ar
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

الذهاب إلى القناة على Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ʜᴀʟᴀʟ™

تُعد قناة ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 001 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 329 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 3 030 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 001 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 09 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -210، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -8، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 8.68‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.70‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 956 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 628 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 23.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 10 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

11 001
المشتركون
-824 ساعات
-507 أيام
-21030 أيام
أرشيف المشاركات
"ነፃነት ይመስላት ነበር። የሚጠብቃትን መከላከያዋን እንዳጣች ግን አልገባትም።" (ኢብኑ ሙነወር፣ ሸዕባን 21/1447) @IbnuMunewor @IbnuMunewor
"ነፃነት ይመስላት ነበር። የሚጠብቃትን መከላከያዋን እንዳጣች ግን አልገባትም።"
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሸዕባን 21/1447) @IbnuMunewor @IbnuMunewor

ፈጅር ሰግደህ ሊሆን ይችላል ዙሁር ግን ሊሰገድብህ ይችላል !!

አደብ ከመልክ ይበልጣል !!!!

500 subs ጀምሮ ያሉትን Wave ማስገባት ምትፈልጉ ፍጠኑ ☄️ መስፈርቱ View ይኑረው 👍 Dm @Smile_waverbot ✔️

Repost from N/a

አባት የሴት ልጃቸው ሰርግ ላይ ለባልየው እንዲ አሉት "ልብህ የተቀየረ ጊዜ የማትወዳት ጊዜ ከመጣ እንዳትጎዳት ልጄን መልስልኝ "🥺

ትዝታ ያለበት😭
ትዝታ ያለበት😭

Pray every salah like it's your last chance to speak to Allah

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ አኸዋት
ምርጡ ሰደቃ ብሎ ማለት ካለን ከትንሿ ላይ የምንሰጠው ነው
ሑዘይፋ ኢብኑል የማን መስጂድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ: 1000680622543 አቢሲንያ ባንክ: 115183818 አዋሽ ባንክ: 01437999853200 ሒጅራ ባንክ: 1000034780001 ዘምዘም ባንክ: 0054754710301 ዳሸን ባንክ: 2959082956711 +251 911 678 186

ѕσмєσиє ѕαι∂ : ረስቼው ኪሴ ውስጥ ካገኘውት ብር በላይ ነው አንቺን የምወድሽ 😃😹

ካላጡ ማግኘት የለም ጀነት እራሱ ሞት ይፈልጋል !

ድንጋይ ቢወድቅብህም ብትወድቅበትም ይጎዳሀል!!

ጫማህ መስጂድ ውስጥ መጥፋቱ ቀላል ነው ችግሩ ግን ጫማህ ከመስጂድ ሲጠፋ ነው💔

የቆዬ ቀብር ላይ ተፅፎ የተገኘ🥹 {"እኔ አንተ አሁን እንዳኸው ነበርኩ አንተ እኔ አሁን እንዳለሁት ትሆናለህ"}

በረመዳን እንደማያገባ ሰዉ ቋጣሪ የለም

Repost from N/a
🌙[▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓] 91%🌙 🌙ረመዿን.................𝐋𝐎𝐀𝐃𝐈𝐍𝐆 [ ✓ ] የቁርኣን ትምህርት [OPEN] [ ✓ ] የሀዲስ ትምህርት [OPEN] [ ✓ ] የሲራ ትምህርት
🌙[▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓] 91%🌙 🌙ረመዿን.................𝐋𝐎𝐀𝐃𝐈𝐍𝐆   [ ✓ ] የቁርኣን ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የሀዲስ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የሲራ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የፊቅህ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የዳዕዋ ትምህርት [OPEN]   🌙ከሁድሁድ ዋቭ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒      ብቻ ተጫኑኑኑ👇👇 🌙𝐀𝐝𝐝 ሱናና 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                  👇👇 ©𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

Same 😁
Same 😁

ጠቢቡ ሽማግሌ በአንድ ወቅት በአንድ መንደር ዳር የሚኖሩ አንድ ጠቢብ ሽማግሌ ነበሩ። ሰዎች ምክራቸውን ለመጠየቅ ከቅርብም ከሩቅም ይመጡ ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ወጣት እያማረረ ወደ እርሳቸው መጣ። "ሕይወቴ በፈተና የተሞላ ነው። ሰዎች ኢፍትሐዊ በሆነ መንገድ ይበድሉኛል። ያመንኳቸው ይከዱኛል፣ ያጎረስኳቸው ይነክሱኛል። ሁሌም መልካም ለማድረግ እጥራለሁ፣ ነገር ግን የማደርገው መልካም ነገር ለሰዎች ብዙም አይታያቸውም። አሁን ሁሉም ነገር ሰልችቶኛል' አላቸው። እኒህ ጠቢብ ሽማግሌም በፅሞና አዳመጡና ወጣቱን በአንድ ጠባብ ማሰሮ ውስጥ አንድ እፍኝ ጨው እንዲጨምር አዘዙት። ወጣቱም የታዘዘውን አደረገ። ከዚያም "አሁን ከማሰሮው ቅዳና ጠጣ" አሉት። ወጣቱም ትንሽ ጠጣና መልሶ በመትፍት "በጣም ኮምጣጣ ነው!' አለ። ሽማግሌውም ራሳቸውን ነቅንቀው ሌላ እፍኝ ጨው ሰጡትና ''አሁን ከእኔ ጋር ና ተከተለኝ'' በማለት ወደ አንድ ሐይቅ ዳርቻ ወሰዱት። ከሐይቁ እንደደረሱ "ይህን ጨው ወደ ሐይቁ ውስጥ ጨመር" አሉት። ወጣቱም ያሉትን አደረገ። ከአፍታ በኋላ "አሁን ከሐይቁ ቅዳና ጠጣ" አሉት። ወጣቱም ቀድቶ ጠጣ። ውሃው እንደ ማሰሮው የሚኮመጥጥ ሳይሆን ፍሬሽ ነበር። ጠቢቡም ፈገግ አሉና፡- "በሕይወት ውስጥ ያለው የህመም መጠን ልክ እንደዚህ ጨው መጠን አንድ አይነት ነው ነገር ግን የመያዣው መጠን ወሳኝ ነው። ልብህ እንደ ማሰሮው ትንሽ ከሆነ የሆነብህ ሁሉም ነገር መራራና ቆምጣጣ ይሆንብሃል። ነገር ግን ልብህ እንደ ሐይቁ ትልቅና ሰፊ ከሆነ በተመሳሳይ ችግር የህመምህ መጠን ይቀንሳል ስለዚህ ልብህን አስፋው እንጂ አጥበህ የህመም መንፈስ እንዲቆጣጠርህ አትፍቀድ" አሉት። በሕይወታችን ውስጥ ህመም የማይቀር ነገር ነው ነገር ግን እንዴት እንደምንቀበለው በልባችን ስፋትና ጥበት ይወሰናል። © @Halal_post