Assaye Derbie
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie
تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 380 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 650 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 348 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 380 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 17 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -168، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.47%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 12.11% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 389 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 742 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 32.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 18 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.
14 380
المشتركون
-124 ساعات
-157 أيام
-16830 أيام
أرشيف المشاركات
14 377
በብዙዎች የማይታወቀውና የዐቢይ ጸሐፊ ትዕዛዝ የሆነው በረከት በላይነህ (ዋጋዬ ለገሰ) /ሊደመጥ የሚገባው መረጃ
Subscribe & Share ማድረግ እንዳይረሳ
https://youtu.be/3gvQjJr053Y?si=dfYxfTAJ-RuCgYxG
14 377
እንደ ሆራ አርሰዴ
መስቀል አደባባይ-ከኩሬ ዳር ቁሞ፤
"ኢሬቻን ቀይ ባህር- አከብራለሁ ከርሞ"፤
ብሎ በእብሪት መንፈስ
በጥጋብ ልቦና ፥ አምና የሸለለ፤
ዘንድሮ ቁልቢ
ታቦት አስወጥቼ - ላከብር ነው አለ፤
ወይ ጥጋብ!😂
አሳዬ ደርቤ❗️
14 377
"የአባይን ግድብ ሙሉ ወጪ የሸፈነው ኦሮሚያ ነው" ተብሏል።
https://youtu.be/R29kwAQxHVU?si=G3cR3NLkBDl4YwgR
14 377
+2
ግዕዝ የማን አጀንዳ ነው?
አሳዬ ደርቤ!!
👉የአማርኛ ብሔራዊ ቋንቋነት እየተዳከመ ባለበት፣
👉መደበኛ ትምህርት ማካሄድ ባልተቻለበት፣
👉ኦርቶዶክስና የእምነት መሪዎቿ ተሳዳጅ በሆኑበት፣
👉የአማራ ሕዝብ ምንም ጥያቄ ባላቀረበበት ሁኔታ... ብአዴን በአማራ ክልል አንደኛ ትምህርት ቤቶች የግዕዝ ቋንቋ በአስገዳጅነት እንዲሰጥ የወሰነው በእነ ዐቢይ አሕመድ ትዕዛዝ ሲሆን አላማው ደግሞ ሁለት ነው።
❶ ለ"ኬኛ" አስተሳሰባቸው "እኛ"፣ ለ"ፊንፊኔ" ፖለቲካቸው "በረራ" የሚል አቻ መሰል አስተሳሰብ እንደፈጠሩት ሁሉ፤ አማርኛን በአፋን ኦሮሞ የመተካት ተግባራቸውን በግዕዝ ቋንቋ በማጀብ "ሕልማችን የእኛን ቋንቋ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ቋንቋዎችንም ማስፋፋት ነው" በሚል ፕሮፖጋንዳ ውስጥ መደበቅ ስለፈለጉ፤
❷የአማራ ሕዝብን እና ፋኖን በኃይማኖት መከፋፈልና ማገ-ዳደል ያስችለናል" ብለው ስላመኑ፤ (ይሄንንም እኩይ ሕልማቸውን ለማሳካት ዐቢይና ብአዴኖች ባመጡት አጀንዳ ኦርቶዶክስ እና አማራን የማብጠልጠል ዘመቻቸውን በእስልምና ምክርቤቱ በኩል ጀምረዋል።
እናም እላለሁኝ..
ብአዴን "የግዕዝ ቋንቋን ከፍላጎት በላቀ መልኩ በአስገዳጅነት ማስተማር" የሚል አጀንዳ ያመጣው በአዲስ አበባና በሸገር እየተተገበረ ያለውን አማርኛን በአፋን ኦሮሞ የመተካት እኩይ ሕልም ለመጋረድ ነው።
Share & Post
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
