5 354
Subscribers
-624 hours
+407 days
+16730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ጎንደር
⨳⨳⨳⨳
ቋራ ሽንፋ-ደለጎ፣አርባያ-ወራህላ፣ ወገራ-ስላሬ ውጊወች ሲደረጉ ውለዋል።
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በአራቱም አቅጣጫ ውጊያ ሲያደርግ የዋለ ሲሆን ቋራ እሜዳድ ክፍለጦር በቋራ ጎንደሬ በጋሻው በወገራና በለሳ፣ መብረቁ በበለሳ ከጠላት ጋር ሲፋለሙ ውለዋል ሲል የዕዙ ወታደራዊ አደረጃጀት ሐላፊ ሻለቃ በላየ ተናገረ።
በቋራ እየተካሔደ ያለው ጦርነት ሶስተ ቀኑን ያስቆጠረ እንደሆነ የተናገረው ሻለቃው አመርቂ ድል እያስገኘ ነው ብሏል። በወገራ ስላሬ ከተማን ጨምሮ የወረዳውን አካባቢዎች ለማስለቀቅ የመጣው ሐይል አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ የተመለሰ ሲሆን በለሳ ላይ የገባው ጠላት ተቆርጦ መሔጃ ጠፍቶበት እየቀመሰ ነው ብሏል።
በለሳ የተቆረጠው የጠላት ጦር መረጃው እስከተሰጠበት ሰዓት ያልወጣ ሲሆን ያለው አማራጭ እጅ መስጠት ወይም መደምሰስ ብቻ ነው ብሏል። በውጊያው በሁሉም ቀጠና አመርቂ ድል እያስመዘገቡ እንደሆነም ተናግሯል።
👍 43❤ 3🔥 3
መረጃ ጎንደር
⨳⨳⨳⨳
ውጊያወች እንደቀጠሉ ነው። የትራንስፖርት እገዳውን አስከፍታለሁ ያለው የመንግስት ሐይልም እየተፍጨረጨረ ነው፤አልተሳካም።
የትራንስፖርት እገዳው የታለመለትን አላማ እያሳካ ነው። በተቃራኒው የመንግስት ፍላጎት ፍላጎት ብቻ ሆኖ ቀርቷል። ደብረታቦር ጋይንት መንገድ ለማስከፈት በሚል ከትናንት የቀጠለ ውጊያ እየተካሔደ ነው። ጠላት ከባድ መሳሪያ ከርቀት ከመተኮስ የዘለለ ነገር ማድረግ አልቻለም።
በሌላ በኩል ጠላት ስላሬ ከተማን እና አካባቢውን ለማስለቀቅ ከትናት ጀምሮ ዙ-23ን ጨምሮ ሌሎች ከባባድ መሳሪያወችን እየተጠቀመ ነው። ፋኖም በሚገባው ቋንቋ እያናገረው ነው ሲል የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ ለሚዲያችን ተናግሯል።
ሙት እና ቁስለኛ እንደተለመደው ነው ኦዲት አልተደረገም ብሏል ሻለቃው።
ድል ለአማራ ፋኖ!
ድል ለአማራ ህዝብ!
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ መረጃ
ግንቦት 25/2016 ዓ/ም
ከታች ያለውን link በመቀላቀል እና በማጋራት ትግሉን ይግዙ።
Telegram :https://t.me/AmharaFanoGonderCommand
Facebook :https://www.facebook.com/share/p/BzSj53zzSXP7zwFE/?mibextid=qi2Omg
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ
የአማራ ህዝብ እያደረገ ያለው የህልውና ትግል የሚዘገብበት የትግል ቻናል ነው። ለማንኛውም ጥያቄ @cibel44 ያግኙን
🔥 17👍 8
"ያው ያ የምናውቀው ኮተት ነው የመጣው" የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አርበኛ ሀብቴ ወልዴ በፋኖ ምርቃት ላይ ያስተላለፈው መልዕክት ።
👍 16👏 2
የገባው ወራሪ ብቻ ሳይሆን የገባው መኪናም መውጣት የለበትም። ለጊዜው ሰብአዊ እና ቁሳዊ ውድመት ቢኖርም ጠላትን ውጠን አስቀረነው ማለት ጠላት ጥላቻውን ብቻ ይዞ ይቀራል። ነገን እፎይ ብሎ ለመኖር ዛሬ በመራር ዋጋ ጠላትን መዋጥ ነው።
👍 45❤ 6🥰 3
Repost from Mulugeta Anberber
ኢትዮ 251 ሚዲያ!!
https://gofund.me/a2d99937
ኢትዮ 251 ሚዲያን እንደግፍ! Support Exiled Ethio251 Media, organized by Ethio251 Zena-Tequam
ከኢትዮ 251 ሚዲያ የቀረበ ጥሪን እንደግፍ! ኢትዮ 251 ሚዲያ ላለፉት አራት ዓመታት የዐቢ… Ethio251 Zena-Tequam needs your support for ኢትዮ 251 ሚዲያን እንደግፍ! Support Exiled Ethio251 Media
👍 11
መረጃ ጎንደር-በለሳ
⨳⨳⨳⨳
ጣይመን፣ጠቫሪያ፣አርባፀጓር፣ ባሐላ አገው ምድር ያሉ ቀጠናዎች ላይ ከጠላት ጦር ጋር ትንቅንቅ እየተደረገ እንደሆነ የጎንደረ በጋሻው ክፍለጦር ንስር በለሳ ቅጣው እጅጉ ብርጌድ አዛዠ ሻለቃ ሳለ ነጋሽ ተናገረ።
ውጊያው ከጥዋት የጀመረ ሲሆን በጠላት ጦር ላይ ከባድ ኪሳራ ደርሷል ብሏል ሻለቃው። በአሁኑ ሰዓት የወረዳውን ከተማ ጨምሮ ቀጠናው በፋኖ ቁጥጥር እንደሆነ እና ጠላት ወደ መጣበት እየፈረጠጠ እንዳለም አብራርቷል።
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ
ግንቦት 24/2016 ዓ/ም
👍 36🥰 3
Repost from Addis Dimts abebe belew
https://rumble.com/v4yqzk2-251-.html 251 እና አዲስ ድምጽ አሁን በቀጥታ
ከ251 ጋዜጠኞች ሙሉጌታ አንበርብር እና ይርጋ አበበ ከአበበ በለው ጋር
❤ 18
የጠላት አጀንዳ ይዛችሁ የምታራግቡ ከድርጊታችሁ ታቀቡ። ኮማንዶ ሳሙኤል ባለድል ምንም የተሳሳታው ነገር የለም። ጦርነት የገጠምነው ከፅንፈኛ ሀይል ጋር ነው። መልክቱም ለፅንፈኛ ሀይል ነው። የዚህ ፅንፈኛ አገዛዝ ደጋፊ ከሆንክ ደግሞ ይመለከትሃል። ከዚህ ውጭ ፋኖ ቤተ እምነቶችን ከፅንፈኛ ይጠብቃል።
❤ 19👍 6🥰 5🔥 3