es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 380 suscriptores, ocupando la posición 2 650 en la categoría Bloques y el puesto 2 348 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 380 suscriptores.

Según los últimos datos del 17 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -168, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.47%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 12.11% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 389 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 742 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 32.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 18 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 380
Suscriptores
-124 horas
-157 días
-16830 días
Archivo de publicaciones
በመካነሰላም የሆነው ምንድን ነው? https://youtu.be/xqPI5g0kmqM?si=nE3f1oPQRiHB7uSQ
በመካነሰላም የሆነው ምንድን ነው? https://youtu.be/xqPI5g0kmqM?si=nE3f1oPQRiHB7uSQ

በብዙዎች የማይታወቀውና የዐቢይ ጸሐፊ ትዕዛዝ የሆነው በረከት በላይነህ (ዋጋዬ ለገሰ) /ሊደመጥ የሚገባው መረጃ Subscribe & Share ማድረግ እንዳይረሳ https://youtu.be/3gvQjJr
በብዙዎች የማይታወቀውና የዐቢይ ጸሐፊ ትዕዛዝ የሆነው በረከት በላይነህ (ዋጋዬ ለገሰ) /ሊደመጥ የሚገባው መረጃ Subscribe & Share ማድረግ እንዳይረሳ https://youtu.be/3gvQjJr053Y?si=dfYxfTAJ-RuCgYxG

እንደ ሆራ አርሰዴ መስቀል አደባባይ-ከኩሬ ዳር ቁሞ፤ "ኢሬቻን ቀይ ባህር- አከብራለሁ ከርሞ"፤ ብሎ በእብሪት መንፈስ በጥጋብ ልቦና ፥ አምና የሸለለ፤ ዘንድሮ ቁልቢ ታቦት አስወጥቼ - ላከብር ነው
እንደ ሆራ አርሰዴ መስቀል አደባባይ-ከኩሬ ዳር ቁሞ፤ "ኢሬቻን ቀይ ባህር- አከብራለሁ ከርሞ"፤ ብሎ በእብሪት መንፈስ በጥጋብ ልቦና ፥ አምና የሸለለ፤ ዘንድሮ ቁልቢ ታቦት አስወጥቼ - ላከብር ነው አለ፤ ወይ ጥጋብ!😂 አሳዬ ደርቤ❗️

"የአባይን ግድብ ሙሉ ወጪ የሸፈነው ኦሮሚያ ነው" ተብሏል። https://youtu.be/R29kwAQxHVU?si=G3cR3NLkBDl4YwgR
"የአባይን ግድብ ሙሉ ወጪ የሸፈነው ኦሮሚያ ነው" ተብሏል። https://youtu.be/R29kwAQxHVU?si=G3cR3NLkBDl4YwgR

ግዕዝ የማን አጀንዳ ነው? አሳዬ ደርቤ!! 👉የአማርኛ ብሔራዊ ቋንቋነት እየተዳከመ ባለበት፣ 👉መደበኛ ትምህርት ማካሄድ ባልተቻለበት፣ 👉ኦርቶዶክስና የእምነት መሪዎቿ ተሳዳጅ በሆኑበት፣ 👉የአማራ
+2
ግዕዝ የማን አጀንዳ ነው? አሳዬ ደርቤ!! 👉የአማርኛ ብሔራዊ ቋንቋነት እየተዳከመ ባለበት፣ 👉መደበኛ ትምህርት ማካሄድ ባልተቻለበት፣ 👉ኦርቶዶክስና የእምነት መሪዎቿ ተሳዳጅ በሆኑበት፣ 👉የአማራ ሕዝብ ምንም ጥያቄ ባላቀረበበት ሁኔታ... ብአዴን በአማራ ክልል አንደኛ ትምህርት ቤቶች የግዕዝ ቋንቋ በአስገዳጅነት እንዲሰጥ የወሰነው በእነ ዐቢይ አሕመድ ትዕዛዝ ሲሆን አላማው ደግሞ ሁለት ነው። ❶ ለ"ኬኛ" አስተሳሰባቸው "እኛ"፣ ለ"ፊንፊኔ" ፖለቲካቸው "በረራ" የሚል አቻ መሰል አስተሳሰብ እንደፈጠሩት ሁሉ፤ አማርኛን በአፋን ኦሮሞ የመተካት ተግባራቸውን በግዕዝ ቋንቋ በማጀብ "ሕልማችን የእኛን ቋንቋ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ቋንቋዎችንም ማስፋፋት ነው" በሚል ፕሮፖጋንዳ ውስጥ መደበቅ ስለፈለጉ፤ ❷የአማራ ሕዝብን እና ፋኖን በኃይማኖት መከፋፈልና ማገ-ዳደል ያስችለናል" ብለው ስላመኑ፤ (ይሄንንም እኩይ ሕልማቸውን ለማሳካት ዐቢይና ብአዴኖች ባመጡት አጀንዳ ኦርቶዶክስ እና አማራን የማብጠልጠል ዘመቻቸውን በእስልምና ምክርቤቱ በኩል ጀምረዋል። እናም እላለሁኝ.. ብአዴን "የግዕዝ ቋንቋን ከፍላጎት በላቀ መልኩ በአስገዳጅነት ማስተማር" የሚል አጀንዳ ያመጣው በአዲስ አበባና በሸገር እየተተገበረ ያለውን አማርኛን በአፋን ኦሮሞ የመተካት እኩይ ሕልም ለመጋረድ ነው። Share & Post