es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 380 suscriptores, ocupando la posición 2 650 en la categoría Bloques y el puesto 2 348 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 380 suscriptores.

Según los últimos datos del 17 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -168, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.47%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 12.11% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 389 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 742 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 32.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 18 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 380
Suscriptores
-124 horas
-157 días
-16830 días
Archivo de publicaciones
photo content

የእንግሊዙ ዘጋርዲያን ጋዜጣ በዛሬ ዕትሙ ስለ ፋኖ መዘገቡን ዘሀበሻ ካሰራጨው ዜና መረዳት ችያለሁ!! ዘጋርዲያን ምን አለ? በአብዛኛው በቀድሞው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አባላት የተዋቀረው "ፋኖ"፣ በአሁኑ ወቅት ሰፊውን የአማራ ክልል ገጠራማ አካባቢዎች (80% ገደማ) መቆጣጠሩን ዘግቧል:: በሺዎች የሚቆጠሩ የቀድሞ የልዩ ኃይል አባላትም የፋኖን ጦር በመቀላቀል፣ ወታደራዊ ልምዳቸውንና ትጥቃቸውን ይዘው የ20,000 ተዋጊዎችን ኃይል እንደፈጠሩ ተገልጿል። ዘገባው እንዳመለከተው፣ የፌደራል ኃይሎች አመጹን ለማፈን በሚያደርጉት ጥረት "ሰፊ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን" እየፈጸሙ ነው። ከእነዚህም መካከል አፈና፣ የጅምላ ጭፍጨፋ፣ ጾታዊ ጥቃቶች እና በሰብአዊ እርዳታ ሰራተኞች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች ይገኙበታል። "ሁኔታው ከቁጥጥር ውጪ ነው" ያለው ዘገባው፣ በክልሉ ከሱዳን ጦርነት የሸሹ ስደተኞችን ጨምሮ ከ2.3 ሚሊዮን በላይ ህዝብ አፋጣኝ ሰብአዊ እርዳታ እንደሚያስፈልገው አስታውቋል። ይህ ሁሉ የተጀመረው፣ በአንድ ወቅት የፌደራል መንግስት አጋር የነበረው ፋኖ፣ ከትግራይ ጦርነት በኋላ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት "ክህደት እንደተፈጸመበት" ማመኑን ተከትሎ ነው። ፋኖ እራሱን "የአማራ ህዝብ ተከላካይ" አድርጎ የሚቆጥር ሲሆን፣ ግቡም ከክልሉ ሙሉ ቁጥጥር አንስቶ የዐቢይ አሕመድን መንግስት እስከመጣል ይደርሳል። በንፁሀን ላይ በመንግስት ኃይል የሚፈፀሙ ጥቃቶች በህዝቡ ዘንድ በማዕከላዊው መንግስት ላይ ከፍተኛ ቁጣ የቀሰቀሱ ሲሆን፣ ለፋኖ ህዝባዊ ድጋፍ እንዲጨምር አድርገዋል ሲል ዘጋርዲያን ዘግቧል። ምንም እንኳን ፋኖ ሰፊ የህዝብ ድጋፍ ቢኖረውም፣ ሪፖርቱ ሲያጠቃልል፣ እየጨመረ የመጣው የጸጥታ መደፍረስ እና የኢኮኖሚ ውድቀት፣ እንዲሁም በአንዳንድ የፋኖ ቡድኖች የሚፈጸመው "የገንዘብ ምዝበራ" ፣ ይህንን የህዝብ እምነት ቀስ በቀስ እየሸረሸረው መሆኑን አስረድቷል። ዘጋርዲያን ያወጣው ሪፓርት ለእኛ ለአማራውያን ትልቅ ብስራት ነው:: ከዚህ የምንረዳው ፋኖ እያሸነፈ እንደሆነ ነው:: ከዚህ በተጨማሪ ፋኖ ከገንዘብ እና ሀብት ስብሰባ ራሱን ማራቅ እንዳለበት ነው::

በቋንቋችን የተነሳ የሚያሳድዱን የኦሕዴድ ሰዎች የቋንቋ ችሎታቸው ሲፈተሽ...😂 ➡️አቢይ አሕመድ ➡️አዳነች አቤቤ ➡️ብርሐኑ ጁላ ➡️አባዱላ ገመዳ ➡️ወርቅነህ ገበየሁ የጌታቸው ረዳ ኢንተርቪው ተተርጉሞ ይምጣልን ብለዋል አሉ 😂