Addis Ababa Health Bureau / አዲስ አበባ ጤና ቢሮ / AACAHB /
ጤና ለሁሉም !! ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ጤና ጣቢያ ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የጤና መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Addis Ababa Health Bureau / አዲስ አበባ ጤና ቢሮ / AACAHB /
Канал Addis Ababa Health Bureau / አዲስ አበባ ጤና ቢሮ / AACAHB / (@aacahbc) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 10 749 підписників, посідаючи 2 034 місце в категорії ЗОЖ та 3 090 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 10 749 підписників.
За останніми даними від 28 серпня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 2 239, а за останні 24 години на -4, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 18.30%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 17.09% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 966 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 837 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 5.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“ጤና ለሁሉም !!
ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ጤና ጣቢያ ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የጤና መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 29 серпня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії ЗОЖ.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 29 серпня | +3 | |||
| 28 серпня | +2 | |||
| 27 серпня | +1 | |||
| 26 серпня | +62 | |||
| 25 серпня | +16 | |||
| 24 серпня | +38 | |||
| 23 серпня | +2 | |||
| 22 серпня | 0 | |||
| 21 серпня | +10 | |||
| 20 серпня | +13 | |||
| 19 серпня | +22 | |||
| 18 серпня | +42 | |||
| 17 серпня | +23 | |||
| 16 серпня | +2 | |||
| 15 серпня | +12 | |||
| 14 серпня | +50 | |||
| 13 серпня | +82 | |||
| 12 серпня | +74 | |||
| 11 серпня | +219 | |||
| 10 серпня | +26 | |||
| 09 серпня | +22 | |||
| 08 серпня | +40 | |||
| 07 серпня | +57 | |||
| 06 серпня | +66 | |||
| 05 серпня | +115 | |||
| 04 серпня | +85 | |||
| 03 серпня | +84 | |||
| 02 серпня | +77 | |||
| 01 серпня | +128 |
| 2 | የአራዳ የበጎነት መንደር ግንባታ በታቀደለት ፍጥነትና ጥራት እየተከናወነ ይገኛል
በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ የተጀመረው የአራዳ በጎነት መንደር የግንባታ ፕሮጀክት በከፍተኛ ፍጥነት ላይ መሆኑ ተገለጸ።
የአራዳ የበጎነት መንደር የአቅመ ደካሞችና የሀገር ባለውለታዎች የመኖሪያ ቤት ግንባታ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ መጀመሩ ይታወሳል።
ቀደም ሲል የደሳሳ ጎጆዎች መገኛና ለመኖር ምቹ ያልነበሩ አካባቢዎችን በመቀየር፣ በርካታ ዜጎችን ችግር ለመቅረፍ የታለመው ይህ ግዙፍ የበጎነት ተግባር በአጭር ጊዜ ውስጥ አበረታች ምዕራፍ ላይ መድረሱን አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ባደረገው ቅኝት ታዝቧል።
የፕሮጀክቱ አማካሪ ድርጅት ተወካይ ኢንጂነር በሪሁን ደርቤ ፤ የፕሮጀክቱ ግንባታ ከተጀመረ 54 ቀናት ማስቆጠሩን አስታውቀዋል።
ግንባታው በሁለት ዙሮች የተከፈለ መሆኑን የገለጹት ኢንጂነር በሪሁን፣ አንደኛው ዙር ከብሎክ 1 እስከ 3 ያሉ ብሎኮች ግንባታ የተጀመረበት ነው ብለዋል፡፡
ሁለተኛው ዙር ደግሞ ከብሎክ 4 እስከ 15 ያሉትን ብሎኮች አካቶ እየተገነባ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
በአንደኛው ዙር ግንባታቸው የተጀመሩት ስትራክቸራል ሥራዎች ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ ሲሆን የብሎክ ዎርክ እና የልስን ሥራዎችም እስከ አምስተኛ ፎቅ እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል።
የግንባታ ሂደቱ በ24/7 የስራ ባሕል በከፍተኛ ጥራት እና ፍጥነት እየተከናወነ መሆኑን የገለጹት ኢንጂነር በሪሁን ፤ ይህ ስኬት እንዲመዘገብ የባለሙያዎች ቁርጠኝነት እና ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ ሚና እንደተጫወተ ጠቁመዋል፡፡
በሌላ በኩል ስለግንባታው ሃሳብ የሰጡት ከአየሰና ባጫ ተቋራጭ ተወካይ ኃይለሚካኤል ዋቆሽ፣ የፊኒሺንግ፣ የቡሎኬት ግንባታ እና የልስን ስራዎችም በፍጥነት እየተከናወን መሆኑን ገልጸዋል።
AMN | 2 465 |
| 3 | የነርቭ ሥርዓት ጤና አጠባበቅ
- ነሐሴ 21/2018 ዓ.ም
የሰው ልጅን ሙሉ እንቅስቃሴ፣ አስተሳሰብና ስሜት በመቆጣጠር ረገድ የነርቭ ሥርዓት የሚጫወተው ሚና እጅግ የላቀ ነው።
አንጎልን፣ የአከርካሪ አጥንትን እና መላው የሰውነት ነርቮችን ያካተተው ይህ ሥርዓት፣ መልእክቶችን ከአእምሮ ወደ ተለያዩ የሰውነት ክፍሎች በማስተላለፍ የሰውነትን ተፈጥሯዊ ሚዛን እንደሚጠብቅ ከኤ ኤም ኤን ጋር ቆይታ ያደረጉት የኒውሮ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት ዶ/ር ሀናንያን ጂባይ ይገልፃሉ።
ለነርቭ ሥርዓት መዛባትና ጉዳት የዘረ-መል ተጽዕኖዎች፣ የሰውነት የበሽታ ተከላካይ ሥርዓት መዛባት እና የባክቴሪያ ወይም የቫይረስ ኢንፌክሽኖች ዋነኛ ምክንያቶች መሆናቸውን ዶክተር ሀናንያን ያብራራሉ።
ድንገተኛ አደጋዎች፣ የደም ዝውውር እጥረት፣ ለመርዛማ ኬሚካሎች መጋለጥ፣ የቫይታሚን ቢ እጥረት እና ከአቅም በላይ የሆነ የአልኮል መጠጥ መጠቀም ለችግሩ እንደሚዳርጉም ይናገራሉ።
ምንም እንኳን ሕመሙ በማንኛውም የዕድሜ ክልል ላይ ሊከሰት ቢችልም፣ በተለይም ዕድሜያቸው ከ65 ዓመት በላይ በሆኑ አረጋውያን ላይ በብዛት እንደሚስተዋል ስፔሻሊስቱ አስገንዝበዋል።
የነርቭ ሥርዓት መታወክ ሲያጋጥም የጡንቻ ድክመት፣ መንቀጥቀጥ፣ እና የሰውነት ሚዛንን የመጠበቅ ችግር እንደሚታይም ነው የገለጹት።
እንዲሁም በእጅና በእግር ላይ የሚሰማ መደንዘዝ፣ የመወጋት ወይም የመቃጠል ስሜት፣ የመስማት፣ የመናገር፣ የመዋጥ ወይም የመተንፈስ ድንገተኛ መዛባትም ይከሰታል።
የማስታወስ ችሎታ ማጣት፣ ከፍተኛ ግራ መጋባት፣ የማያቋርጥ ከባድ ራስ ምታት፣ ያለ በቂ ምክንያት የሚከሰት ከፍተኛ ድካም እና የንቃት ደረጃ መቀነስ የሕመሙ ተጨማሪ ምልክቶች እንደሆኑም አስረድተዋል።
በሽታውን ሙሉ በሙሉ መከላከል አስቸጋሪ ቢሆንም፣ አዘውትሮ አካላዊ እንቅስቃሴ በማድረግ፣ በቀን ከ6 እስከ 8 ሰዓት በቂ እንቅልፍ በማግኘት እና በአትክልትና ፍራፍሬ የበለጸገ ምግብ በመመገብ የሕመሙን ስጋት መቀነስ እንደሚቻልም ይጠቁማሉ።
ከዚህ በተጨማሪ ከአልኮልና ከትምባሆ ሙሉ በሙሉ በመቆጠብ እንዲሁም እንደ ከፍተኛ የደም ግፊት፣ የስኳር በሽታ እና የኮሌስትሮል መጠን ያሉ ተዛማጅ የጤና እክሎችን በመከታተል ራስን መጠበቅ ይገባል።
ሕመሙ በምርመራ ከተረጋገጠ በኋላ እብጠትን የሚቀንሱ፣ ሕመምን የሚያስታግሱና የነርቭ ሴሎችን ተግባር የሚያሻሽሉ መድኃኒቶችን መውሰድ እንደሚገባ ዶ/ር ሀናንያን አብራርተዋል።
በፊዚዮቴራፒና በንግግር ቴራፒ የሰውነት እንቅስቃሴንና የመናገር አቅምን ማሻሻል የሚቻል ሲሆን፣ በአደጋ የተጎዱ ነርቮችን ለመማነቃቃት ወይም በውስጥ የሚበቅሉ ዕጢዎችን ለማስወገድ በቀዶ ሕክምና መታገዝ እንደሚገባም አስረድተዋል።
AMN | 2 564 |
| 4 | Немає тексту... | 2 417 |
| 5 | ከፍተኛ ዉጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!
በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 32 ነጥብ 3 በመቶ ተማሪዎችን በማሳለፍ 1ኛ ደረጃን ይዟል።
የዛሬ 12 ዓመት ያቋቋምነው የኦሮሚያ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ዘንድሮም ያስፈተናቸውን ተማሪዎች 100% ማሳለፍ የቻለ ሲሆን የዚሁ ተምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ጃለላ ግርማ ኩሳ 591.6 ወጤት በማምጣት እንደ ሀገር ከፍተኛ ነጥብ በማስመዝገብ አንደኛ ወጥቷል።
በከተማ አስተዳደራችንም የእቴጌ መነን የሴቶችና ገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ 24 ትምህርት ቤቶች ያስፈተናቸውን ተማሪዎች 100 ፐርሰንት ማሳለፍ ችለዋል፡፡
በሀገር አቀፍ ደረጃ በማህበራዊ ሳይንስ ከሴት ተማሪዎች መካከል ከፍተኛው ውጤት 569.1 ያመጣችዉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኘው ከቦሌ ሱፕር ሆሊ ሴቪየር ት/ቤት ተማሪ መቅደላዊት ሱራፌል ማሞ ነች።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣይ ከዚህ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብም የተጀመረውን ስትራቴጂ በአግባቡ መተግበር ፣ የትምህርት አመራሮች ፣ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ተሰናስለው መስራት ፣ ወላጆች ለተማሪዎች ውጤት መሻሻልና ለትምህርት ልማት ስራው ስኬት ባለቤት ሆኖ መስራት እንዲሁም ተማሪዎች ለላቀ ውጤት መትጋት ይጠበቅባቸዋል፡፡
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ | 3 129 |
| 6 | ዛሬ የልጆች ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን (CIFF) መስራች እና የቦርድ ሃላፊ ክቡር ክሪስ ሆን እና ቡድናቸውን ለነገዋ የሴቶች የተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልን አስጎብኝተናል።
ለነገዋ ጅማሮው በተለያዩ ማህበራዊ ችግር ውስጥ ያሉ ሴቶች እህቶቻችን ተስፋና እድላቸው እዲለመልም፣ ክብራቸውና ደህንነታቸው ተጠብቆ የተሻለ ሕይወት እንዲመሩ ከልብ በመነጨ ስሜት የተፀነሰ፣ ተፀንሶም ወደ ተግባር የተቀየረ ትልቅ ራዕይን የሰነቀ ስራ ነው።
የእነዚህ እህቶቻችንን ህይወት ለመቀየር፣ ለነገዋ የሴቶች የተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በ2016 ዓ.ም ጀምረነው በ5 ዙር በተለያዩ የሙያ ዘርፎች 3,259 ሰልጣኞችን በክህሎት እና በስብዕና ግንባታ አሰልጥነን ወደ ስራ አሰማርተናል።
ዛሬ ሁሉም ተመራቂዎች ክብር ያለው ኑሮ፣ ብሩህ ተስፋን ሰንቀው አዲስ ህይወት መኖር ጀምረዋል።
“ከምንሰራቸው ስራዎች ሁሉ ትልቁ ስራ በሰው ላይ የምንሰራው፣ በተለይም በሴቶች ላይ የምንሰራው ነው” የሚለውን የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት የስራችን ማዕከል አድርገን እየፈፀምን እንገኛለን።
በከተማችን ላይ ከሚታየው ለውጥ ሁሉ የሚልቀው በለነገዋ ሴቶች ላይ እያየን ያለው ለውጥ ነው።
ለ”ለነገዋ የተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል” የሰነቅነው ራዕይ፣ በዓመት እስከ 10 ሺህ ሴቶችን የሚያበቃ፣ እንዲሁም አካታች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ ልምድ የሚቀሰምበት የልህቀት ማዕከል እንዲሆን ማስቻል ነው ።
ይህ ራዕይ በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበር ሊደግፋን የመጡት የልጆች ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን (CIFF) መስራች ክቡር ክሪስን በለነገዋ የሴቶች የተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል የምንሰራቸው ሰው ተኮር ስራዎች አስጎብኝተን በቀጣይም በጋራ በምንሰራቸው ስራዎች ዙሪያ ተወያይተናል።
ለራዕያችን ግብ ስኬት ሌት ተቀን ተግተን እንሰራለን ፤ ፈጣሪም ይረዳናል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ | 3 149 |
| 7 | Немає тексту... | 3 058 |
| 8 | Немає тексту... | 3 204 |
| 9 | Немає тексту... | 2 943 |
| 10 | የዳግማዊ ምኒሊክ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አጠናክሮ እየሰጠይገኛል።
አ/አ/ጤና ቢሮ ነሐሴ 19 2018 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ስር የሚገኘው የዳግማዊ ምኒሊክ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኬሌጅ በጌርጌሴኖን የአዕምሮ መርጃ ማዕከል በመገኘት የተለያዩ ድጋፎችን ማድረግ ችሏል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ የኮሌጁ ኃላፊዎች ፣ ሰራተኞች እና የኮሌጁ ተማሪዎች በመገኘት ነፃ የህክምናና የዓይነት ድጋፍ እንዲሁም የንጽህና በጎ ተግባር አከናውነዋል።
ኮሌጁ ድጋፉን ያደረገው ከኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማህበር /EPHA/ ጋር በመተባበር ነው።
የዳግማዊ ምኒሊክ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ችፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር አቶ አለሙ ዳንኤል ኮሌጁ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።
በማሀበረሰቡ ውስጥ ያሉ ችግሮችን በጥናት በመለየትና የመፍትሄ ሃሳቦችን ማመላከት የኮሌጁ ዋነኛ ተልዕኮ መሆኑን የገለፁት አቶ አለሙ ዳንኤል በጌርጌሶኖን የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል የተደረገው ድጋፍ የዚሁ አካል ነው ብለዋል።
ኮሌጁ ከመማር ማስተማርና ከምርምር ሥራዎች ጎን ለጎን የማህበረሰብ አገልግሎት በተለይም የአእምሮ ጤና ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የተናገሩት አቶ አለሙ ዳንኤል ተመሳሳይ ተግባራትን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አመልክተዋል። | 2 319 |
| 11 | 76ኛውን የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ጉባኤ በአዲስ አበባ አደዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ
____
ነሐሴ 19/2018 ዓም
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጠና ጉባዔ አዲስ አበባ በሚገኘው የአድዋ ድል መታሰቢያ የመክፈቻ መርሃግብር በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት መካሄድ ጀምሯል።
በመድረኩ ከ40 በላይ የአፍሪካ ሃገራት የጤና ሚኒስትሮች፣ ተወካዮች የዓለም ጤና ድርጅት እና ሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት፣ ተመራማሪዎች እና ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። | 3 402 |
| 12 | ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ፤ እንኳን ለ1 ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
በዓሉን ስናከብር እንደከዚህ ቀደሙ የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት፤ ለሌላቸው በማካፈል፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የታመሙትን በመጠየቅ እንዲሆን እመኛለሁ።
በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ - ኢድ ሙባረክ!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ | 3 959 |
| 13 | የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ☝️☝️☝️ | 884 |
| 14 | Немає тексту... | 845 |
| 15 | የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ 👇👇👇 | 875 |
| 16 | Немає тексту... | 1 |
| 17 | የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ☝️☝️☝️ | 996 |
| 18 | Немає тексту... | 996 |
| 19 | የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ 👇👇👇 | 907 |
| 20 | የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ 👇👇👇 | 1 115 |
