es
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

Ir al canal en Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Ethiopian Public Service University

El canal Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 12 737 suscriptores, ocupando la posición 15 736 en la categoría Educación y el puesto 2 645 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 12 737 suscriptores.

Según los últimos datos del 13 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 112, y en las últimas 24 horas de 2, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 34.81%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 15.93% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 434 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 029 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 30.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 14 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

12 737
Suscriptores
+224 horas
+217 días
+11230 días
Archivo de publicaciones
ኢፐሰዩ ባካሄደው የካውንስል ስብሰባ የ1ኛ መንፈቅ አመት ሪፖርቱን አጸደቀ፤ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 20 ቀን 2018 ዓ/ም በህዳሴ አዳራሽ ለግማሽ ቀን ባካሄደው የካውንስል ስብሰባ፣ በአንደኛ መንፈቅ አመት በተሰሩ መደበኛ ተግባራት፣ በሪፎርም ስራዎች እና ቁልፍ የውጤት አመላካች አፈጻጸም መለኪያዎች መሰረት በተከናወኑ ተግባራት ላይ የቀረበውን ሪፖርት ገምግሞ አጸደቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ንጉስ ታደሰ (ዶ/ር) በመክፈቻ ንግግራቸው፣ ዛሬ ለካውንስሉ የሚቀርበው የአንደኛ መንፈቅ አመት ሪፖርት፣ ከአብዛኛው የካውንስል አባል ጋር በተለያዩ የኮሚቴ ስብሰባዎች፣ የጋራ መድረኮች እና በሪፎርም ቡድን ውይይቶች ንግግር ሲደረግበት የቆዬ መሆኑን ጠቅሰው፣ “የዩኒቨርሲቲው ማናጅመንት አፈጻጸማችንን ገምግሞ፣ የትኛው ላይ ጥሩ እንደሰራን፣ የትኛው ላይ ተጠናክረን መቀጠል እንዳለብን እና ቀጣዩ የትኩረት አቅጣጫችን የቱ መሆን እንዳለበት ለይቷል፤ ከዛሬው ውይይታችን የሚጠበቀው ሪፖርቱን ገምግሞ ማጽደቅ እና ለቀጣይ ምን እንስራ? በሚለው ላይ ካውንስሉ ሀሳብ እና አስተያየት እንዲሰጥበት ነው፡፡” በማለት ስብሰባውን ከፍተዋል፡፡ ከመክፈቻው በኋላ የፕሬዘዳንት ጽ/ቤት ኃላፊው አብርሃም ሐጎስ (ዶ/ር) የአፈጻጸም ሪፖርቱን አቅርበዋል፤ ሪፖርቱ፣ መሰረታዊ መረጃዎች፣ በእቅዱ መሰረት በ14 ግቦች የተቀመጡ ዋና ዋና ተግባራት፣ ቁልፍ የውጤት አመላካች አፈጻጸም፣ በመንፈቅ አመቱ እንደ ውጤት የሚታዩ ተግባራት እና በቀጣዩ መንፈቅ አመት ትኩረት ሊደረግባቸው የሚገቡ ተግባራት በሚል ተደራጅቶ የቀረበ መሆኑን፣ ከሪፖርቱ አቀራረብ ለመገንዘብ ተችሏል፡፡ በመቀጠልም ከተሰብሳቢዎቹ ጥያቄና አስተያየት ቀርቦ በፕሬዘዳንቱ ምላሽ እና ማብራሪያ ተሰጥቶበታል፡፡ በመጨረም ፕሬዘዳንቱ ውይይቱን ሲያጠቃልሉ፣ “ማኔጅመንቱ ያስቀመጠውን አቅጣጫ፣ በዛሬው ውይይት ያገኘናቸውን ግብአቶች እና በቀጣይ ከመላው ሰራተኛ ጋር በሚደረገው ውይይት የምናገኘውን ሀሳብ እና አስተያየት አዳምረን፣ ለቀጣዩ ስድስት ወር አፈጻጸም ተገቢ የሆነ የእቅድ ማሻሻያ እናደርጋለን” ብለዋል፡፡

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

photo content
+4

የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ 22ኛውን ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀን አከበረ -------------------------------- ኢፒሰዩ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የጸረ ሙስና ቀን፣ የዩኒቨርሲቲው የካውንስል አባላት በተገኙበት “ትውልድን በሥነ- ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!” በሚል መሪ ቃል፣ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ/ም በህዳሴ አዳራሽ በደማቅ አከበረ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ንጉሥ ታደሰ (ዶ/ር) የአከባበር መርሃ ግብሩን ሲከፍቱ እንደተናገሩት፣ የአለም ሀገራት ሙስናን በተናጠል ከመታገል ይልቅ በህብረት መታገል አዋጪነቱን አምነውበት፣ 191 ሀገራት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2003 ዓ/ም የጸረ ሙስና ኮንቬንሽን መፈረማቸውን እና ሀገራችን ኢትዮጵያም ይህንኑ ኮንቬንሽን ከፈረሙት ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ገልጸዋል፤ አስከትለውም “ሙስና መጠኑ ከፍ እና ዝቅ ይበል እንጂ የሁሉም አገሮች ችግር ነው፤ በብዙ ሀገራት እንደሚታየው ሙስና የልማት እና የሰላም ጸር ነው፤ ከዚህም አልፎ ሀገራት ከነበሩበት ክብር እንዲወድቁ የሚያደርግ ክፉ ጠንቅ ነው፡፡” ብለዋል፡፡ “ትውልድን በሥነ- ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!” የሚለውን የክብረ በአሉን መሪ ቃል ከዩኒቨርሲቲው ተልእኮ ጋር አያይዘው ሲናገሩ፣ “መሪ ቃሉ የኒቨርሲቲያችን በአዲስ ተልእኮ ትውልድን ለመቅረጽ ለሚያደርገው ትግል የሚመጥን ነው፡፡” በማለት አስምረውበታል፡፡ በመቀጠልም ከስነምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን በድምጽ የተላከ ሰነድ ለተሰብሳቢዎቹ በንባብ ከተሰማ በኋላ፣ በቀረበው ሰነድ ላይ አስተያየት እና ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በመጨረሻም ፕሬዝዳንቱ እና ሶስቱ የዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንቶች ሀብታቸውን ያስመዘገቡበትን ሰነድ ለስነምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ተወካይ ለወ/ሮ ሰላማዊት ኃ/ሚካኤል አስረክበው መርሃ ግብሩ ተጠናቋል፡፡ #EPSUAntiCorruptionDay

የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ 22ኛውን ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀን አከበረ -------------------------------- ኢፒሰዩ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የጸረ ሙስና ቀን፣ የዩኒቨርሲቲው የካውንስል አባላት በተገኙበት “ትውልድን በሥነ- ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!” በሚል መሪ ቃል፣ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ/ም በህዳሴ አዳራሽ በደማቅ አከበረ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ንጉሥ ታደሰ (ዶ/ር) የአከባበር መርሃ ግብሩን ሲከፍቱ እንደተናገሩት፣ የአለም ሀገራት ሙስናን በተናጠል ከመታገል ይልቅ በህብረት መታገል አዋጪነቱን አምነውበት፣ 191 ሀገራት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2003 ዓ/ም የጸረ ሙስና ኮንቬንሽን መፈረማቸውን እና ሀገራችን ኢትዮጵያም ይህንኑ ኮንቬንሽን ከፈረሙት ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ገልጸዋል፤ አስከትለውም “ሙስና መጠኑ ከፍ እና ዝቅ ይበል እንጂ የሁሉም አገሮች ችግር ነው፤ በብዙ ሀገራት እንደሚታየው ሙስና የልማት እና የሰላም ጸር ነው፤ ከዚህም አልፎ ሀገራት ከነበሩበት ክብር እንዲወድቁ የሚያደርግ ክፉ ጠንቅ ነው፡፡” ብለዋል፡፡ “ትውልድን በሥነ- ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!” የሚለውን የክብረ በአሉን መሪ ቃል ከዩኒቨርሲቲው ተልእኮ ጋር አያይዘው ሲናገሩ፣ “መሪ ቃሉ የኒቨርሲቲያችን በአዲስ ተልእኮ ትውልድን ለመቅረጽ ለሚያደርገው ትግል የሚመጥን ነው፡፡” በማለት አስምረውበታል፡፡ በመቀጠልም ከስነምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን በድምጽ የተላከ ሰነድ ለተሰብሳቢዎቹ በንባብ ከተሰማ በኋላ፣ በቀረበው ሰነድ ላይ አስተያየት እና ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በመጨረሻም ፕሬዝዳንቱ እና ሶስቱ የዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንቶች ሀብታቸውን ያስመዘገቡበትን ሰነድ ለስነምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ተወካይ ለወ/ሮ ሰላማዊት ኃ/ሚካኤል አስረክበው መርሃ ግብሩ ተጠናቋል፡፡

EPSU Meets EU Commission Delegation on Collaboration --------------------------------- Ethiopian Public Service University (EPSU) held a high-level discussion with a Delegation from the EU Commission on strengthening partnership and future cooperation. Dr. Alemayehu Debebe, Vice President for Research and Partnership, highlighted EPSU’s major achievements, including producing over 50,000 graduates and training more than 200,000 public servants. He also noted the university’s ongoing transformation as it transitions into a University of Applied Sciences and expands its programs and colleges. Dr. Dereje presented the university’s key focus areas, including curriculum modernization, leadership development, digital governance and AI, public service innovation, and competency-based capacity building. He emphasized EPSU’s readiness to deepen EU–Ethiopia collaboration. The EU delegation appreciated EPSU’s achievements and ongoing reforms, reaffirming support for Ethiopia in areas such as infrastructure, education, and public service modernization. They also expressed interest in long-term partnerships with EPSU. The delegation concluded their visit with a tour of the campus.

EPSU Meets EU Commission Delegation on Collaboration Ethiopian Public Service University (EPSU) held a high-level discussion with a Delegation from the EU Commission on strengthening partnership and future cooperation. Dr. Alemayehu Debebe, Vice President for Research and Partnership, highlighted EPSU’s major achievements, including producing over 50,000 graduates and training more than 200,000 public servants. He also noted the university’s ongoing transformation as it transitions into a University of Applied Sciences and expands its programs and colleges. Dr. Dereje presented the university’s key focus areas, including curriculum modernization, leadership development, digital governance and AI, public service innovation, and competency-based capacity building. He emphasized EPSU’s readiness to deepen EU–Ethiopia collaboration. The EU delegation appreciated EPSU’s achievements and ongoing reforms, reaffirming support for Ethiopia in areas such as infrastructure, education, and public service modernization. They also expressed interest in long-term partnerships with EPSU. The delegation concluded their visit with a tour of the campus.

a deeper understanding of EPSU’s academic environment and institutional capabilities. EPSU Meets EU Commission Delegation on Collaboration Ethiopian Public Service University (EPSU) held a high-level discussion with a Delegation from the EU Commission on strengthening partnership and future cooperation. Dr. Alemayehu Debebe, Vice President for Research and Partnership, highlighted EPSU’s major achievements, including producing over 50,000 graduates and training more than 200,000 public servants. He also noted the university’s ongoing transformation as it transitions into a University of Applied Sciences and expands its programs and colleges. Dr. Dereje presented the university’s key focus areas, including curriculum modernization, leadership development, digital governance and AI, public service innovation, and competency-based capacity building. He emphasized EPSU’s readiness to deepen EU–Ethiopia collaboration. The EU delegation appreciated EPSU’s achievements and ongoing reforms, reaffirming support for Ethiopia in areas such as infrastructure, education, and public service modernization. They also expressed interest in long-term partnerships with EPSU. The delegation concluded their visit with a tour of the campus.

EPSU Meets EU Commission Delegation on Collaboration Ethiopian Public Service University (EPSU) held a high-level discussion with a Delegation from the EU Commission on strengthening partnership and future cooperation. Dr. Alemayehu Debebe, Vice President for Research and Partnership, highlighted EPSU’s major achievements, including producing over 50,000 graduates and training more than 200,000 public servants. He also noted the university’s ongoing transformation as it transitions into a University of Applied Sciences and expands its programs and colleges. Dr. Dereje presented the university’s key focus areas, including curriculum modernization, leadership development, digital governance and AI, public service innovation, and competency-based capacity building. He emphasized EPSU’s readiness to deepen EU–Ethiopia collaboration. The EU delegation appreciated EPSU’s achievements and ongoing reforms, reaffirming support for Ethiopia in areas such as infrastructure, education, and public service modernization. They also expressed interest in long-term partnerships with EPSU. The delegation concluded their visit with a tour of the campus.

photo content
+1

EPSU Meets EU Commission Delegation on Collaboration Ethiopian Public Service University (EPSU) held a high-level discussion with a Delegation from the EU Commission on strengthening partnership and future cooperation. Dr. Alemayehu Debebe, Vice President for Research and Partnership, highlighted EPSU’s major achievements, including producing over 50,000 graduates and training more than 200,000 public servants. He also noted the university’s ongoing transformation as it transitions into a University of Applied Sciences and expands its programs and colleges. Dr. Dereje presented the university’s key focus areas, including curriculum modernization, leadership development, digital governance and AI, public service innovation, and competency-based capacity building. He emphasized EPSU’s readiness to deepen EU–Ethiopia collaboration. The EU delegation appreciated EPSU’s achievements and ongoing reforms, reaffirming support for Ethiopia in areas such as infrastructure, education, and public service modernization. They also expressed interest in long-term partnerships with EPSU. The delegation concluded their visit with a tour of the campus.

ለኢፐሰዩ አመራሮች የፀረ- ሙስና ስልጠና ተሰጠ -------------------------------- የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የስነምግባር መከታተያ ስራ አስፈጻሚ ከፀረ- ሙስና ኮሚሽን ጋ
ለኢፐሰዩ አመራሮች የፀረ- ሙስና ስልጠና ተሰጠ -------------------------------- የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የስነምግባር መከታተያ ስራ አስፈጻሚ ከፀረ- ሙስና ኮሚሽን ጋር በመተባበር፣ “ስነ- ምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት” በሚል መሪ ቃል ለዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ እና የአስተዳደር ዘርፍ አመራሮች ከህዳር 11 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየውን ስልጠና አጠናቀቀ፡፡ በስልጠናው መክፈቻ የተገኙት የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ለማ ጉዲሳ (ዶ/ር)፣ ይህ ዛሬ ለዩኒቨርሲቲው አመራሮች የሚሰጠው ስልጠና ባለፈው አመት በአገር አቀፍ ደረጃ ለከፍተኛ አመራሮች መሰጠቱን አስታውሰው፣ መንግስት በአሁኑ ጊዜ ለሚያካሂደው የፀረ- ሙስና ትግል ወሳኝ ግብአት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ስልጠናውን የሰጡት ዶ/ር ዩሱፍ ኢብራሂም የህግ ባለሙያ ሲሆኑ የስልጠናው ይዘት የሙስና ምንነት እና ዓይነቶች፣በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተለዩ የሙስና ዓይነቶች ዝርዝር፣ 25 የሙስና ዓይነቶች እና የመከላከያ ዘዴዎቹ የሚሉት አበይት ርዕሶች ተካተውበታል፡፡ ስልጠናዉም በገለጻ፣ በቡድን ውይይት እና ተሞክሮን በማካፈል የተካሄደ ሲሆን፣በመጨረሻም የግንዛቤ መለኪያ ፈተና ተሰጥቷል፡፡

𝐎𝐟𝐟𝐢𝐜𝐢𝐚𝐥 𝐂𝐨𝐧𝐭𝐚𝐜𝐭 𝐈𝐧𝐟𝐨𝐫𝐦𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 -------------------------------- Ethiopian Public Service University (EPSU) For official communication, please use the following 🌐 Website: http://www.epsu.edu.et 📘 Facebook: https://facebook.com/EPSUfb ▶️ YouTube: https://youtube.com/@EPSUyt 📲 Telegram: https://t.me/EPSUtelegram 🎵 TikTok: https://tiktok.com/@EPSU81 Note: These are the official social media addresses of Ethiopian Public Service University. Please ensure that any communication with EPSU is made only through these channels.

photo content
+3

Notice to All Continuing Education First Degree Students ---------------------------------- Dear Students, Please be informed
+3
Notice to All Continuing Education First Degree Students ---------------------------------- Dear Students, Please be informed that the class schedule for the Continuing Education Program (CEP) has been released. The detailed schedule is attached below, kindly review it carefully and take note of your class times. Classes will begin as per the new timetable. Your punctuality and active participation are highly encouraged. Ethiopian Public Service University (EPSU) #EPSUNotice #ContinuingEducation #ClassSchedule