es
Feedback
Addis Ababa Health Bureau / አዲስ አበባ ጤና ቢሮ / AACAHB /

Addis Ababa Health Bureau / አዲስ አበባ ጤና ቢሮ / AACAHB /

Ir al canal en Telegram

ጤና ለሁሉም !! ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ጤና ጣቢያ ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የጤና መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Addis Ababa Health Bureau / አዲስ አበባ ጤና ቢሮ / AACAHB /

El canal Addis Ababa Health Bureau / አዲስ አበባ ጤና ቢሮ / AACAHB / (@aacahbc) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 10 749 suscriptores, ocupando la posición 2 034 en la categoría Estilo de vida saludable y el puesto 3 090 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 10 749 suscriptores.

Según los últimos datos del 28 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 2 239, y en las últimas 24 horas de -4, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 18.30%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 17.09% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 966 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 837 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 5.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ጤና ለሁሉም !! ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ጤና ጣቢያ ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የጤና መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 29 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Estilo de vida saludable.

10 749
Suscriptores
-424 horas
+1137 días
+2 23930 días

Carga de datos en curso...

Atraer Suscriptores
agosto '26
agosto '26
+1 373
en 0 canales
julio '26
+2 117
en 0 canales
Get PRO
junio '26
+310
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+197
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+160
en 0 canales
Get PRO
marzo '26
+259
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+122
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+345
en 2 canales
Get PRO
diciembre '25
+185
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+219
en 2 canales
Get PRO
octubre '25
+123
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+76
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+151
en 0 canales
Get PRO
julio '25
+200
en 0 canales
Get PRO
junio '25
+133
en 0 canales
Get PRO
mayo '25
+362
en 1 canales
Get PRO
abril '25
+88
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+80
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+99
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+171
en 1 canales
Get PRO
diciembre '24
+325
en 1 canales
Get PRO
noviembre '24
+908
en 1 canales
Get PRO
octubre '24
+139
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+230
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+622
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+219
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+174
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+148
en 1 canales
Get PRO
abril '24
+199
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+188
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+213
en 1 canales
Get PRO
enero '24
+315
en 1 canales
Get PRO
diciembre '23
+395
en 1 canales
Get PRO
noviembre '23
+157
en 1 canales
Get PRO
octubre '23
+260
en 1 canales
Get PRO
septiembre '23
+264
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+223
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+70
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+383
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+66
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+26
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+70
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+35
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+46
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+57
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+94
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+56
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+62
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+318
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+76
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+42
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+92
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+57
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+389
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+205
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
29 agosto+3
28 agosto+2
27 agosto+1
26 agosto+62
25 agosto+16
24 agosto+38
23 agosto+2
22 agosto0
21 agosto+10
20 agosto+13
19 agosto+22
18 agosto+42
17 agosto+23
16 agosto+2
15 agosto+12
14 agosto+50
13 agosto+82
12 agosto+74
11 agosto+219
10 agosto+26
09 agosto+22
08 agosto+40
07 agosto+57
06 agosto+66
05 agosto+115
04 agosto+85
03 agosto+84
02 agosto+77
01 agosto+128
Publicaciones del Canal
ዛሬ ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማችን በመካሄድ ላይ ያለውን “የሜክሰድ ማርሻል አርት እና የንኪኪ ስፖርት በአንድ መድረክ የሚይዘው ዓድዋ ፋይት ናይት" ውድድር፣ በታሪካዊው የዓድዋ ድል መታሰ
+7
ዛሬ ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማችን በመካሄድ ላይ ያለውን “የሜክሰድ ማርሻል አርት እና የንኪኪ ስፖርት በአንድ መድረክ የሚይዘው ዓድዋ ፋይት ናይት" ውድድር፣ በታሪካዊው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በመገኘት ወጣቶችን አበረታተዋል። ክብርት ከንቲባ በመልእክታቸው፥ ውድድሩ በአደጉና በበለፀጉ ሀገራት እጅግ ተወዳጅ ስፓርት ሲሆን፤ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፓር መሰረተ ልመቶችን የሚፈልግ በመሆኑ እስከአሁን በአገራችን ሲካሄድ አይስተዋልም፥ ዛሬ ግን በከተማችን በተሰሩ ዘርፈ ብዙ ምቹ የስፓርት መሰረተ-ልማቶች እውን በመሆናቸዉ አዳዲስ የፓርት አይነቶች እየተካሄዱ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል። በመቀጠልም፥ ውድድሩ ወጣቶች ልዩ ተሰጥኦና ችሎታቸዉን የሚዳብሩበት ፣ለስፖርት ቱሪዝም፥ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መስተጋብር የሚጠናከርበት፣ የከተማችንን ገፅታ የሚቀይር እና ተወዳዳሪነታችን የሚጨምር ነው ብለዋል። በመጨረሻም እንዲህ አይነት ውድድሮች፥ ወጣቱን ታሳቢ ያደረጉ መሠረተ-ልማቶችን ይበልጥ አጠናክረን እንድንሰራ ያደርገናል፤ ወጣቱም አለማቀፍ የተወዳዳሪነት መንፈስ እንዲያሳድግ ዕድል ይሰጣል ሲሉ ገልፀዋል። ክብርት ከንቲባ በመልእክታቸው አዘጋጆችን “በርቱ” ያሉ ሲሆን፤ ለተወዳዳሪዎችም መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።

2
የአራዳ የበጎነት መንደር ግንባታ በታቀደለት ፍጥነትና ጥራት እየተከናወነ ይገኛል በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ የተጀመረው የአራዳ በጎነት መንደር የግንባታ ፕሮጀክት በከፍተኛ ፍጥነት ላይ መሆኑ ተ+3
የአራዳ የበጎነት መንደር ግንባታ በታቀደለት ፍጥነትና ጥራት እየተከናወነ ይገኛል በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ የተጀመረው የአራዳ በጎነት መንደር የግንባታ ፕሮጀክት በከፍተኛ ፍጥነት ላይ መሆኑ ተገለጸ። የአራዳ የበጎነት መንደር የአቅመ ደካሞችና የሀገር ባለውለታዎች የመኖሪያ ቤት ግንባታ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ መጀመሩ ይታወሳል። ቀደም ሲል የደሳሳ ጎጆዎች መገኛና ለመኖር ምቹ ያልነበሩ አካባቢዎችን በመቀየር፣ በርካታ ዜጎችን ችግር ለመቅረፍ የታለመው ይህ ግዙፍ የበጎነት ተግባር በአጭር ጊዜ ውስጥ አበረታች ምዕራፍ ላይ መድረሱን አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ባደረገው ቅኝት ታዝቧል። የፕሮጀክቱ አማካሪ ድርጅት ተወካይ ኢንጂነር በሪሁን ደርቤ ፤ የፕሮጀክቱ ግንባታ ከተጀመረ 54 ቀናት ማስቆጠሩን አስታውቀዋል። ግንባታው በሁለት ዙሮች የተከፈለ መሆኑን የገለጹት ኢንጂነር በሪሁን፣ አንደኛው ዙር ከብሎክ 1 እስከ 3 ያሉ ብሎኮች ግንባታ የተጀመረበት ነው ብለዋል፡፡ ሁለተኛው ዙር ደግሞ ከብሎክ 4 እስከ 15 ያሉትን ብሎኮች አካቶ እየተገነባ እንደሚገኝ ጠቁመዋል። በአንደኛው ዙር ግንባታቸው የተጀመሩት ስትራክቸራል ሥራዎች ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ ሲሆን የብሎክ ዎርክ እና የልስን ሥራዎችም እስከ አምስተኛ ፎቅ እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል። የግንባታ ሂደቱ በ24/7 የስራ ባሕል በከፍተኛ ጥራት እና ፍጥነት እየተከናወነ መሆኑን የገለጹት ኢንጂነር በሪሁን ፤ ይህ ስኬት እንዲመዘገብ የባለሙያዎች ቁርጠኝነት እና ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ ሚና እንደተጫወተ ጠቁመዋል፡፡ በሌላ በኩል ስለግንባታው ሃሳብ የሰጡት ከአየሰና ባጫ ተቋራጭ ተወካይ ኃይለሚካኤል ዋቆሽ፣ የፊኒሺንግ፣ የቡሎኬት ግንባታ እና የልስን ስራዎችም በፍጥነት እየተከናወን መሆኑን ገልጸዋል። AMN
2 465
3
የነርቭ ሥርዓት ጤና አጠባበቅ - ነሐሴ 21/2018 ዓ.ም የሰው ልጅን ሙሉ እንቅስቃሴ፣ አስተሳሰብና ስሜት በመቆጣጠር ረገድ የነርቭ ሥርዓት የሚጫወተው ሚና እጅግ የላቀ ነው። አንጎልን፣ የአከርካሪ አጥንትን እና መላው የሰውነት ነርቮችን ያካተተው ይህ ሥርዓት፣ መልእክቶችን ከአእምሮ ወደ ተለያዩ የሰውነት ክፍሎች በማስተላለፍ የሰውነትን ተፈጥሯዊ ሚዛን እንደሚጠብቅ ከኤ ኤም ኤን ጋር ቆይታ ያደረጉት የኒውሮ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት ዶ/ር ሀናንያን ጂባይ ይገልፃሉ። ለነርቭ ሥርዓት መዛባትና ጉዳት የዘረ-መል ተጽዕኖዎች፣ የሰውነት የበሽታ ተከላካይ ሥርዓት መዛባት እና የባክቴሪያ ወይም የቫይረስ ኢንፌክሽኖች ዋነኛ ምክንያቶች መሆናቸውን ዶክተር ሀናንያን ያብራራሉ። ድንገተኛ አደጋዎች፣ የደም ዝውውር እጥረት፣ ለመርዛማ ኬሚካሎች መጋለጥ፣ የቫይታሚን ቢ እጥረት እና ከአቅም በላይ የሆነ የአልኮል መጠጥ መጠቀም ለችግሩ እንደሚዳርጉም ይናገራሉ። ምንም እንኳን ሕመሙ በማንኛውም የዕድሜ ክልል ላይ ሊከሰት ቢችልም፣ በተለይም ዕድሜያቸው ከ65 ዓመት በላይ በሆኑ አረጋውያን ላይ በብዛት እንደሚስተዋል ስፔሻሊስቱ አስገንዝበዋል። የነርቭ ሥርዓት መታወክ ሲያጋጥም የጡንቻ ድክመት፣ መንቀጥቀጥ፣ እና የሰውነት ሚዛንን የመጠበቅ ችግር እንደሚታይም ነው የገለጹት። እንዲሁም በእጅና በእግር ላይ የሚሰማ መደንዘዝ፣ የመወጋት ወይም የመቃጠል ስሜት፣ የመስማት፣ የመናገር፣ የመዋጥ ወይም የመተንፈስ ድንገተኛ መዛባትም ይከሰታል። የማስታወስ ችሎታ ማጣት፣ ከፍተኛ ግራ መጋባት፣ የማያቋርጥ ከባድ ራስ ምታት፣ ያለ በቂ ምክንያት የሚከሰት ከፍተኛ ድካም እና የንቃት ደረጃ መቀነስ የሕመሙ ተጨማሪ ምልክቶች እንደሆኑም አስረድተዋል። በሽታውን ሙሉ በሙሉ መከላከል አስቸጋሪ ቢሆንም፣ አዘውትሮ አካላዊ እንቅስቃሴ በማድረግ፣ በቀን ከ6 እስከ 8 ሰዓት በቂ እንቅልፍ በማግኘት እና በአትክልትና ፍራፍሬ የበለጸገ ምግብ በመመገብ የሕመሙን ስጋት መቀነስ እንደሚቻልም ይጠቁማሉ። ከዚህ በተጨማሪ ከአልኮልና ከትምባሆ ሙሉ በሙሉ በመቆጠብ እንዲሁም እንደ ከፍተኛ የደም ግፊት፣ የስኳር በሽታ እና የኮሌስትሮል መጠን ያሉ ተዛማጅ የጤና እክሎችን በመከታተል ራስን መጠበቅ ይገባል። ሕመሙ በምርመራ ከተረጋገጠ በኋላ እብጠትን የሚቀንሱ፣ ሕመምን የሚያስታግሱና የነርቭ ሴሎችን ተግባር የሚያሻሽሉ መድኃኒቶችን መውሰድ እንደሚገባ ዶ/ር ሀናንያን አብራርተዋል። በፊዚዮቴራፒና በንግግር ቴራፒ የሰውነት እንቅስቃሴንና የመናገር አቅምን ማሻሻል የሚቻል ሲሆን፣ በአደጋ የተጎዱ ነርቮችን ለመማነቃቃት ወይም በውስጥ የሚበቅሉ ዕጢዎችን ለማስወገድ በቀዶ ሕክምና መታገዝ እንደሚገባም አስረድተዋል። AMN
2 564
4
+3
Sin texto...
2 417
5
ከፍተኛ ዉጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ! በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 32 ነጥብ 3 በመቶ ተማሪዎችን በማሳለፍ 1ኛ ደረጃን ይዟል። የዛሬ 1+1
ከፍተኛ ዉጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ! በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 32 ነጥብ 3 በመቶ ተማሪዎችን በማሳለፍ 1ኛ ደረጃን ይዟል። የዛሬ 12 ዓመት ያቋቋምነው የኦሮሚያ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ዘንድሮም ያስፈተናቸውን ተማሪዎች 100% ማሳለፍ የቻለ ሲሆን የዚሁ ተምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃለላ ግርማ ኩሳ 591.6 ወጤት በማምጣት እንደ ሀገር ከፍተኛ ነጥብ በማስመዝገብ አንደኛ ወጥቷል። በከተማ አስተዳደራችንም የእቴጌ መነን የሴቶችና ገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ 24 ትምህርት ቤቶች ያስፈተናቸውን ተማሪዎች 100 ፐርሰንት ማሳለፍ ችለዋል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ በማህበራዊ ሳይንስ ከሴት ተማሪዎች መካከል ከፍተኛው ውጤት 569.1 ያመጣችዉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኘው ከቦሌ ሱፕር ሆሊ ሴቪየር ት/ቤት ተማሪ መቅደላዊት ሱራፌል ማሞ ነች። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣይ ከዚህ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብም የተጀመረውን ስትራቴጂ በአግባቡ መተግበር ፣ የትምህርት አመራሮች ፣ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ተሰናስለው መስራት ፣ ወላጆች ለተማሪዎች ውጤት መሻሻልና ለትምህርት ልማት ስራው ስኬት ባለቤት ሆኖ መስራት እንዲሁም ተማሪዎች ለላቀ ውጤት መትጋት ይጠበቅባቸዋል፡፡ ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ
3 129
6
ዛሬ የልጆች ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን (CIFF) መስራች እና የቦርድ ሃላፊ ክቡር ክሪስ ሆን እና ቡድናቸውን ለነገዋ የሴቶች የተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልን አስጎብኝተናል። ለነገዋ ጅማሮው በተለያዩ ማህበራዊ ችግር ውስጥ ያሉ ሴቶች እህቶቻችን ተስፋና እድላቸው እዲለመልም፣ ክብራቸውና ደህንነታቸው ተጠብቆ የተሻለ ሕይወት እንዲመሩ ከልብ በመነጨ ስሜት የተፀነሰ፣ ተፀንሶም ወደ ተግባር የተቀየረ ትልቅ ራዕይን የሰነቀ ስራ ነው። የእነዚህ እህቶቻችንን ህይወት ለመቀየር፣ ለነገዋ የሴቶች የተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በ2016 ዓ.ም ጀምረነው በ5 ዙር በተለያዩ የሙያ ዘርፎች 3,259 ሰልጣኞችን በክህሎት እና በስብዕና ግንባታ አሰልጥነን ወደ ስራ አሰማርተናል። ዛሬ ሁሉም ተመራቂዎች ክብር ያለው ኑሮ፣ ብሩህ ተስፋን ሰንቀው አዲስ ህይወት መኖር ጀምረዋል። “ከምንሰራቸው ስራዎች ሁሉ ትልቁ ስራ በሰው ላይ የምንሰራው፣ በተለይም በሴቶች ላይ የምንሰራው ነው” የሚለውን የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት የስራችን ማዕከል አድርገን እየፈፀምን እንገኛለን። በከተማችን ላይ ከሚታየው ለውጥ ሁሉ የሚልቀው በለነገዋ ሴቶች ላይ እያየን ያለው ለውጥ ነው። ለ”ለነገዋ የተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል” የሰነቅነው ራዕይ፣ በዓመት እስከ 10 ሺህ ሴቶችን የሚያበቃ፣ እንዲሁም አካታች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ ልምድ የሚቀሰምበት የልህቀት ማዕከል እንዲሆን ማስቻል ነው ። ይህ ራዕይ በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበር ሊደግፋን የመጡት የልጆች ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን (CIFF) መስራች ክቡር ክሪስን በለነገዋ የሴቶች የተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል የምንሰራቸው ሰው ተኮር ስራዎች አስጎብኝተን በቀጣይም በጋራ በምንሰራቸው ስራዎች ዙሪያ ተወያይተናል። ለራዕያችን ግብ ስኬት ሌት ተቀን ተግተን እንሰራለን ፤ ፈጣሪም ይረዳናል። ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ
3 149
7
+9
Sin texto...
3 058
8
+9
Sin texto...
3 204
9
+9
Sin texto...
2 943
10
የዳግማዊ ምኒሊክ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አጠናክሮ እየሰጠይገኛል። አ/አ/ጤና ቢሮ ነሐሴ 19 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ስር የሚገኘው የዳግማዊ ምኒሊክ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኬሌጅ በጌርጌሴኖን የአዕምሮ መርጃ ማዕከል በመገኘት የተለያዩ ድጋፎችን ማድረግ ችሏል። በመርሐ-ግብሩ ላይ የኮሌጁ ኃላፊዎች ፣ ሰራተኞች እና የኮሌጁ ተማሪዎች በመገኘት ነፃ የህክምናና የዓይነት ድጋፍ እንዲሁም የንጽህና በጎ ተግባር አከናውነዋል። ኮሌጁ ድጋፉን ያደረገው ከኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማህበር /EPHA/ ጋር በመተባበር ነው። የዳግማዊ ምኒሊክ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ችፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር አቶ አለሙ ዳንኤል ኮሌጁ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል። በማሀበረሰቡ ውስጥ ያሉ ችግሮችን በጥናት በመለየትና የመፍትሄ ሃሳቦችን ማመላከት የኮሌጁ ዋነኛ ተልዕኮ መሆኑን የገለፁት አቶ አለሙ ዳንኤል በጌርጌሶኖን የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል የተደረገው ድጋፍ የዚሁ አካል ነው ብለዋል። ኮሌጁ ከመማር ማስተማርና ከምርምር ሥራዎች ጎን ለጎን የማህበረሰብ አገልግሎት በተለይም የአእምሮ ጤና ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የተናገሩት አቶ አለሙ ዳንኤል ተመሳሳይ ተግባራትን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አመልክተዋል።
2 319
11
76ኛውን የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ጉባኤ በአዲስ አበባ አደዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ ____ ነሐሴ 19/2018 ዓም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት+4
76ኛውን የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ጉባኤ በአዲስ አበባ አደዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ ____ ነሐሴ 19/2018 ዓም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ጉባዔ አዲስ አበባ በሚገኘው የአድዋ ድል መታሰቢያ የመክፈቻ መርሃግብር በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ ከ40 በላይ የአፍሪካ ሃገራት የጤና ሚኒስትሮች፣ ተወካዮች የዓለም ጤና ድርጅት እና ሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት፣ ተመራማሪዎች እና ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
3 402
12
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ፤ እንኳን ለ1 ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉን ስናከብር እንደከዚህ ቀደሙ የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት፤ ለ+1
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ፤ እንኳን ለ1 ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉን ስናከብር እንደከዚህ ቀደሙ የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት፤ ለሌላቸው በማካፈል፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የታመሙትን በመጠየቅ እንዲሆን እመኛለሁ። በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ - ኢድ ሙባረክ! ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ
3 959
13
የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ☝️☝️☝️
884
14
+1
Sin texto...
845
15
የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ 👇👇👇
875
16
+1
Sin texto...
1
17
የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ☝️☝️☝️
996
18
+1
Sin texto...
996
19
የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ 👇👇👇
907
20
የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ 👇👇👇
1 115