fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 380 مشترک است و جایگاه 2 650 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 348 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 380 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 17 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -168 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.11% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 389 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 742 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 32 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 18 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 380
مشترکین
-124 ساعت
-157 روز
-16830 روز
آرشیو پست ها
photo content

የእንግሊዙ ዘጋርዲያን ጋዜጣ በዛሬ ዕትሙ ስለ ፋኖ መዘገቡን ዘሀበሻ ካሰራጨው ዜና መረዳት ችያለሁ!! ዘጋርዲያን ምን አለ? በአብዛኛው በቀድሞው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አባላት የተዋቀረው "ፋኖ"፣ በአሁኑ ወቅት ሰፊውን የአማራ ክልል ገጠራማ አካባቢዎች (80% ገደማ) መቆጣጠሩን ዘግቧል:: በሺዎች የሚቆጠሩ የቀድሞ የልዩ ኃይል አባላትም የፋኖን ጦር በመቀላቀል፣ ወታደራዊ ልምዳቸውንና ትጥቃቸውን ይዘው የ20,000 ተዋጊዎችን ኃይል እንደፈጠሩ ተገልጿል። ዘገባው እንዳመለከተው፣ የፌደራል ኃይሎች አመጹን ለማፈን በሚያደርጉት ጥረት "ሰፊ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን" እየፈጸሙ ነው። ከእነዚህም መካከል አፈና፣ የጅምላ ጭፍጨፋ፣ ጾታዊ ጥቃቶች እና በሰብአዊ እርዳታ ሰራተኞች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች ይገኙበታል። "ሁኔታው ከቁጥጥር ውጪ ነው" ያለው ዘገባው፣ በክልሉ ከሱዳን ጦርነት የሸሹ ስደተኞችን ጨምሮ ከ2.3 ሚሊዮን በላይ ህዝብ አፋጣኝ ሰብአዊ እርዳታ እንደሚያስፈልገው አስታውቋል። ይህ ሁሉ የተጀመረው፣ በአንድ ወቅት የፌደራል መንግስት አጋር የነበረው ፋኖ፣ ከትግራይ ጦርነት በኋላ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት "ክህደት እንደተፈጸመበት" ማመኑን ተከትሎ ነው። ፋኖ እራሱን "የአማራ ህዝብ ተከላካይ" አድርጎ የሚቆጥር ሲሆን፣ ግቡም ከክልሉ ሙሉ ቁጥጥር አንስቶ የዐቢይ አሕመድን መንግስት እስከመጣል ይደርሳል። በንፁሀን ላይ በመንግስት ኃይል የሚፈፀሙ ጥቃቶች በህዝቡ ዘንድ በማዕከላዊው መንግስት ላይ ከፍተኛ ቁጣ የቀሰቀሱ ሲሆን፣ ለፋኖ ህዝባዊ ድጋፍ እንዲጨምር አድርገዋል ሲል ዘጋርዲያን ዘግቧል። ምንም እንኳን ፋኖ ሰፊ የህዝብ ድጋፍ ቢኖረውም፣ ሪፖርቱ ሲያጠቃልል፣ እየጨመረ የመጣው የጸጥታ መደፍረስ እና የኢኮኖሚ ውድቀት፣ እንዲሁም በአንዳንድ የፋኖ ቡድኖች የሚፈጸመው "የገንዘብ ምዝበራ" ፣ ይህንን የህዝብ እምነት ቀስ በቀስ እየሸረሸረው መሆኑን አስረድቷል። ዘጋርዲያን ያወጣው ሪፓርት ለእኛ ለአማራውያን ትልቅ ብስራት ነው:: ከዚህ የምንረዳው ፋኖ እያሸነፈ እንደሆነ ነው:: ከዚህ በተጨማሪ ፋኖ ከገንዘብ እና ሀብት ስብሰባ ራሱን ማራቅ እንዳለበት ነው::

በቋንቋችን የተነሳ የሚያሳድዱን የኦሕዴድ ሰዎች የቋንቋ ችሎታቸው ሲፈተሽ...😂 ➡️አቢይ አሕመድ ➡️አዳነች አቤቤ ➡️ብርሐኑ ጁላ ➡️አባዱላ ገመዳ ➡️ወርቅነህ ገበየሁ የጌታቸው ረዳ ኢንተርቪው ተተርጉሞ ይምጣልን ብለዋል አሉ 😂