እንድርያስ የፊልም ኮሌጅ/Endrias film College
Open in Telegram
አድራሻ 4ኪሎ ቅ/ስላሴ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ ፎቅ ስልክ 0942563535/0900003919። በፊልም ጥበብ አለምን እንስራ
Show more2 448
Subscribers
-224 hours
-47 days
-1330 days
Posts Archive
በጣም አስቸኳይ ለአሁን (በ2 ሰዓታት ውስጥ የሚያመለክት ይጠቀማል)
የስራ ማስታወያ
ቀን 28/12/2018 ዓ.ም
➡️ የስራ መደቡ : - ቪዲዮ ኤዲተር
➡️ ብዛት =2
➡️ ፆታ = አይለይም
➡️ የስራ ልምድ=ጥሩ አቅም ያለው
➡️ደሞዝ= በስምምነት(በብቃትዎ ላይ የሚመሰረት)
➡️የስራ ቦታ :- አ.አ 22 ( ለ22 ቅርብ የሆነ)
↗️ የስራው ሁኔታ= ቋሚ
➡️ ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ከ CV ጋር አያይዘው ይላኩልን:: ባለሞያነት ዶክሜንት አሟልቶ ከመላክ ይጀምራልና በትክክል ስለራሳችሁ ገልፃችሁ ፃፉ።
➡️ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::
+5
ምስጋና
በበርካታ ፊልም፣የማስታወቂያና ሙዚቃ ክሊፖች ላይ በሲኒማቶግራፈርነት የሰራው ዳንኤል ግርማ "Visual Storytelling" በሚል ርዕስ እጅግ ጠቃሚ የውይይት ጊዜን ስለሰጠኽልን በተማሪዎቻችንና በዕለቱ በተገኙ የፊልም ሰዎች ስም ከልብ እናመሠግናለን።
መሰል ፕሮግራም ይቀጥላል። በሚቀላችሁ ከዚህ በታች በተቀመጡ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ልትከታተሉን ትችላላችሁ።
ቴሌግራም= https://t.me/endifilm
ቲክቶክ=
https://vt.tiktok.com/ZSCbWMeQ3/
ፌስቡክ= https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ZgotzXG1rMnXyokuXQzLRuchZUjYKZSYmGq1ik6ZunrQPRXC7F8xKBsRWXGaX8HAl&id=100066865897632&mibextid=ZbWKwL
ኢንስታግራም= https://www.instagram.com/reel/DaN9S0PCKAj/?igsh=NzNnaTVuYTNtZWNo
ዩቲዩብ=
https://youtube.com/shorts/C_L8X_yIF-w?si=m2bkH9-Ncb_SheGs
#EndriasFilmCollege #VisualStorytelling #DanielGirma #Cinematography #Filmmaking #FilmWorkshop #EthiopianCinema #FilmEducation
🎬 ይህ ወርክሾፕ እንዳያመልጣችሁ!
እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ከ20 ዓመታት በላይ በርካታ የፊልም፣ማስታወቂያና የሙዚቃ ክሊፖች ላይ የሰራውን ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማን "Visual Storytelling" በሚል ርዕስ የ2 ሰዓት ጠቃሚ የውይይት ጊዜን አዘጋጅቶላችኋል።
ልምድ ያላችሁ፤ጀማሪዎቹም ይህንን ጥልቅ የውይይት ጊዜ ብትካፈሉ ታተርፉበታላችሁ።
ከስራዎቹ መካከል :-
➡️ ከፊልም - ፈረጃ፣ምናለሽ፣ትዝብት፣ህዳር፣ከርቤ፣ትመጣለህ ብዬ፣የአርበኛው ልጅ2፣ያቤፅ..ወዘተ።
➡️ ከሙዚቃ ቪዲዮ ዳርም የለው(አሊ ቢራ እናአብረሃም በላይነህ) ፣ገራገርዘቢባ ግርማ፣ጥሎብኝ (ራሔል ጌቱ)፣ሸበላለም(አዩ ግርማ..ወዘተ።
➡️ ከቲቪ ማስታወቂያ ዳሽን፣ስንቄና አዋሽ ባንክ፣ፈረስ ራይድ፣ኤቢሲ ዳይፐር..ወዘተ።
📍 ቦታ: 4 ኪሎ :- እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
ዕለት :- ቅዳሜ፣3:30(በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)
🎟 መግቢያ ፦ በነፃ!
#EndriasFilmCollege #VisualStorytelling #DanielGirma #Cinematography #Filmmaking #FilmWorkshop #EthiopianCinema #FilmEducation
🎬 ይህ ወርክሾፕ እንዳያመልጣችሁ!
እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ከ20 ዓመታት በላይ በርካታ የፊልም፣ማስታወቂያና የሙዚቃ ክሊፖች ላይ የሰራውን ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማን "Visual Storytelling" በሚል ርዕስ የ2 ሰዓት ጠቃሚ የውይይት ጊዜን አዘጋጅቶላችኋል።
ልምድ ያላችሁ፤ጀማሪዎቹም ይህንን ጥልቅ የውይይት ጊዜ ብትካፈሉ ታተርፉበታላችሁ።
ከስራዎቹ መካከል :-
➡️ ከፊልም - ፈረጃ፣ምናለሽ፣ትዝብት፣ህዳር፣ከርቤ፣ትመጣለህ ብዬ፣የአርበኛው ልጅ2፣ያቤፅ..ወዘተ።
➡️ ከሙዚቃ ቪዲዮ ዳርም የለው(አሊ ቢራ እናአብረሃም በላይነህ) ፣ገራገርዘቢባ ግርማ፣ጥሎብኝ (ራሔል ጌቱ)፣ሸበላለም(አዩ ግርማ..ወዘተ።
➡️ ከቲቪ ማስታወቂያ ዳሽን፣ስንቄና አዋሽ ባንክ፣ፈረስ ራይድ፣ኤቢሲ ዳይፐር..ወዘተ።
📍 ቦታ: 4 ኪሎ :- እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
ዕለት :- ቅዳሜ፣3:30(በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)
🎟 መግቢያ ፦ በነፃ!
#EndriasFilmCollege #VisualStorytelling #DanielGirma #Cinematography #Filmmaking #FilmWorkshop #EthiopianCinema #FilmEducation
የስራ ማስታወያ
ቀን 24/11/2018 ዓ.ም
➡️ የስራ መደቡ : - ፎቶግራፈር/ ፎቶ ኤዲተር
➡️ ብዛት =2
➡️ ፆታ = አይለይም
➡️ የስራ ልምድ=ጥሩ አቅም ያለው(ቀጥታ ገብቶ ለመስራት የማይቸገር)
➡️ደሞዝ= በስምምነት(በብቃትዎ ላይ የሚመሰረት)
➡️የስራ ቦታ :- አ.አ ኮዬ ፈቸ መስራት የሚችል ቅርብ ቢሆን ይመረጣል
↗️ የስራው ሁኔታ= ቋሚ
➡️ ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ከ CV ጋር አያይዘው ይላኩልን:: ባለሞያነት ዶክሜንት አሟልቶ ከመላክ ይጀምራልና በትክክል ስለራሳችሁ ገልፃችሁ ፃፉ።
➡️ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::
🎬 ለፊልም ሰሪዎችና ተማሪዎች ጥሩ ዕድል!
እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ከ12 ዓመታት በላይ በርካታ የፊልም፣ማስታወቂያና የሙዚቃ ክሊፖች ላይ የሰራውን ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማን "Visual Storytelling" በሚል ርዕስ የ2 ሰዓት ጠቃሚ የውይይት ጊዜን አዘጋጅቶላችኋል።
ልምድ ያላችሁ፤ጀማሪዎቹም ይህንን ጥልቅ የውይይት ጊዜ ብትካፈሉ ታተርፉበታላችሁ።
ከስራዎቹ መካከል :-
➡️ ከፊልም ምናለሽ፣ህዳር፣ከርቤ፣ትመጣለህ ብዬ፣የአርበኛው ልጅ2፣ያቤፅ..ወዘተ።
➡️ ከሙዚቃ ቪዲዮ ዳርም የለው(አሊ ቢራ እናአብረሃም በላይነህ) ፣ገራገርዘቢባ ግርማ፣ጥሎብኝ (ራሔል ጌቱ)፣ሸበላለም(አዩ ግርማ..ወዘተ።
➡️ ከቲቪ ማስታወቂያ ዳሽን፣ስንቄና አዋሽ ባንክ፣ፈረስ ራይድ፣ኤቢሲ ዳይፐር..ወዘተ።
📍 ቦታ: 4 ኪሎ :- እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
ዕለት :- ቅዳሜ፣3:30(በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)
🎟 መግቢያ ፦ በነፃ!
🎬 ለፊልም ሰሪዎችና ተማሪዎች ጥሩ ዕድል!
እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ከ12 ዓመታት በላይ በርካታ የፊልም፣ማስታወቂያና የሙዚቃ ክሊፖች ላይ የሰራውን ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማን "Visual Storytelling" በሚል ርዕስ የ2 ሰዓት ጠቃሚ የውይይት ጊዜን አዘጋጅቶላችኋል።
ልምድ ያላችሁ፤ጀማሪዎቹም ይህንን ጥልቅ የውይይት ጊዜ ብትካፈሉ ታተርፉበታላችሁ።
ከስራዎቹ መካከል :-
➡️ ከፊልም ምናለሽ፣ህዳር፣ከርቤ፣ትመጣለህ ብዬ፣የአርበኛው ልጅ2፣ያቤፅ..ወዘተ።
➡️ ከሙዚቃ ቪዲዮ ዳርም የለው(አሊ ቢራ እናአብረሃም በላይነህ) ፣ገራገርዘቢባ ግርማ፣ጥሎብኝ (ራሔል ጌቱ)፣ሸበላለም(አዩ ግርማ..ወዘተ።
➡️ ከቲቪ ማስታወቂያ ዳሽን፣ስንቄና አዋሽ ባንክ፣ፈረስ ራይድ፣ኤቢሲ ዳይፐር..ወዘተ።
📍 ቦታ: 4 ኪሎ :- እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
ዕለት :- ቅዳሜ፣3:30(በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)
🎟 መግቢያ ፦ በነፃ!
#EndriasFilmCollege #VisualStorytelling #DanielGirma #Cinematography #Filmmaking #FilmWorkshop #EthiopianCinema #FilmEducation
በጣም አስቸኳይ የስራ ማስታወያ(ነገ 4:00 የኮሌጃችን መገኘት ለሚችል ብቻ)
ቀን 23/11/2018 ዓ.ም
➡️ የስራ መደቡ : - ቪዲዮግራፈር፣ቪዲዮ ኤዲተር፣ግራፊክስ ዲዛይነር፣ሞሽን ግራፊክስ ዲዛይነር( በመረጡት ለአንድ ነባር የቴሌቪዥን ጣቢያ በብዛት ስለፈለጉ)
➡️ ብዛት =10
➡️ ፆታ = አይለይም
➡️ የስራ ልምድ=ጥሩ አቅም ያለው( ለመስራት የማይቸገር)
➡️ደሞዝ= በስምምነት(በብቃትዎ ላይ የሚመሰረት)
➡️የስራ ቦታ :- አ.አ
↗️ የስራው ሁኔታ= ቋሚ
➡️ ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ከ CV ጋር አያይዘው ይላኩልን:: ባለሞያነት ዶክሜንት አሟልቶ ከመላክ ይጀምራልና በትክክል ስለራሳችሁ ገልፃችሁ ፃፉ።
➡️ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::
🎬 ለፊልም ሰሪዎችና ተማሪዎች ጥሩ ዕድል!
እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ከ12 ዓመታት በላይ በርካታ የፊልም፣ማስታወቂያና የሙዚቃ ክሊፖች ላይ የሰራውን ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማን "Visual Storytelling" በሚል ርዕስ የ2 ሰዓት ጠቃሚ የውይይት ጊዜን አዘጋጅቶላችኋል።
ልምድ ያላችሁ፤ጀማሪዎቹም ይህንን ጥልቅ የውይይት ጊዜ ብትካፈሉ ታተርፉበታላችሁ።
ከስራዎቹ መካከል :-
➡️ ከፊልም ምናለሽ፣ህዳር፣ከርቤ፣ትመጣለህ ብዬ፣የአርበኛው ልጅ2፣ያቤፅ..ወዘተ።
➡️ ከሙዚቃ ቪዲዮ ዳርም የለው(አሊ ቢራ እናአብረሃም በላይነህ) ፣ገራገርዘቢባ ግርማ፣ጥሎብኝ (ራሔል ጌቱ)፣ሸበላለም(አዩ ግርማ..ወዘተ።
➡️ ከቲቪ ማስታወቂያ ዳሽን፣ስንቄና አዋሽ ባንክ፣ፈረስ ራይድ፣ኤቢሲ ዳይፐር..ወዘተ።
📍 ቦታ: 4 ኪሎ :- እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
ዕለት :- ቅዳሜ፣3:30(በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)
🎟 መግቢያ ፦ በነፃ!
#EndriasFilmCollege #VisualStorytelling #DanielGirma #Cinematography #Filmmaking #FilmWorkshop #EthiopianCinema #FilmEducation
ሰላም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረትና በአጋር ተቋማት ትብብር በሚተገበረው Connect for Culture Africa (CfCA) ፕሮጀክት ስር የተዘጋጁትን ስድስት የአጭር ፊልሞች በይፋ የሚመረቁበትና በኢትዮጵያ የሥነ ጥበብና ባህል ዘርፍ ዙሪያ የውይይት የሚካሄድበት ዝግጅት ላይ በክብር ይጋበዛሉ።
📅 ቀን: ዓርብ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 ዓ.ም. (24 July 2026)
🕠 ሰዓት: 11:30 ከሰዓት – 2:00 ምሽት (17:30–20:00)
📍 ቦታ: VIDEO Bet Cinema፣ አዲስ አበባ
https://maps.app.goo.gl/KQs4ZC6gtnDHhRSw8?g_st=ic
ይህ መርሃ ግብር የሥነ ጥበብና የባህል ሚና በዲሞክራሲ፣ በዘላቂ ልማት እና በማህበራዊ ተሳትፎ ላይ ያለውን አስፈላጊነት በጋራ ለመወያየት የተዘጋጀ ነው። በመገኘትዎ በአክብሮት እንጋብዝዎታለን።
ለተጨማሪ መረጃ
+251913617324
መሰረት ካሳ
ሰላም ኢትዮጵያ
ሰላም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረትና በአጋር ተቋማት ትብብር በሚተገበረው Connect for Culture Africa (CfCA) ፕሮጀክት ስር የተዘጋጁትን ስድስት የአጭር ፊልሞች በይፋ የሚመረቁበትና በኢትዮጵያ የሥነ ጥበብና ባህል ዘርፍ ዙሪያ የውይይት የሚካሄድበት ዝግጅት ላይ በክብር ይጋበዛሉ።
📅 ቀን: ዓርብ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 ዓ.ም. (24 July 2026)
🕠 ሰዓት: 11:30 ከሰዓት – 2:00 ምሽት (17:30–20:00)
📍 ቦታ: VIDEO Bet Cinema፣ አዲስ አበባ
https://maps.app.goo.gl/KQs4ZC6gtnDHhRSw8?g_st=ic
ይህ መርሃ ግብር የሥነ ጥበብና የባህል ሚና በዲሞክራሲ፣ በዘላቂ ልማት እና በማህበራዊ ተሳትፎ ላይ ያለውን አስፈላጊነት በጋራ ለመወያየት የተዘጋጀ ነው። በመገኘትዎ በአክብሮት እንጋብዝዎታለን።
ለተጨማሪ መረጃ
+251913617324
መሰረት ካሳ
ሰላም ኢትዮጵያ
በጣም አስቸኳይ የስራ ማስታወያ(እስከ ዛሬ 7:00 ለሚያመለክቱ ብቻ)
ቀን 8/11/2018 ዓ.ም
➡️ የስራ መደቡ : - ቪዲዮ ኤዲተር
➡️ ብዛት =2
➡️ ፆታ = አይለይም
➡️ የስራ ልምድ=ጥሩ አቅም ያለው ጀማሪም ቢሆን ችግር አይደለም
➡️ደሞዝ= በስምምነት(በብቃትዎ ላይ የሚመሰረት)
➡️የስራ ቦታ :- አ.አ
↗️ የስራው ሁኔታ= ቋሚ
➡️ ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ከ CV ጋር አያይዘው ይላኩልን:: ባለሞያነት ዶክሜንት አሟልቶ ከመላክ ይጀምራልና በትክክል ስለራሳችሁ ገልፃችሁ ፃፉ።
➡️ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::
ወጣቱ ፊልም ሰሪ አቤል መካሻ ፈጠራን በማያውክ አግባብ ኤአይን ከፊልም ስራ ጥበብ ጋር(Integrating Ai in Filmmaking) ማሰናሰን በሚቻልባቸው አማራጮች ዙሪያ ከኮሌጃችን ተማሪዎችና ከተለያዬ አቅጣጫ ከመጡ የፊልም ሰዎች ጋር በጣም ጥሩ የውይይት ጊዜን አሳልፏል። ኮሌጁ ያመሠግንሀል። በየሁለት ሳምንቱ መሠል ወርክሾፕ የሚኖረን ይሆናል።
ከምናብ እስከ ገቢር! From imagination to Screen!
ቀን = ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም
ቦታ= እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
#endriasfilmcollege #AIFilmmaking #ፊልምስራ #summercourse #film #ፊልም #DigitalFilmmaking
📌 "Integrating ai in filmmaking(ኤአይን ከፊልም ስራ ጋር ስለማሰናሰን)"
በሚል ርዕስ ወጣቱ የፊልም ሰሪ አቤል መካሻ በኮሌጃችን ተገኝቶ የ2 ሰዓት የማማር ጊዜን ያሳልፋል። በነፃ መጥታችሁ ታደሙ ሲል እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ይጋብዛችኋል።
ቀን = ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም
ቦታ= እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
ከምናብ እስከ ገቢር
+1
ክረምቱን አንድ ስኪል በመማር እኛ ጋር ያሳልፉት። በአስተማማኝ ግብዓት ይማሩ!
በመደበኛውም ምዝገባ አለ:-
➡️በዲፕሎማ(ደረጃ-4)፣
➡️ የአንድ ዓመት(አጠቃላይ ፊልም አሰራር)፣
➡️ የ9ወር ኦዲዮ-ቪዥዋል(ከትወና፣ዝግጅትና ፅሁፍ ውጪ ሁሉንም ዲጂታል ኮርሶች)፣
➡️ የ3 ወር(የሚፈልጉትን 2ኮርስ በጥሩ ሁኔታ)
➡️ የ2 ወር( ዲጂታል ሚዲያ ማኔጅመንትና ኮንቴንት ፈጠራ) እና
➡️ የ 1ወር(VIP የመረጡትን 1 ኮርስ)
#summercourse #የክረምትትምህርት #endriasfilmcollege #ፊልም #bestfilmschool #film #summercourses
ቲክቶክ=https://vt.tiktok.com/ZSCbWMeQ3/
ፌስቡክ= https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ZgotzXG1rMnXyokuXQzLRuchZUjYKZSYmGq1ik6ZunrQPRXC7F8xKBsRWXGaX8HAl&id=100066865897632&mibextid=ZbWKwL
ኢንስታግራም= https://www.instagram.com/reel/DaN9S0PCKAj/?igsh=NzNnaTVuYTNtZWNo
