዜ እስከ ግንቦት 17/2018 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን የኢንፎርሜሽን ደኅ
#INSA #Update የ5ኛው ዙር የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ የዕጩ ሰልጣኞች የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል፡፡ የምዝገባው ጊዜ እስከ ግንቦት 17/2018 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን የኢንፎርሜሽን ደኅንነት አስተዳደር (INSA) አሳውቋል፡፡ የቴክኖሎጂ እና የሳይበር ተሰጥኦ ያላችሁና መስፈርቱን የምታሟሉ ወጣቶች በተራዘመው ቀነ ገደብ ውስጥ ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ። የምዝገባ ሊንክ 👇
https://ctc.insa.gov.et/registration
የምዝገባ መስፈርቱን ፣ ስልጠናው የሚሰጥባቸውን ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም ሌሎች መረጃዎች ከላይ ከተያያዘው ፖስት ላይ ወይም ከታች ባለው ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ 👇 |➲| @ASTU_Network

የባንክ አካውንታችሁን ከFayda መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የእያንዳንዱን ባንክ link ማስታወስ አይጠበቅባችሁም። ይህን link በመጠቀም የሁሉም ባንኮችን link ማግኘት ትችላላችሁ። 🔗 LINK:
የባንክ አካውንታችሁን ከFayda መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የእያንዳንዱን ባንክ link ማስታወስ አይጠበቅባችሁም። ይህን link በመጠቀም የሁሉም ባንኮችን link ማግኘት ትችላላችሁ። 🔗 LINK:
https://id.et/connect
|➲| @ASTU_Network

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተሰጠ መግለጫ ለተከበራችሁ ውድ ደንበኞቻችን! በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት በሀገሪቱ በሚገኙ በተመረጡ ከተሞች ላይ የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች እስከ ግንቦት 06 ቀ
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተሰጠ መግለጫ ለተከበራችሁ ውድ ደንበኞቻችን! በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት በሀገሪቱ በሚገኙ በተመረጡ ከተሞች ላይ የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች እስከ ግንቦት 06 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ከደንበኞች የፋይዳ መታወቂያ ጋር እንዲተሳሰር የተቀመጠው ቀነ ገደብ መጠናቀቁን ተከትሎ በትዕዛዙ መሰረት ደንበኞች እነዚህን ሂሳቦች ማንቀሳቀስ እንዳይችሉ ተደርጓል፡፡ ይህንን ተከትሎ በከፍተኛ ሁኔታ የማስተሳሰር ጥያቄ ወደ ባንካችን እየቀረበ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ባንካችን ይህንን ጫና በመቋቋም ለደንበኞቻችን በሚፈለገው ፍጥነት ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተለያዩ አሰራሮችን ተግባራዊ አድርጓል፡፡ ለአብነት ከግንቦት 7 እስከ ግንቦት 12 በተለየ ምክንያት እንዳይንቀሳቀሱ ከተደረጉት ሂሳቦች ውጪ የተሳሰሩ ሂሳቦችን ደንበኞች ማንቀሳቀስ እንዲችሉ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም ከ ከግንቦት 12 ጀምሮ ደንበኞች ሂሳባቸውን እንዳስተሳሰሩ የመረጃ ስርዓታችን (system) በራሱ ጊዜ ገደቡን እንዲያነሳ ተደርጓል፡፡ መሰል ፈጣን ምላሾን እየሰጠን የደንበኞቻችንን እርካታ እውን ለማድረግ የምንሰራ መሆኑን እያረጋገጥን በዚህ ሂደት ላሳያችሁት ትዕግስት ከልብ እያመሰገንን በደንበኞቻችን ላይ ለተፈጠረው መጉሏሏት ይቅርታ ለመጠየቅ እንወዳለን፡፡ በተጨማሪም እንዳይንቀሳቀስ ከተደረጉ ሂሳቦች እና ከነዚህ ውጭ በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገኙ የባንክ ቅርንጫፍ ደንበኞች እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ አስቀድማችሁ የማስተሳሰር ሂደቱን በባንካችን ቅርንጫፎች በመገኘት ወይም በበይነ መረብ (Online) ማስተሳሰሪያ አማራጭ (https://cbefayda.cbe.com.et) ሂሳባችሁን ለማንቀሳቀስ እንድትችሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

Repost from MTJ DELIVERY
📌 ነገ ማታ 2:00 ሰዓት ምዝገባ አቆማለሁ‼️ MTJ Travel ከግቢ -ወደ አዲስ አበባ (አውቶብስተራ፣መገናኛ፣አየርጤና ፣ላምበረት እና ቃሊቲ) ለአዳማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎ
📌 ነገ ማታ 2:00 ሰዓት ምዝገባ አቆማለሁ‼️ MTJ Travel ከግቢ -ወደ አዲስ አበባ (አውቶብስተራ፣መገናኛ፣አየርጤና ፣ላምበረት እና ቃሊቲ) ለአዳማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት በግሩፕ ወይም በግል መመዝገብ ትችላላችሁ።ያሉን መኪኖች ውስን ስለሆኑ ቀድመው ይመዝገቡ። ለ1ሰው 600birr ነው ሻንጣን አይጨምርም። በተጨማሪም ከአድስአበባ ውጭ ጉዞ የምትፈልጉ ለምሳሌ ሀዋሳ፣ ሻሸመኔ፣ አርሲ...ሰብሰብ ብላቺሁ አናግሩኝ መኪና እናመጣላቹሃለን። ለበለጠ መረጃ 0976124455 0922218897 @M_Fatih2 ቻናሉን join ያድርጉ አዲስ ነገር ስንለቅ በቅድሚያ ይደርሳቹሃል። Channel https://t.me/ASTU_JAR_GROUP

#LOST_ID Name: DURSERA DAAGIM ID_NO:UGR/36736/17 DM:@milkesa_tesema

እንደተፈራው ቤት ለቤት... ማነው ዶርም ለዶርም ሊዞሩ ነው መሰለኝ 👀 ለማንኛውም ለክፉም ለደጉም፣ ይሄ ጊዜ እስኪያልፍ የአርሰናል ደጋፊ ያልነበራችሁ ተማሪዎች ለደህንነታችሁ ጥንቃቄ ብታደርጉ ይመከ
እንደተፈራው ቤት ለቤት... ማነው ዶርም ለዶርም ሊዞሩ ነው መሰለኝ 👀 ለማንኛውም ለክፉም ለደጉም፣ ይሄ ጊዜ እስኪያልፍ የአርሰናል ደጋፊ ያልነበራችሁ ተማሪዎች ለደህንነታችሁ ጥንቃቄ ብታደርጉ ይመከራል 🙄😅 .

#Arsenal 🔥 አርሴናል ከ22 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ። አርሴናል ብርቱ ተፎካካሪው ማንችስተር ሲቲ በበርንማውዝ 1 ለ 1 አቻ መለያየቱ ተከትሎ በሊጉ አንድ ጨዋታ እ
+2
#Arsenal 🔥 አርሴናል ከ22 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ። አርሴናል ብርቱ ተፎካካሪው ማንችስተር ሲቲ  በበርንማውዝ 1 ለ 1 አቻ መለያየቱ ተከትሎ በሊጉ አንድ ጨዋታ እየቀረ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል። አርሴናል ዋንጫውን ያገኘው ከ22 ዓመታት በኋላ ነው። በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ መሪነት ላለፉት ዓመታት የተገነባው ስብስብ በዘንድሮው ውድድር ዘመን በሜዳውም ሆነ ከሜዳው ውጭ ባደረጋቸው ወሳኝ ጨዋታዎች ያስመዘገበው ውጤት ለዚህ ታሪካዊ ስኬት አብቅቶታል። ቡድኑ ከዚህ ስኬት ለተጨማሪ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚም ነው። |➲| @ASTU_Network

" የኤአይ (AI) መተግበሪያዎች የሰው ልጅን የማሰብ እና የመመርመር አቅም ሊያዳክሙ ይችላሉ" - ሮያል ኦብዘርቫቶሪ ግሪንዊች ለጥያቄዎች እና ውስብስብ ችግሮች ፈጣን ምላሽ የሚሰጡ የሰው ሠራሽ አስተ
+1
" የኤአይ (AI) መተግበሪያዎች የሰው ልጅን የማሰብ እና የመመርመር አቅም ሊያዳክሙ ይችላሉ" - ሮያል ኦብዘርቫቶሪ ግሪንዊች ለጥያቄዎች እና ውስብስብ ችግሮች ፈጣን ምላሽ የሚሰጡ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) መተግበሪያዎች በከፍተኛ ፍጥነት እየበዙ መምጣታቸው የሰው ልጅን የማሰብ አቅም ሊያዳክሙ እንደሚችሉ በዩናይትድ ኪንግደም የሚገኘው ጥንታዊ የሳይንስ ተቋም 'ሮያል ኦብዘርቫቶሪ ግሪንዊች' አስጠነቀቀ። የተቋሙ ተቆጣጣሪ (ሮያል ሙዚየም ግሪንዊች) ዳይሬክተር ፓዲ ሮጀርስ ለቢቢሲ በሰጡት ማብራሪያ፤ በኤአይ ላይ የሚኖር " ሙሉ በሙሉ የሆነ ጥገኝነትን " ማስወገድ እንደሚገባ አሳስበዋል። ዳይሬክተሩ ፥ " በፍጥነት በሚመጡ መልሶች ላይ ብቻ መተማመን፤ ለእውቀት፣ ሙያዊ ብቃት እና ፈጠራ መሠረት የሆኑትን የመጠየቅ እና የመመርመር ልምዶች እንዲጠፉ የማድረግ አደጋ አለው " ብለዋል። " የሰው ልጅ ለጥያቄዎች መልስ ለማግኘት በራሱ ጥረት ሲመረምር ያልተጠበቁ ጠቃሚ መረጃዎች ላይ ይደርሳል፤ የኤአይ ፈጣን ምላሾች ግን ይህንን የምርምር ጉዞ ያጠፉታል። ለምሳሌ፦ ቀደምት የከዋክብት አጥኚዎች ያከማቿቸው መረጃዎች ከ150 ዓመታት በኋላ ዛሬ ላለንበት የምድር ጉዞ ትልቅ ሀብት መሆን ችለዋል " ሲሉ አክለዋል። " እንደ ዊኪፒዲያ ያሉ የቀድሞ መገልገያዎች ተጠቃሚው ወደ ዋናው የመረጃ ምንጭ ሄዶ እውነተኝነቱን እንዲያረጋግጥ ይረዱ ነበር። የኤአይ (AI) መገልገያዎች ግን ዝግጁ መልስ ስለሚሰጡ ሰዎች መረጃን በራሳቸው የመመርመር ልምዳቸው እንዲቀንስ ያደርጋሉ " ብለዋል። በጽሑፍ፣ በምሥል፣ በቪዲዮ እና በድምጽ የሚሰሩ የኤአይ መገልገያዎች አሁንም በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ይገኛሉ። ቀላል ረዳት የነበሩት ቻትቦቶች አሁን የሰዎች የቅርብ ወዳጅ እየሆኑ ሲመጡ ምሥል ፈጣሪዎቹ ደግሞ በአደገኛ ፍጥነት እውነተኛ የሚመስሉ ምስሎችን እያመረቱ ነው። ቴክኖሎጂው ለአሥርት ዓመታት የቆዩ መተግበሪያዎች ውስጥ ያሉ ስህተቶችን በማውጣቱ አድናቆት እየተቸረው ቢሆንም፤ ተጠቃሚዎች በሱ ላይ ብቻ ጥገኞች ከመሆን እንዲቆጠቡ የሚሰጡ ማስጠንቀቂያዎች ግን በዚያው ልክ እየጨመሩ ይገኛሉ። ይህ መረጃ የቢቢሲ ነው። ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

ፈጣሪ ሆይ! 🙄 የእኛ ጊቢ ከምር መመስገን አለበት! 👌 ምርጥ ተማሪ ነው ያለው! 🙌 የእኛ ተማሪዎች ጥያቄ ቢኖራቸው እንኳን በሰላማዊ መንገድ ይጠይቃሉ እንጂ እንዲህ violent አይሆኑም። 🤗 ይሄ የተማረ ማህበረሰብ ምልክት ነው! 🧠😁 በዚሁ እንቀጥል 🙏😁 .

ፈጣሪ ሆይ! 🙄 የእኛ ጊቢ ከምር መመስገን አለበት! 👌 ምርጥ ተማሪ ነው ያለው! 🙌 በዚሁ እንቀጥል 🙏😁 .

CBE ቀጥሎም ይሄን ብሏል 👇 በዚህ አጋጣሚ ወደ ቅርንጫፍ በመምጣት ወይም ከላይ ካስቀመጥነው የኦንላይን ማስተሳስሪያ አማራጭ ውጪ፣ ስልክ ተደውሎ ወይም በማህበራዊ ሚዲያ በሚላኩ መልእክቶች የማስተሳሰር ሥራ እንደማይሠራ አውቃችሁ፣ አጋጣሚውን ለማጭበርበር ከሚጠቀሙበት ህገወጦች እራሳችሁን እንድትከላከሉ እናሳስባለን። |➲| @ASTU_Network

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ መልእት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማስተሳሰርን በተመለከተ ይህን ብሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ሂሳባቸውን
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ መልእት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማስተሳሰርን በተመለከተ ይህን ብሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ያላስተሳሰሩ ደንበኞች የባንክ አገልግሎት ማግኘት አይችሉም። በመሆኑም ባንካችን ያዘጋጀውን የበይነ መረብ (Online) ማስተሳሰሪያ አማራጭ (https://cbefayda.cbe.com.et) በመጠቀም ወይም ወደሚቀርባችሁ የባንካችን ቅርንጫፍ በመሄድ  ሂሳባችሁን እንድታስተሳስሩ እንገልፃለን ብሏል። |➲| @ASTU_Network

" የአካባቢው ፖሊስ ፈጥኖ ባይደርስ ኖሮ የከፋ አደጋ ሊደርስብን ይችል ነበር " - መምህራን በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ውስጥ ፈተና ለመፈተን በሄዱ መምህራን ላይ በተማሪዎች አማካኝነት ስድብ፣ ማ
+1
"  የአካባቢው ፖሊስ ፈጥኖ ባይደርስ ኖሮ የከፋ አደጋ ሊደርስብን ይችል ነበር " - መምህራን በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ውስጥ ፈተና ለመፈተን በሄዱ መምህራን ላይ በተማሪዎች አማካኝነት ስድብ፣ ማንቋሸሽ እና የግድያ ማስፈራራት መፈጸሙን የጥቃቱ ሰለባ የሆኑ መምህራን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ። ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም የተከሰተውን ይህንን ክስተት አስመልክቶ መምህራኑ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል "  የአካባቢው ፖሊስ ፈጥኖ ባይደርስ ኖሮ የከፋ አደጋ ሊደርስብን ይችል ነበር " ብለዋል። የክስተቱ መነሻ ምን ነበር ? የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል መምህራን፣ የአንደኛ ዓመት የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎችን የኮምፒውተር ሳይንስ (Common Course) ፈተና ለመፈተን ወደ ዋናው ግቢ ባቀኑበት ወቅት ውዝግቡ መነሳቱን ያስረዳሉ። " አንዳንድ ተፈታኝ ተማሪዎች የሞባይል ስልኮችን ይዘው ለመፈተን ፍላጎት አሳይተዋል " ያሉት መምህራኑ፣ ስልክ ይዞ መፈተን ከሀገሪቱ የፈተና ሥርዓትና ከኩረጃ መከላከል መመሪያ ውጪ መሆኑን በመግለጽ እንደከለከላቸው አስረድተዋል። " ክልከላውን ተከትሎ አለመግባባት ተፈጠረ " ያሉት መምህራኑ ተማሪዎቹ " በስለት እናርዳችኋለን " የሚሉ የቃላት ጥቃቶችንና ከባድ ማስፈራሪያዎችን መሰንዘራቸው ገልጸዋል። " ፖሊስ ደርሶ ባያስጥለን ኖሮ፣ ተፈታኝ ተማሪዎቹ ከስድብና ማስፈራራት በዘለለ አካላዊ ጥቃት ለማድረስ ሙሉ በሙሉ ተዘጋጅተው ነበር " ሲሉ በወቅቱ የነበረውን አስፈሪ ሁኔታ አስታውሰዋል። የጥቃቱ ሰለባ የሆኑት መምህራን እንደሚያስረዱት፣ ይህ ዓይነቱ ጋጠወጥ ተግባር በዩኒቨርሲቲው ውስጥ አዲስ አይደለም። ከዚህ ቀደም በበርካታ መምህራን ላይ ተመሳሳይ ጫናዎች ሲፈጸሙ መቆየታቸውን ጠቁመዋል። መምህራኑ አክለውም " በተማሪዎች በሚደርስባቸው ተከታታይ ማስፈራሪያ የተነሳ አንዳንድ መምህራን ለደህንነታቸው በመስጋት በክፍል ላልተማሩና ላልተፈተኑ ተማሪዎች ጭምር የማይገባቸውን ውጤት (ማርክ) ለመስጠት እንደሚገደዱ ደርሰንበታል " ብለዋል። ይህ ሁኔታ በትምህርት ጥራቱና በሙያው ክብር ላይ ከፍተኛ በደል እያደረሰ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አመልክተዋል። መምህርነት የተከበረ እና የሀገር አርአያ ሙያ መሆኑን የጠቀሱት የቅሬታ አቅራቢዎቹ ተወካዮች፣ " ይህ ድርጊት በአንዳንድ ተማሪዎች ዘንድ ለእውቀትና ለትምህርት የሚሰጠው ግምት ምን ያህል ዝቅተኛ መሆኑን ማሳያ ነው " ብለዋል። በመሆኑም የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ድርጊቱን በፈጸሙ ህገ-ወጥ ተማሪዎች ላይ ፈጣንና አስተማሪ እርምጃ እንዲወስድ እየጠየቁ ጠይቀዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ጉዳዩን በተመለከተ ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ ማናጅመንት ወይም የአስተዳደር አካላት ምላሽ ለማግኘት ጥረት በማድረግ ላይ ሲሆን፣ ተቋሙ የሚሰጠውን ማብራሪያ ተከታትሎ እንደሚያስተናግድ አስታውቋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ @tikvahethiopia

#Non_Cafe ወርሃዊው የነን-ካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት መግባት ጀምሯል። #3K |➲| @ASTU_Network

1447ኛው የዒድ አልአድሃ በዓል ረቡዕ ይውላል። ​ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ በመታየቷ የዙል-ሂጃ ወር መግባቱ ተገልጿል። ​ይህን ተከትሎ 1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል ዕሮብ ረቡዕ ግ
1447ኛው የዒድ አልአድሃ በዓል ረቡዕ ይውላል። ​ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ በመታየቷ የዙል-ሂጃ ወር መግባቱ ተገልጿል። ​ይህን ተከትሎ 1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል ዕሮብ ረቡዕ ግንቦት 19 ተከብሮ ይውላል። #Haramain @tikvahethiopia

የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር የማስተሳሰርያ የጊዜ ገደብ ማብቃቱን ተከትሎ ፣ ያላስተሳሰሩ ሰዎች የባንክ አገልግሎት እንዳያገኙ እየተደረጉ ሲሆን ፣ ከእነዚህም መካከል የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎትን እንዳይጠቀሙ እገዳ መጣል ይገኝበታል። ሞባይል ባንኪንግ ለመጠቀም ስትሞክሩ ካልሰራላችሁ ምክንያቱ ይሄ ሊሆን ይችላል። ወደ መደበኛ አገልግሎት ለመመለስ ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማስተሳሰር ይኖርባቸዋል። |➲| @ASTU_Network

#MoE የዩኒቨርሲቲዎች የአመራር ምደባ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚወጣ ማስታወቂያ በውድድር እንደሚሆን መንግሥት ገለፀ። የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የአመራር ምደባ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚወጣ ማስታወቂያ
#MoE የዩኒቨርሲቲዎች የአመራር ምደባ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚወጣ ማስታወቂያ በውድድር እንደሚሆን መንግሥት ገለፀ። የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የአመራር ምደባ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚወጣ ማስታወቂያ እውቀት እና ችሎታ መሠረት ባደረገ ውድድር እንዲሆን እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልፀዋል። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አባላት ጋር ሰሞኑን ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው። "ዩኒቨርሲቲዎች በዘር የሚሰባሰቡበት (ቦታ) ሳይሆን በእውቀት፣ በችሎታ እና በውድድር ሰዎች የሚገቡባቸው ከልብ የማሰቢያ፣ የመወያያ እና ጥናትና ምርምር የሚደረግባቸው ተቋማት እንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል" ሲሉ ተናግረዋል። ዩኒቨርሲቲዎች ከምንም ዓይነት ፖለቲካ ተፅዕኖ ነጻ መሆን አለባቸው ያሉት ሚኒስትሩ፤ ዩኒቨርሲቲዎች በነፃነት ለማሰብ እና ለመናገር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ ተቋማት መሆን አለባቸው ብለዋል። |➲| @ASTU_Network

Ring Light! ✨ > Three different colors (white, orange, light blue) > Two phone stands ✅ Condition: NEW! 👌 💰 Price: DM DM: R
+2
Ring Light! ✨ > Three different colors (white, orange, light blue) > Two phone stands ✅ Condition: NEW! 👌 💰 Price: DM DM: RingLight @Astu_marketplace

Model Avita NE14A2 8th generation battery hr - close to being direct Intel Celeron RAM: 4GB Storage: 128GB SSD ✅ Good for rea
+5
Model Avita NE14A2 8th generation battery hr - close to being direct Intel Celeron RAM: 4GB Storage: 128GB SSD ✅ Good for reading and simple tasks 💰 Price: DM DM: AVITA @Astu_marketplace

ASTU Network ®️ - Telegram 频道 @astu_network 的统计与分析