es
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Ir al canal en Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ʜᴀʟᴀʟ™

El canal ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 001 suscriptores, ocupando la posición 8 340 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 3 034 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 001 suscriptores.

Según los últimos datos del 10 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -210, y en las últimas 24 horas de -17, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 9.33%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.94% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 026 visualizaciones. En el primer día suele acumular 654 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 23.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 11 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

11 001
Suscriptores
-1724 horas
-637 días
-21030 días
Archivo de publicaciones
"ነፃነት ይመስላት ነበር። የሚጠብቃትን መከላከያዋን እንዳጣች ግን አልገባትም።" (ኢብኑ ሙነወር፣ ሸዕባን 21/1447) @IbnuMunewor @IbnuMunewor
"ነፃነት ይመስላት ነበር። የሚጠብቃትን መከላከያዋን እንዳጣች ግን አልገባትም።"
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሸዕባን 21/1447) @IbnuMunewor @IbnuMunewor

ፈጅር ሰግደህ ሊሆን ይችላል ዙሁር ግን ሊሰገድብህ ይችላል !!

አደብ ከመልክ ይበልጣል !!!!

500 subs ጀምሮ ያሉትን Wave ማስገባት ምትፈልጉ ፍጠኑ ☄️ መስፈርቱ View ይኑረው 👍 Dm @Smile_waverbot ✔️

አባት የሴት ልጃቸው ሰርግ ላይ ለባልየው እንዲ አሉት "ልብህ የተቀየረ ጊዜ የማትወዳት ጊዜ ከመጣ እንዳትጎዳት ልጄን መልስልኝ "🥺

ትዝታ ያለበት😭
ትዝታ ያለበት😭

Pray every salah like it's your last chance to speak to Allah

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ አኸዋት
ምርጡ ሰደቃ ብሎ ማለት ካለን ከትንሿ ላይ የምንሰጠው ነው
ሑዘይፋ ኢብኑል የማን መስጂድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ: 1000680622543 አቢሲንያ ባንክ: 115183818 አዋሽ ባንክ: 01437999853200 ሒጅራ ባንክ: 1000034780001 ዘምዘም ባንክ: 0054754710301 ዳሸን ባንክ: 2959082956711 +251 911 678 186

ѕσмєσиє ѕαι∂ : ረስቼው ኪሴ ውስጥ ካገኘውት ብር በላይ ነው አንቺን የምወድሽ 😃😹

ካላጡ ማግኘት የለም ጀነት እራሱ ሞት ይፈልጋል !

ድንጋይ ቢወድቅብህም ብትወድቅበትም ይጎዳሀል!!

ጫማህ መስጂድ ውስጥ መጥፋቱ ቀላል ነው ችግሩ ግን ጫማህ ከመስጂድ ሲጠፋ ነው💔

የቆዬ ቀብር ላይ ተፅፎ የተገኘ🥹 {"እኔ አንተ አሁን እንዳኸው ነበርኩ አንተ እኔ አሁን እንዳለሁት ትሆናለህ"}

በረመዳን እንደማያገባ ሰዉ ቋጣሪ የለም

Repost from N/a
🌙[▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓] 91%🌙 🌙ረመዿን.................𝐋𝐎𝐀𝐃𝐈𝐍𝐆 [ ✓ ] የቁርኣን ትምህርት [OPEN] [ ✓ ] የሀዲስ ትምህርት [OPEN] [ ✓ ] የሲራ ትምህርት
🌙[▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓] 91%🌙 🌙ረመዿን.................𝐋𝐎𝐀𝐃𝐈𝐍𝐆   [ ✓ ] የቁርኣን ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የሀዲስ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የሲራ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የፊቅህ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የዳዕዋ ትምህርት [OPEN]   🌙ከሁድሁድ ዋቭ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒      ብቻ ተጫኑኑኑ👇👇 🌙𝐀𝐝𝐝 ሱናና 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                  👇👇 ©𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

Same 😁
Same 😁

ጠቢቡ ሽማግሌ በአንድ ወቅት በአንድ መንደር ዳር የሚኖሩ አንድ ጠቢብ ሽማግሌ ነበሩ። ሰዎች ምክራቸውን ለመጠየቅ ከቅርብም ከሩቅም ይመጡ ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ወጣት እያማረረ ወደ እርሳቸው መጣ። "ሕይወቴ በፈተና የተሞላ ነው። ሰዎች ኢፍትሐዊ በሆነ መንገድ ይበድሉኛል። ያመንኳቸው ይከዱኛል፣ ያጎረስኳቸው ይነክሱኛል። ሁሌም መልካም ለማድረግ እጥራለሁ፣ ነገር ግን የማደርገው መልካም ነገር ለሰዎች ብዙም አይታያቸውም። አሁን ሁሉም ነገር ሰልችቶኛል' አላቸው። እኒህ ጠቢብ ሽማግሌም በፅሞና አዳመጡና ወጣቱን በአንድ ጠባብ ማሰሮ ውስጥ አንድ እፍኝ ጨው እንዲጨምር አዘዙት። ወጣቱም የታዘዘውን አደረገ። ከዚያም "አሁን ከማሰሮው ቅዳና ጠጣ" አሉት። ወጣቱም ትንሽ ጠጣና መልሶ በመትፍት "በጣም ኮምጣጣ ነው!' አለ። ሽማግሌውም ራሳቸውን ነቅንቀው ሌላ እፍኝ ጨው ሰጡትና ''አሁን ከእኔ ጋር ና ተከተለኝ'' በማለት ወደ አንድ ሐይቅ ዳርቻ ወሰዱት። ከሐይቁ እንደደረሱ "ይህን ጨው ወደ ሐይቁ ውስጥ ጨመር" አሉት። ወጣቱም ያሉትን አደረገ። ከአፍታ በኋላ "አሁን ከሐይቁ ቅዳና ጠጣ" አሉት። ወጣቱም ቀድቶ ጠጣ። ውሃው እንደ ማሰሮው የሚኮመጥጥ ሳይሆን ፍሬሽ ነበር። ጠቢቡም ፈገግ አሉና፡- "በሕይወት ውስጥ ያለው የህመም መጠን ልክ እንደዚህ ጨው መጠን አንድ አይነት ነው ነገር ግን የመያዣው መጠን ወሳኝ ነው። ልብህ እንደ ማሰሮው ትንሽ ከሆነ የሆነብህ ሁሉም ነገር መራራና ቆምጣጣ ይሆንብሃል። ነገር ግን ልብህ እንደ ሐይቁ ትልቅና ሰፊ ከሆነ በተመሳሳይ ችግር የህመምህ መጠን ይቀንሳል ስለዚህ ልብህን አስፋው እንጂ አጥበህ የህመም መንፈስ እንዲቆጣጠርህ አትፍቀድ" አሉት። በሕይወታችን ውስጥ ህመም የማይቀር ነገር ነው ነገር ግን እንዴት እንደምንቀበለው በልባችን ስፋትና ጥበት ይወሰናል። © @Halal_post