cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ሙላት አድኖ(የፈራ ይመለስ)

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
5 354
Suscriptores
-624 horas
+407 días
+16730 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

መረጃ-ጎንደር ⨳⨳⨳⨳ የትራንስፖርት እገዳ መመሪያውን የተላለፉ ተሽከርካሪዎች እርምጃ ተወሰደባቸው። መነሻቸውን ከወደ ማክሰኝት በኩል አድርገው ወደ ጎንደር ይጓዙ የነበሩ ተሽካሪሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የዕዙ አደረጃጀት ሐላፊ ተናገረ። መኪኖቹ በመከላከያ ሐይል ታጅበው ለማለፍ የሞከሩ ሲሆን በማክሰኝት እና በፀዳ መካከል የሚገኝ ቦታ ላይ በፋኖ ሐይል እርምጃ ተወስዷባቸዋል። ተልዕኮውን የፈፀመው የጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ናደው ብርጌድ ሲሆን አንድ ሲኖትራክ እና ባጃጅ ሙሉ በሙሉ እንደጋየ እና 2 አይሱዙ ጎማቸው ተመቶ እንዲቆሙ እንደተደረጉ አብራርቷል። መኪኖቹ ጫትን ጨምሮ ሌሎች ለመንግስት ታጣቂዎች ግብዓት የሚውሉ ነገሮችን ጭነው እንደነበርም ሻለቃው ተናግሯል። ሻለቃው አያይዞም ለጊዜያው ግላዊ ጥቅም በማሰብ እያደረግን ያለውን ተጋድሎ የሚያደናቅፍ አካል ላይ እርምጃ ከመውሰድ ወደ ኋላ እንደማይሉ እና የግለሰቦች መኪና ከህዝብ ነፃነት እንደማይበልጥ አስረግጦ ተናግሯል። ይህን መሰል እኩይ ተግባር ለሚፈፅሙ ህሊና ቢስ ግለሰቦችም ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስቧል። ድል ለአማራ ፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ! የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ መረጃ ግንቦት 26/2016 ዓ/ም
Mostrar todo...
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ

የአማራ ህዝብ እያደረገ ያለው የህልውና ትግል የሚዘገብበት የትግል ቻናል ነው። ለማንኛውም ጥያቄ @cibel44 ያግኙን

👍 11🔥 3 2
Photo unavailableShow in Telegram
👏 12🔥 2😁 1
ይሄ የሪፓፕሊካን ጥበቃ አሠልጣኝና አዛዥ በሸዋ አናብስት ፋኖ ተሸኝቷል። ይህ ተደምሳሽ ትናንት "በቀጠናው ህብረተሰቡን ሲያውክ በነበረው ፅንፈኛ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየወሰድን" ነው እያለ ይተረተር ነበር። ለዛ ነው አብይ ትልልቅ ምሰሶዎቹ እየተቀነደሹበት ስለሆነ" የምክክር ኮሚሽን እያለ የፈሪ ፍለጋ የሚዳክረው" ። ራሱ ምክክር ኮሚሽን የሚባለውም አማራ ግዛት ከገባ ይደመሰሳል። በየትኛውም አግባብ ፋኖ መር የአማራን ትግል እንቅፋት እሆናለሁ የሚልን ያለ እርህራሄ እርምጃ መውሰድ ነው። ድል ለፋኖ‼
Mostrar todo...
😁 4🔥 1
ጎንደር ⨳⨳⨳⨳ ቋራ ሽንፋ-ደለጎ፣አርባያ-ወራህላ፣ ወገራ-ስላሬ ውጊወች ሲደረጉ ውለዋል። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በአራቱም አቅጣጫ ውጊያ ሲያደርግ የዋለ ሲሆን ቋራ እሜዳድ ክፍለጦር በቋራ ጎንደሬ በጋሻው በወገራና በለሳ፣ መብረቁ በበለሳ ከጠላት ጋር ሲፋለሙ ውለዋል ሲል የዕዙ ወታደራዊ አደረጃጀት ሐላፊ ሻለቃ በላየ ተናገረ። በቋራ እየተካሔደ ያለው ጦርነት ሶስተ ቀኑን ያስቆጠረ እንደሆነ የተናገረው ሻለቃው አመርቂ ድል እያስገኘ ነው ብሏል። በወገራ ስላሬ ከተማን ጨምሮ የወረዳውን አካባቢዎች ለማስለቀቅ የመጣው ሐይል አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ የተመለሰ ሲሆን በለሳ ላይ የገባው ጠላት ተቆርጦ መሔጃ ጠፍቶበት እየቀመሰ ነው ብሏል። በለሳ የተቆረጠው የጠላት ጦር መረጃው እስከተሰጠበት ሰዓት ያልወጣ ሲሆን ያለው አማራጭ እጅ መስጠት ወይም መደምሰስ ብቻ ነው ብሏል። በውጊያው በሁሉም ቀጠና አመርቂ ድል እያስመዘገቡ እንደሆነም ተናግሯል።
Mostrar todo...
👍 45 3🔥 3
መረጃ ጎንደር ⨳⨳⨳⨳ ውጊያወች እንደቀጠሉ ነው። የትራንስፖርት እገዳውን አስከፍታለሁ ያለው የመንግስት ሐይልም እየተፍጨረጨረ ነው፤አልተሳካም። የትራንስፖርት እገዳው የታለመለትን አላማ እያሳካ ነው። በተቃራኒው የመንግስት ፍላጎት ፍላጎት ብቻ ሆኖ ቀርቷል። ደብረታቦር ጋይንት መንገድ ለማስከፈት በሚል  ከትናንት የቀጠለ ውጊያ እየተካሔደ ነው። ጠላት ከባድ መሳሪያ ከርቀት ከመተኮስ የዘለለ ነገር ማድረግ አልቻለም። በሌላ በኩል ጠላት ስላሬ ከተማን እና አካባቢውን ለማስለቀቅ ከትናት ጀምሮ ዙ-23ን ጨምሮ  ሌሎች ከባባድ መሳሪያወችን እየተጠቀመ ነው።  ፋኖም በሚገባው ቋንቋ እያናገረው ነው ሲል የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ ለሚዲያችን ተናግሯል። ሙት እና ቁስለኛ እንደተለመደው ነው ኦዲት አልተደረገም ብሏል ሻለቃው። ድል ለአማራ ፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ! የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ መረጃ ግንቦት 25/2016 ዓ/ም ከታች ያለውን link በመቀላቀል እና በማጋራት ትግሉን ይግዙ። Telegram :https://t.me/AmharaFanoGonderCommand Facebook :https://www.facebook.com/share/p/BzSj53zzSXP7zwFE/?mibextid=qi2Omg
Mostrar todo...
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ

የአማራ ህዝብ እያደረገ ያለው የህልውና ትግል የሚዘገብበት የትግል ቻናል ነው። ለማንኛውም ጥያቄ @cibel44 ያግኙን

🔥 17👍 9
04:44
Video unavailableShow in Telegram
30👍 9
"ያው ያ የምናውቀው ኮተት ነው የመጣው" የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አርበኛ ሀብቴ ወልዴ በፋኖ ምርቃት ላይ ያስተላለፈው መልዕክት ።
Mostrar todo...
👍 17👏 2
የገባው ወራሪ ብቻ ሳይሆን የገባው መኪናም መውጣት የለበትም። ለጊዜው ሰብአዊ እና ቁሳዊ ውድመት ቢኖርም ጠላትን ውጠን አስቀረነው ማለት ጠላት ጥላቻውን ብቻ ይዞ ይቀራል። ነገን እፎይ ብሎ ለመኖር ዛሬ በመራር ዋጋ ጠላትን መዋጥ ነው።
Mostrar todo...
👍 45 6🥰 3
Repost from Mulugeta Anberber
ኢትዮ 251 ሚዲያ!! https://gofund.me/a2d99937
Mostrar todo...
ኢትዮ 251 ሚዲያን እንደግፍ! Support Exiled Ethio251 Media, organized by Ethio251 Zena-Tequam

ከኢትዮ 251 ሚዲያ የቀረበ ጥሪን እንደግፍ! ኢትዮ 251 ሚዲያ ላለፉት አራት ዓመታት የዐቢ… Ethio251 Zena-Tequam needs your support for ኢትዮ 251 ሚዲያን እንደግፍ! Support Exiled Ethio251 Media

👍 11
መረጃ ጎንደር-በለሳ ⨳⨳⨳⨳ ጣይመን፣ጠቫሪያ፣አርባፀጓር፣ ባሐላ አገው ምድር ያሉ ቀጠናዎች ላይ  ከጠላት ጦር ጋር ትንቅንቅ እየተደረገ እንደሆነ  የጎንደረ በጋሻው ክፍለጦር ንስር በለሳ ቅጣው እጅጉ ብርጌድ አዛዠ ሻለቃ ሳለ ነጋሽ ተናገረ። ውጊያው ከጥዋት የጀመረ ሲሆን በጠላት ጦር ላይ ከባድ ኪሳራ ደርሷል ብሏል ሻለቃው። በአሁኑ ሰዓት የወረዳውን ከተማ ጨምሮ ቀጠናው በፋኖ ቁጥጥር እንደሆነ እና ጠላት ወደ መጣበት እየፈረጠጠ እንዳለም አብራርቷል። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ግንቦት 24/2016 ዓ/ም
Mostrar todo...
👍 36🥰 3