es
Feedback
እንድርያስ የፊልም ኮሌጅ/Endrias film College

እንድርያስ የፊልም ኮሌጅ/Endrias film College

Ir al canal en Telegram

አድራሻ 4ኪሎ ቅ/ስላሴ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ ፎቅ ስልክ 0942563535/0900003919። በፊልም ጥበብ አለምን እንስራ

Mostrar más
2 427
Suscriptores
+224 horas
+27 días
+3230 días
Archivo de publicaciones
📌 "Integrating ai in filmmaking(ኤአይን ከፊልም ስራ ጋር ስለማሰናሰን)" በሚል ርዕስ ወጣቱ የፊልም ሰሪ አቤል መካሻ በኮሌጃችን ተገኝቶ የ2 ሰዓት የማማር ጊዜን ያሳልፋል። በነፃ
📌 "Integrating ai in filmmaking(ኤአይን ከፊልም ስራ ጋር ስለማሰናሰን)" በሚል ርዕስ ወጣቱ የፊልም ሰሪ አቤል መካሻ በኮሌጃችን ተገኝቶ የ2 ሰዓት የማማር ጊዜን ያሳልፋል። በነፃ መጥታችሁ ታደሙ ሲል እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ይጋብዛችኋል። ቀን = ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም ቦታ= እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ከምናብ እስከ ገቢር

ክረምቱን አንድ ስኪል በመማር እኛ ጋር ያሳልፉት። በአስተማማኝ ግብዓት ይማሩ! በመደበኛውም ምዝገባ አለ:- ➡️በዲፕሎማ(ደረጃ-4)፣ ➡️ የአንድ ዓመት(አጠቃላይ ፊልም አሰራር)፣ ➡️ የ9ወር ኦዲዮ-
+1
ክረምቱን አንድ ስኪል በመማር እኛ ጋር ያሳልፉት። በአስተማማኝ ግብዓት ይማሩ! በመደበኛውም ምዝገባ አለ:- ➡️በዲፕሎማ(ደረጃ-4)፣ ➡️ የአንድ ዓመት(አጠቃላይ ፊልም አሰራር)፣ ➡️ የ9ወር ኦዲዮ-ቪዥዋል(ከትወና፣ዝግጅትና ፅሁፍ ውጪ ሁሉንም ዲጂታል   ኮርሶች)፣ ➡️ የ3 ወር(የሚፈልጉትን 2ኮርስ በጥሩ ሁኔታ) ➡️ የ2 ወር( ዲጂታል ሚዲያ ማኔጅመንትና ኮንቴንት ፈጠራ) እና ➡️ የ 1ወር(VIP የመረጡትን 1 ኮርስ) #summercourse #የክረምትትምህርት #endriasfilmcollege #ፊልም #bestfilmschool #film #summercourses ቲክቶክ=https://vt.tiktok.com/ZSCbWMeQ3/ ፌስቡክ= https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ZgotzXG1rMnXyokuXQzLRuchZUjYKZSYmGq1ik6ZunrQPRXC7F8xKBsRWXGaX8HAl&id=100066865897632&mibextid=ZbWKwL ኢንስታግራም= https://www.instagram.com/reel/DaN9S0PCKAj/?igsh=NzNnaTVuYTNtZWNo

ይህ የኢንስታግራም አካውንታችን ነው Follow ያድርጉን።እናመሠግናለን። https://www.instagram.com/reel/DaN9S0PCKAj/?igsh=NzNnaTVuYTNtZWNo
ይህ የኢንስታግራም አካውንታችን ነው Follow ያድርጉን።እናመሠግናለን። https://www.instagram.com/reel/DaN9S0PCKAj/?igsh=NzNnaTVuYTNtZWNo

የስራ ማስታወያ ቀን 25/10/2018 ዓ.ም 📌 እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ብቻ ለጨረሱ ➡️ የስራ መደቡ : - ስክሪፕት ፀሃፊ(ለሚታወቅ የቴሌቪዥን ጣቢያ) ➡️ ብዛት =5 ➡️ ፆታ = አይለይም ➡️ የ
የስራ ማስታወያ                ቀን 25/10/2018 ዓ.ም 📌 እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ብቻ ለጨረሱ ➡️ የስራ መደቡ : - ስክሪፕት ፀሃፊ(ለሚታወቅ የቴሌቪዥን ጣቢያ) ➡️ ብዛት =5 ➡️ ፆታ = አይለይም ➡️ የስራ ልምድ=ጥሩ ተሰጥኦ ያለው  ጀማሪም ቢሆን ችግር አይደለም ➡️ደሞዝ= በስምምነት(በብቃትዎ ላይ የሚመሰረት) ➡️የስራ ቦታ :-  አ.አ አካባቢ ↗️ የስራው ሁኔታ= ቋሚ ➡️ ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ከ CV ጋር አያይዘው ይላኩልን:: ባለሞያነት ዶክሜንት አሟልቶ ከመላክ ይጀምራልና በትክክል ስለራሳችሁ ገልፃችሁ ፃፉ። ➡️ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::

ሰኔ 22/218 ዓ.ም ፕ/ር ላውረንት ቫን ላንከር በቀጠሯችን መሰረት በኮሌጃችን በጣም ጥሩ የወርክሾፕ ቆይታን አድርጓል። በተለያዩ ሀገራት እየተዘዋወረ ካካበተው ልምድና መረዳቱ አካፍሎናል። ታዳሚዎችም ልዩ ልዩ ሀሳቦችን አንስተው ጥሩ የመማማር ጊዜን አሳልፈዋል። ይህ ፕሮግራም ቀጣይነት ያለው መሆኑን አውቃችሁ በቀጣይም ተጠቃሚ እንድትሆኑ እንጋብዛለን። #followerseveryone #endriasfilmcollege #film #storytelling #antropologiavisual #ሲኒማ #ፊልማችን

ልትነቁ ይገባል !! እናንት ኢትዮጵያውያን ለምን የራሳችሁን የሲኒማ አተራረክ መንገድ ይዛችሁ ወደ ዓለም መድረክ አትቀርቡም? ብዙ አቅም ኖሯችሁ ሲያበቃ ለምን የሆሊውድ ቅጅ(Carbon copy of H
+1
ልትነቁ ይገባል !! እናንት ኢትዮጵያውያን ለምን የራሳችሁን የሲኒማ አተራረክ መንገድ ይዛችሁ ወደ ዓለም መድረክ አትቀርቡም? ብዙ አቅም ኖሯችሁ ሲያበቃ ለምን የሆሊውድ ቅጅ(Carbon copy of Hollywood or heavily influenced by Hollywood structure) መስራት ላይ ትመሰረታላችሁ?  ዓለምም'ኮ አዲስ ነገር ነው የሚፈልገው። እንደበያይነቱ ምግባችን አስፈላጊነት እንደማለት ነው።   ያው አንትሮፖሎጂ ሰዎችን፣ ባህላቸውን፣ እሴቶቻቸውን፣ ቋንቋቸውን፣ ልማዶቻቸውን እና ማህበራዊ ኑሮአቸውን የሚያጠና የት/ት ዘርፍ ነው በቀላል አገላለፅ። ፊልም ደግሞ የእነዚህን ታሪክ እያሰናሰነ በምስልና በድምፅ እየቀዳ የሚያቀርብ ጥበብ  ነው። ኢትዮጵያ ደግሞ እጅግ የታደለች አገር ናት። ልትነቁ ይገባል እያለ በአጭር የትውውቅና የቀጠሮ ጊዜያችን ዕለት እየነገረን ነበር። ታዋቂው የአገራችንን ፊልም ሰሪ ፕ/ር ኃይሌ ገሪማ አንስተው በደፈናው የጀመረላችሁ ላይ በደንብ አልገፋችሁበትም ስለርሱም እንመክራለን ብለዋል። 📆 ዕለት= ሰኔ ሰኞ 22/2018 ዓ.ም 🗺️  4ኪሎ በሚገኘው እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ተገኝተው ➡️  ወርክሾፑ ምንም አይነትምንም ክፍያ የለውም። እንዳያመልጥዎ! ለሚፈልጉ ያጋሯቸው፡፡ #followerseveryone #endriasfilmcollege #film #storytelling #antropologiavisual #ሲኒማ #ፊልማችን

የወርክሾፕ ግብዣ! "የፊልም ጥበብና አንትሮፖሎጂ ምን ያክል ይመጋገባሉ" በሚል ርዕሰ ፕ/ር ላውረንት ቫን ላንከር ሰኔ 22/2018 ዓ.ም 4ኪሎ ቀን 7፡00 በእንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ተገኝተው የ3 ሰዓት ወርክሾፕ ይሰጣሉ፡፡ እርስዎ በነፃ ተጋብዘዋል፡፡ ፕ/ር ላውረንት ቫን ላንከር በፊልም እና በአንትሮፖሎጂ የተማሩ ሲሆን፣ በኦዲዮቪዥዋል አርት የዶክትሬት ዲግሪ አላቸው። ከ20 ዓመታት በላይ በአውሮፓ በሚገኙ የፊልም ትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስተምረዋል። በኤክስ-ማርሴይ ዩኒቨርሲቲ የኦዲዮቪዥዋል አንትሮፖሎጂ ፕሮፌሰር ሲሆኑ፣ አስራ ስድስት ፊልሞችን (የሙከራ፣ ዘጋቢ እና ልቦለድ [ፊዩቸር]) ሰርተው ዘጠኝ ዓለም አቀፍ ሽልማቶችን አሸንፈዋል። ወርክሾፑ እንዳያመልጥዎ! ለሚፈልጉ ያጋሯቸው፡፡ #followerseveryone #endriasfilmcollege #film #storytelling #antropologiavisual #ሲኒማ #ፊልማችን

የስራ ማስታወያ ቀን 19/10/2018 ዓ.ም 📌 እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ብቻ ለጨረሱ ➡️ የስራ መደቡ : - ስክሪፕት ፀሃፊ(ለተከታታይ ድራማ) ➡️ ብዛት =3 ➡️ ፆታ = አይለይም ➡️ የስራ ልምድ
የስራ ማስታወያ                ቀን 19/10/2018 ዓ.ም 📌 እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ብቻ ለጨረሱ ➡️ የስራ መደቡ : - ስክሪፕት ፀሃፊ(ለተከታታይ ድራማ) ➡️ ብዛት =3 ➡️ ፆታ = አይለይም ➡️ የስራ ልምድ=ጥሩ ተሰጥኦ ያለው  ጀማሪ ➡️ደሞዝ= በስምምነት(በብቃትዎ ላይ የሚመሰረት) ➡️የስራ ቦታ :-  አ.አ ፍዬል ቤት አካባቢ ↗️ የስራው ሁኔታ= ቋሚ ➡️ ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ከ CV ጋር አያይዘው ይላኩልን:: ባለሞያነት ዶክሜንት አሟልቶ ከመላክ ይጀምራልና በትክክል ስለራሳችሁ ገልፃችሁ ፃፉ። ➡️ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::

ለክረምት ሰልጣኞች ልዩ የስራ ዕድል ተመቻችቷል!

አዲስ ቲቪ ያወጣው የስራ ማስታወቂያ ነው ።ሞክሩ ።ወደ እነርሱ ብቻ እንድታመለክቱ ትለመናላችሁ።
+2
አዲስ ቲቪ ያወጣው የስራ ማስታወቂያ ነው ።ሞክሩ ።ወደ እነርሱ ብቻ እንድታመለክቱ ትለመናላችሁ።

በጋሽ ኃይሌ ገሪማ "ጤዛ" ፊልም ላይ በትወና ብቃታቸው እጅግ ያስደነቁን ወይዘሮ ታክላ በዬነ( ታታ ታከል) በማረፋቸው ለአድናቂ እና ቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እየተመኘን እንደ ፊልም ተቋም ሀዘናችንን
+9
በጋሽ ኃይሌ ገሪማ "ጤዛ" ፊልም ላይ በትወና ብቃታቸው እጅግ ያስደነቁን ወይዘሮ ታክላ በዬነ( ታታ ታከል) በማረፋቸው ለአድናቂ እና ቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እየተመኘን እንደ ፊልም ተቋም ሀዘናችንን ለመግለፅ እንወዳለን። ታታ ታከል በ non actor ምሳሌነት ሲጠቀሱ ይኖራሉ።