es
Feedback
ABG Lebu branch (G9 2018)

ABG Lebu branch (G9 2018)

Ir al canal en Telegram
1 430
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
-830 días
Archivo de publicaciones
ውድ ወላጆች ከነገ 10/2018 ዓ.ም ጀምሮ የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ይሰጣል። በመሆኑም ተማሪዎች ከጠዋት 5:00ላይ ፈተና የሚጨርሱ ይሆናሉ። 👉በወላጅ፣ በእግር የሚሄዱ ተማሪዎችን በተባለው ሰዓት እንዲወስዱ እያሳወቅን፤ከወይራ አከባቢ ውጪ የሚመጡ የተማሪዎች ሰርቢስ ከአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ጋር በጋራ የሚስተናገዱ ከሆነ ከ1-8ኛ ትምህርት ሙሉ ቀን በመሆኑ እና የ6ኛ እና 8ኛ ሚኒስትሪ ፈተና በመኖሩ እስከ 9:30ት/ቤት ቅጥር ግቢ መቆየተት የሚችሉ ይሆናል። 👉ቤተ መጽሐፍት ቤትም እስከ 9:30 አገልግሎት ይሰጣቸዋል።

2018_E_C_2nd_Semester_Grade_9_Grade_11_Revised_Final_Exam_Provision.docx0.67 KB

✔️ተማሪዎች ፈተና እየተፈተኑ ባለበት ወቅት ➖ የተረጋጋ መንፈስ መያዝ፣ ➖ ጊዜን በአግባቡ ማስተዳደር ➖ ጥያቄዎችን በጥንቃቄ ማንበብ እና እርግጠኛ ያልሆኑባቸውን ክፍሎች ማለፍ የተሻለ ውጤት ለማምጣ
✔️ተማሪዎች ፈተና እየተፈተኑ ባለበት ወቅት ➖
የተረጋጋ መንፈስ መያዝ፣ ➖ ጊዜን በአግባቡ ማስተዳደር ➖ ጥያቄዎችን በጥንቃቄ ማንበብ እና እርግጠኛ ያልሆኑባቸውን ክፍሎች ማለፍ የተሻለ ውጤት ለማምጣት ይረዳል
✅ፈተናውን በአግባቡ ለመወጣት የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ተግባራዊ ማድረግ ይገባል፡: 👉መመሪያዎችን በጥንቃቄ ያንብቡ፡ ✅የፈተናውን ወረቀት መመሪያ እና ጥያቄዎች ከመጀመርዎ በፊት በደንብ መረዳት ስህተቶችን ይቀንሳል:: 👉ጊዜን በአግባቡ ይመድቡ፡ ✅ለእያንዳንዱ ጥያቄ የሚሆን ጊዜ በማስላት በአንድ ከባድ ጥያቄ ላይ ብዙ ጊዜ አያጥፉ። ጊዜ እንዳይባክን የሚያውቋቸውን ጥያቄዎች አስቀድመው ይስሩ:: 👉አስቸጋሪ ጥያቄዎችን ይለፉ፡ ✅መልሱን ወዲያውኑ ማግኘት ያልቻሉትን ጥያቄ ምልክት በማድረግ አቆይተው ይመለሱባቸው:: 👉መረጋጋትን ያዳብሩ፡ በፈተና ወቅት ጭንቀት ከተሰማዎት ጥልቅ ትንፋሽ በመውሰድ አእምሮዎን ያረጋጉ:: 👉መልሶችን ይከልሱ፡ ✅ፈተናውን ከማስረከብዎ በፊት የተሰሩትን መልሶች በሙሉ በስርዓቱ መፈተሽዎን ያረጋግጡ::

የግዕዝ ሙከራ ነገ በ9/2018 ዓ.ም ከሰዓት የሚሰጥ በመሆኑ ዝግጅት እንድታደርጉ።

1. ለእህት ወንድም አመልካቾች (Sibling applicants) ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ተጠቅመው ያመልክቱ። 👇👇👇 https://esdros.com/a/admission-request/ 2. ከቅርንጫፍ ቅርንጫፍ ዝውውር አመልካቾች (Transfer requesting) ደግሞ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ያመልክቱ። 👇👇👇👇👇👇 https://esdros.com/a/transfer-request/

ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ለሁሉም የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች ባሉበት ጉዳዪ: የ2019ዓ.ም የአቡነ ጎርጎርስ ት/ቤት የነባር ተማሪዎች እህት ወንድም የሆኑ የጀማሪ አመልካቾች እና የነባር ተማሪዎች ዝውውር ጥያቄን ይመለከታል የ2019 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች እህት ወንድም የሆኑ የጀማሪ አመልካቾችም ሆነ የነባር ተማሪዎች ዝውውር ጥያቄ የሚከናወነው በበይነ መረብ (online) ነው። ስለሆነም ከዚህ በታች ተያይዞ የተላከውን ሊንክ በመጠቀም እስከ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ እንድታመለክቱ በእየገለጽን ከሰኔ 15 ቀን 2018ዓ.ም በኋላ ሲስተሙ ዝግ ስለሚደረግ የእህት ወንድም አመልካቾቾንም ሆነ የነባር ተማሪዎችን የዝውውር ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን በአክብሮት ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን። ማሳሰቢያ፡ 1) በዚህ የቅድመ ምዝገባ ሂደት የተለዩ የነባር እህት ወንድም አመልካቾች መደበኛ ምዝገባ የሚከናወነው ከት/ቢሮ ወይም ከት/ሚኒስቴር በሚወርደው የምዝገባ የጊዜ ሰሌዳ በመሆኑ ማመልከት ማለት መመዝገብ ማለት አይደለም። የነባር ተማሪዎች እህትና ወንድም ሆነው በጀማሪ የክፍል ደረጃ የሚያመለክቱ ወላጆች የሚያመለክተው ልጅ የነባሩ ተማሪ እህት ወይም ወንድም መሆኑን የሚያሳይ ህጋዊ ማስረጃ በተጠየቁ ጊዜ ማቅረብ የግድ ይሆናል።

2018_E_C_2nd_Semester_Grade_9_Grade_11_Revised_Final_Exam_Provision.pdf4.14 KB

photo content

ውድ ወላጆች(አሳዳጊዎች ) 👉 ት/ቤታችን አስፈታኝ እንዲሆን የቻልነውን ያክል ጥረት አድርገን ተማሪዎቻችን በለመዱት ግቢያቸው እንዲፈተኑ የተወሰነ ሲሆን :- ት/ቤታችን 👉 የኔትወርክ ዝርጋታ፣30 መፈተኛ ኮንፒውተር፣ፈተናው የሚሰጠዉ በጄኔሬተር በመሆኑ ጄኔሬተር ነዳጅ፣ኔትወርክ ስፒድ ማሳደግን እየሰራ የሚገኝ ሲሆን ከወላጆች ጋር የሚጠበቅ ላፕቶፕ ቀድሞ በወጣው መስፈርት መሰረት የሚጠቀበቅ ይሆናል። 👉ቀድሞ ሙከራ ፈተናዎች ስለሚሰጡ እና የሚጫን ሶፍትዌር በመኖሩ ነገ አርብ የመፈተኛ ማቴሪያሎችን ለት/ቤት ማስገባት ይኖርባቹኋል። 👉ከሰኞ ግንቦት24-26እሮብ ድረስ ለ3ቀናት ትምህርት እማይኖር መሆኑን መንግስት አሳውቆናል። 👉ቅዳሜ ትምህርት በነበረው መልኩ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።መደበኛ እና የማጠቃለያ ትምህርት ክፍያ አለባችሁ ወላጆች ከወዲሁ እንድታጠናቅቁ። 👉ከ9-11ኛ ክፍል የማጠቃለያ ፈተና ሰኔ10 ጀምሮ የሚሰጥ በመሆኑ ከወዲሁ የተማራችሁትን በመከለስ ያሉትን ጊዜያት ትኩረት እንድትሰጡ እናሳስባለን። ት/ቤቱ

ለውድ ወላጆች ✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝ ማሳሰቢያ:-የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ያጠናቀቃችሁ ወላጆችን በቅድሚያ እያመሰገንን ይህንን ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች የማስጠንቀቂያ በወረቀት በተማሪዎች የላክን ሲሆን እስከ እሮብ ግንቦት 12,2018 ድረስ ያለቦትን ክፍያ ከፍለው ደረሰኙን እንዲልኩልን እንጠይቃለን። 👉የት/ማላቂያ እስትራቴጂ የመጨረሻ ክፍያ የ11እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከሞዴል ፈተና በፊት(እሮብ) እንዲጠናቀቅ እናሳስባለን።

photo content

photo content
+2

photo content

photo content
+1

photo content

መረጃ ✝👉✝👉✝👉✝👉✝👉✝ ግንቦት 9 2018ዓ.ም የነበረው ወላጆች እና መምህራን በተማሪዎ ች ውጤት እና ስነ ምግባር ላይ የገጽ ለገጽ ውይይት ተካሄደ።

ለአቡነ ጎርጎሪዮስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለቡ ቅርንጫፍ ወላጆች በሙሉ የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት የመምህራንና የወላጆች በልጆቻቸው ዉጤትና ስነ ምግባር ዙሪያ የገጽ ለገጽ ውይይት የሚደረገዉ ዕሁድ በቀን 09/09/2018 በመሆኑ በዕለቱ ከጠዋቱ 3:00_6:00 ብቻ በአካል በመገኘት የልጆቻችሁን ዉጤትና ስነ ምግባር በተመለከተ ዉይይት እንድታደርጉ ጥሪያችንን በአክብሮት እናስተላልፋለን። 👉 ለ11 እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የቅዳሜ መደበኛ ትምህርት ይኖራል።

ABUNE GORGORIOS SCHOOLS 2018 E.docx0.45 KB

ውድ የተማሪዎቻችን ወላጆች ✝✝✝✝✝✝👉👉👉👉 መልዕክት፦ ነገ አሮብ የመምህራን ውይይት በመኖሩ ተማሪዎች ት/ቤት የሚቆዩት እስከ 6:00ብቻ ይሆናል። 👉👉እሁድ የሚከናወነው የመምህራን እና ወላጆች የገጽለገጽ ውይይት በወላጆች ጥያቄ መሰረት ወደ ግንቦት 9/2018 የተላለፈ መሆኑን እናሳውቃለን።