Joseph Math Tutor
Ir al canal en Telegram
Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580
Mostrar más1 755
Suscriptores
-124 horas
+507 días
+8630 días
Archivo de publicaciones
1 756
+6
" ለቅኖች ምስጋና ይገባል " መዝ 33÷1
ዛሬ እንኳንም የASTU 2017 batch ተማሪዎችን አስጠናሁ እንኳን አወኳቸሁ ያልኩበት ትልቅ ቀን ነው። በዚህ ዓመት የመሰረትነው JMT Charity ዛሬ የመጀመሪያውን ፍሬ አፍርቶ በወር የምንሰበስበው 100 ብር ተጠራቅሞ ለ7 ችግረኛ ቤተሰቦች 17,000 ብር ወጪ በማድረግ ለፋሲካ በዓል በትንሹ ድጋፍ አድርገናል።
በዚህ ነገር ውስጥ ለተሳተፋችሁ ተማሪዎች ፈጣሪ የእነዚህን እናቶች ጸሎት እንባ ጾም ተቀብሎ ከእሱ የሚገኘውን በረከቱን ሁሉ ይስጣችሁ። ከዚህ በላይ ደስታ እና ሰላም የሚሰጥ ነገር የለም።
ፈጣሪ የምትሰጡት አያሳጣችሁ እጅግ በጣም አከብራችኋለሁ🙏
በዚህ ነገር መሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች አብረን መቀጠል እንችላለን። ቀጣይ ዓመት ደግሞ የዚህን ዓመት (2018) ታታሪውን እና በትምህርት ቀልድ የማያውቀውን batch እጠብቃለሁ። ፈጣሪ የዚያ ሰው ይበለን🙏
JMT Charity
1 756
#NationalExam
#Grade12
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚዘጋጅባቸውን የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎች ይፋ ማድረጉን የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ገልጸዋል።
በዚሁ መሠረት ፡-
1) ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች
በተፈጥሮ ሳይንስ ፦
- እንግሊዘኛ
- ሒሳብ
- ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ
- ባዮሎጂ
- ኬሚስትሪ
- ፊዝክስ
በማህበራዊ ሳይንስ ፦
° እንግሊዘኛ፣
° ሒሳብ፣
° ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣
° ታሪክ፣
° ጂኦግራፊ
° ኢኮኖሚክስ ናቸው
2) ፈተናው በየትምህርት ዓይነቱ ከ9ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች የሚሸፍን ይሆናል።
የዝግጅት አግባቡም 9ኛ ክፍል ላይ የቀድሞውና የአዲሱ ስርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘት (Common Contents) ላይ ያተኩራል።
ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ያለው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ የተመሠረተ ይሆናል። የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት ሆኖ ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለውን የሚሸፍን ይሆናል።
(የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)
1 756
Repost from JOSEPH MATH TUTORIAL CHANNEL
Discrete Mathematics Assign 1 Solution
For CSE & SE Students
1 756
Repost from ASTU EXCELLENCE
🚨🔥 FIRST-YEAR STUDENTS, THIS IS A SERIOUS WARNING! 🔥
Tomorrow at 9:00 (afternoon) in Block 515, the Atu Excellence team will unleash a Sequence and Series battle session that feels more intense than the real exam itself! Expect mind-blowing exam-level questions, tricky problems that twist your brain, and challenges that will expose whether you are truly ready… or dangerously unprepared.
Some say the students who attend will walk into the exam like champions — and those who miss it may regret it the entire semester! 😱
Be there. Prepare your brain. The exam war is coming.
'EXCELLENCE IS OUR STANDARD AND COMMUNITY IS OUR STRENGTH'🫡🫡🫡🫡🫡🫡🫡
1 756
Urgent News 🚨‼️
We would like to inform you that the request we submitted by letter earlier has been accepted. The Mathematics Department has decided that the mid exam will cover only Chapter 1 and Chapter 2.
Therefore, all students are advised to focus their preparation on these two chapters and prepare accordingly.
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
