እንድርያስ የፊልም ኮሌጅ/Endrias film College
رفتن به کانال در Telegram
አድራሻ 4ኪሎ ቅ/ስላሴ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ ፎቅ ስልክ 0942563535/0900003919። በፊልም ጥበብ አለምን እንስራ
نمایش بیشتر2 401
مشترکین
+324 ساعت
+117 روز
+2630 روز
آرشیو پست ها
ክረምቱ መጣ ፤ የዘመኑን ተወዳጅ ኮርሶች የምትማሩበት !
ለልጆችም ለአዋቂዎችም የሚሆን የሚከፍልዎትን እውቀት ስኪል እኛ ጋር በአስተማማኝ ግብዓት!
0900003919/0942563535።
ለስራ ዕድሎች ቴሌግራማችንን ይጎብኙ=https://t.me/endifilm፣ ቲክቶክ=https:/https://www.tiktok.com/@endrias.film.coll?_r=1&_t=ZS-970hFirpGxI
#filmmaking #summercourses #filmes #ምዝገባ #acting #digitalcreator
አስቸኳይ የስራ ማስታወያ
(እስከ 30/09/2018 ዓ.ም ምሽት 4:00 ድረስ ብቻ አመልክቱ)
ቀን 29/09/2018 ዓ.ም
📌 እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ ብቻ ለጨረሱ
➡️ የስራ መደቡ : - ቪዲዮ ኤዲተር (ለታዋቂ ቲቪ ቻናል)
➡️ ብዛት =3
➡️ ፆታ = አይለይም
➡️ የስራ ልምድ= ጀማሪ በጣም ጥሩ ብቃት
➡️ደሞዝ= በስምምነት(በብቃትዎ ላይ የሚመሰረት)
➡️የስራ ቦታ :- አ.አ
↗️ የስራው ሁኔታ= ቋሚ
➡️ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ከ CV ጋር አያይዘው ይላኩልን:: ባለሞያነት ዶክሜንት አሟልቶ ከመላክ ይጀምራልና በትክክል ስለራሳችሁ ገልፃችሁ ፃፉ።
➡️ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::
"ሞያዊ የውይይት መድረክ ግብዣ"
የ2018 ዓ.ም የእንድርያስ ፊልም ኮሌጅ በተመራቂ ተማሪዎች መካከል በየዓመቱ የሚደረገው አጭር ፊልም ውድድር "እንዲ አዋርድ" ምርጥ ፊልም አሸናፊ የነበረው "ሀገሬ" የተሰኘው አጭር ፊልም ሐሙስ 27/09/2018 ዓ.ም በ10:30 ከአዘጋጇ ዮዲት ሰሎሞን እና የቡድን አባለቶቿ ጋር ሙያዊ ውይይት ስለሚካሄድ በቦታው ተገኝታችሁ የሁነቱ ተሳታፊ በመሆን ልምድ እንድትካፈሉ ስንል እናሳስባለን።
እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
"ከምናብ እስከ ገቢር!"
በጣም አስቸኳይ የስራ ማስታወያ
(እስከ 25/09/2018 ዓ.ም 9:00 ድረስ ብቻ አመልክቱ)
25/09/2018 ዓ.ም
➡️የስራ መደቡ : - ቪዲዮ ኤዲት ማድረግ ምትችል
➡️ብዛት =2
➡️ፆታ = አይለይም(ሴት ብትሆን ይመረጣል)
➡️የስራ ልምድ= ጀማሪ ጥሩ ብቃት ያለው
➡️ደሞዝ= በስምምነት(የተጣራ 6000 ጀምሮ ተደራድሮ ለመስራት ፈቃደኛ የሆነ፤ ስራውን ስትጀምሩ ሰፊ ስልጠና የሚሰጥ በመሆኑ ተጠቃሚ ያደርግዎታል)
➡️የስራ ቦታ :- አ.አ ካዛንቺስ አካባቢ
↗️ የስራው ሁኔታ= ቋሚ
➡️ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ከ CV ጋር አያይዘው ይላኩልን::
➡️ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::
ቀን 03/09/2018 ዓ.ም
ለ እንድርያስ የፊልም ኮሌጅ ከዚህ ቀደም የተመረቃችሁየተመረቃችሁ ተማሪዎች እና እየተማራችሁ ላላችሁ በሙሉ
"focus on ability film festival" በሚል የአካል ጉዳተኞች መቻል ላይ ትኩረት ያደረገ ዓለም አቀፍ የአጭር ፊልም ውድድር ኃላፊ በኢትዮጵያ የ2026 የውድድር አጭር ፊልሙን ስታዘጋጁ መከተል ስላለባችሁ ወሳኝ ስትራቴጂ ነገ 8:00 በኮሌጃችን ተገኝቶ ማብራሪያ ከጠቃሚ ምክሮች ጋር ስለሚሰጥ በሰዓቱ ተገኝታችሁ ይህንን የማይደገም ዕድል እንድትጠቀሙበት ስንል እናሳስባለን።
የስራ ማስታወያ
30/08/2018 ዓ.ም
የስራ መደቡ : - ግራፊክስ ዲዛይን እና ቪዲዮ ኤዲቲንግ የሚችል/ምትችል/
ብዛት =2
ፆታ = አይለይም
የስራ ልምድ= ቢያንስ1 አመት ያለው
ደሞዝ= 15,000
የስራ ቦታ :- ላንቻ አካባቢ
የስራው ሁኔታ= ቋሚ
ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ወይም CV ይላኩልን::
ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::
ቀን 13/8/2018 ዓ.ም
መልካም እድል ለ እንድርያስ የፊልም ኮሌጅ ከዚህ ቀደም የተመረቃችሁ ተማሪዎች እና እየተማራችሁ ላላችሁ በሙሉ
"focus on ability film festival" በሚል የአካል ጉዳተኞች መቻል ላይ ትኩረት ያደረገ ዓለም አቀፍ የአጭር ፊልም ውድድር አዘጋጅቶላችኋል።
➡️ የፊልሙ ርዝማኔ ከ 5 ደቂቃ መርዘም የለበትም
ስታሸንፉ ከ 5000 እስከ 10000 ዶላር ሽልማት ይኖረዋል :: ከታች በተቀመጠው ሊንክ ዝርዝር መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ ተቋሙም የሚያግዛችሁም ይሆናል ::
ፕሮጀክታችሁን አጠናቃችው የምታስገቡበት የማብቂያ ግዜ 16/8/2018 ዓ.ም ረፋድ ድረስ ብቻ ነው።
http://Www.focusonability.com.au
የስራ ማስታወያ
18/07/2018 ዓ.ም
የስራ መደቡ : - ቪዲዮ መቅረፅና ቪዲዮ ኤዲት የሚችል/ምትችል/
ብዛት =1
ፆታ = አይለይም
የስራ ልምድ= (ልምድ ላላቸው ቅድሚያ ይሰጣል) ጀማሪ ጥሩ ብቃት ያለው
ደሞዝ= በስምምነት
የስራ ቦታ :- ቦሌ ብራስ አካባቢ
የስራው ሁኔታ= ኮንትራት(ቀርፆ ኤዲት ማድረግ እስከቻለ ድረስ አያስገድድም)
ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ወይም CV ይላኩልን::
ማስታወሻ:- ኮሌጁ ለሚያመቻቻቸው ለሁሉም የስራ ትስስሮች ምንም አይነት ኮሚሽን የማይቀበል መሆኑን እያሳወቅን ይልቁንም እንደ አንድ ማህበራዊ ሃላፊነቱ ይወስደዋል::
አስቸኳይ የስራ ማስታወያ
15/07/2018 ዓ.ም
የስራ መደቡ : - ቪዲዮ መቅረፅና ኤዲት እና (ለፖድካስት) የምትችል
ብዛት =2
ፆታ = አይለይም
የስራ ልምድ= ጀማሪ ጥሩ ብቃት ያለው
ደሞዝ=በስምምነት
የስራ ቦታ :- ፒያሳ
የስራው ሁኔታ= ቋሚ( በሳምንት ሁለት ቀን ብቻ መገኘት የሚጠበቅበት)
ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ወይም CV ይላኩልን::
ይምጡ በአስተማማኝ ግብዓት ይማሩ። ለተለያዩ የስራ ዕድች ቴሌግራም ቻናላችንን ቼክ ያድርጉ=https://t.me/endifilm ፣ ስልክ= 0900003919/42563535 ቲክቶክ=https://vt.tiktok.com/ZSuQjUKjQ/ #cinematography #filmmaking #filmschool #acting #director #followerseveryone #FilmMagic #training #contentcreator #digtalcreator
ከምናብ እስከ ገቢር(from imagination to screen!
አስቸኳይ የስራ ማስታወያ
2/07/2018 ዓ.ም
የስራ መደቡ : - ቪዲዮ መቅረፅና ኤዲት እና ሶሻል ሚዲያ ላይ ፖስት ማድረግ የሚችል/የምትችል
ብዛት =2
ፆታ = አይለይም
የስራ ልምድ= ጀማሪ ጥሩ ብቃት ያለው
ደሞዝ=በስምምነት(መደራደር ይችላል)
የስራ ቦታ :- ሃያሁለት(22)
የስራው ሁኔታ= ቋሚ
ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ወይም CV ይላኩልን::
የስራ ማስታወያ
1/07/2018 ዓ.ም
ልዩ መስፈርት
1/ በደረጃ 3 እና 4 የተመረቀ
2/ የኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታይ የሆነ(ሀይማኖታዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ስለሆነ)
#ከኮሌጃችን ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ ቅድሚያ የሚሰጥ ይሆናል።
የስራ መደቡ : - ቪዲዮግራፈር፣ቪዲዮ ኤዲተር፣ግራፊክስ ዲዛይነር፣ማርኬቲንግ እና ስፖንሰርሺፕ አፈላላጊ
ብዛት = በርካታ(ከ25 በላይ)
ፆታ = አይለይም
የስራ ልምድ= ጀማሪ ጥሩ ብቃት ያለው
ደሞዝ=በስምምነት(መደራደር ይችላል)
የስራ ቦታ :- 4 ኪሎ አካባቢ
የስራው ሁኔታ= ቋሚ
ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ወይም CV ይላኩልን::
...ዘመኑ ስለሚያገድድ !
በተግባር ጥንቅቅ ባለ ሁኔታ! 0900003919/42563535 #contentcreator #digitalcreator #digitalmarketing #digital #filmmaking
የእንድርያስ ፊልም ኮሌጅ የትምህርት ፕሮግራሞቻችንን እናስተዋውቃችሁ።
* ከአንድ ወር እስከ 2 ዓመት
* ከሰርተፍኬት እስከ - ዲፕሎማ
* ከሰኞ እስከ አርብ - ( ቅዳሜና እሑድን ጨምሮ)
* በተመቾት 4 ፈረቃ በየቀኑ ለሁለት ሰዓት እናስተምርዎታለን።
1. የደረጃ 4 (ዲፕሎማ )ትምህርት ፕሮግራማችን
ዝግጅት ( Directing)
ፊልም ጽሑፍ ( Script Writing )
ሲኒማቶግራፊ ( Cinematography )
ፎቶ ኤዲቲንግ ( Photo editing )
ትወና ( Acting)
ድምፅ ( sound )
መብራት ( lightና መሰል ኮርሶች በተጨማሪ
ፕሮዲውሲንግ
ተግባራዊ የፊልም ዝግጅት(Directing practicum)
አድቫንስ ሲኒማቶግራፊ
አድቫንስድ ቪዲዮ ኤዲቲንግ
ስፔሻል ኢፌክት
ሳውንድ ዲዛይን
ፕሮዳክሽን ዲዛይን
ሚኔቸር ጥበብ
'ስፔሻል ኢፌክት ሜካፕ
ዶክሜንተሪ ፕሮዳክሽን
የፊልም ስራ ሪሰርች እና ሂስና ትንታኔ
ለዘመኑ ተስማሚ የሆኑ ግራፊክስ ዲዛይን፣
ሚዲያ ማኔጅመትና ይዘት ፈጠራንና ሌሎቹን ያካትታል።
የምስራች !
ዲፕሎማ ደረጃ 4 አጠናቀቁ ማለት በCOC ምዘና ቀጥታ ወደ ዲግሪ ፕሮግራም ማሳደግ ይችላሉ ።
2. የአንድ ዓመት(የሰርተፍኬት) ፕሮግራማችን ደግሞ የሚከተሉትን ያካትታል:-
ዝግጅት ( Directing)
ፊልም ጽሑፍ ( Script Writing )
ሲኒማቶግራፊ ( Cinematography )
ቪዲዮ ኤዲቲንግ( Video Editing)
ፎቶግራፊ(Photography)
ትወና ( Acting)
ድምፅ ( sound )
መብራት ( light )
ግራፊክስ ዲዛይን(Graphics Design)ፎቶ ኤዲቲንግ በዚህ ስር ይካተታል እና
ሚዲያማ ማኔጅመትና ኮንተንት ክሬሽን(Media management and Content Creation)
3. የኦዲዮ-ቪዥዋል የ9 ወር ሰርተፍኬት ፕሮግራማችን:-
ሲኒማቶግራፊ ( Cinematography )
ቪዲዮ ኤዲቲንግ( Video Editing)
ፎቶግራፊ(Photography)
ድምፅ ( sound )
መብራት ( light )
ግራፊክስ ዲዛይን(Graphics Design) ፎቶ ኤዲቲንግ በዚህ ስር ይካተታል) እና
ሚዲያማ ማኔጅመትና ኮንተንት ክሬሽን(Media management and Content Creation)
3. የሶስት ወር ፕሮግራም የመረጡን ሁለት ኮርስ መማር ይችላሉ።
4. በግል(personal Class((VIP)) ብቻ
ቪዥዋል ኢፌክት (Visual Effect)
ሞሽን ግራፊክስ ዲዛይን (motion Graphics) ትምህርት እንሰጣለን።
5. ሁሉንም ኮርሶች በ VIP እና VVIP መማር ይችላሉ።
6. የመረጡትን አንድ ኮርስ ከ1ወር እስከ 1 ወር 2 ሳምንት መማር ይችላሉ።
ይደውሉ !
0900003919
0942563535
አድራሻ - 4ኪሎ አደባባይ ቅ/ስላሴ ዩኒቨርሲቲ 4ኛ ፎቅ
እንድርያስ ፊልም ኮሌጅ
ከምናብ እስከ ገቢር !
From Imagination to Screen!
#filmmaking #cinematography #FilmMagic #acting #filmes #movie
አስቸኳይ የስራ ማስታወያ
(እስከ ዛሬ ምሽት 12:00 ብቻ ማመልከት ይቻላል)
27/06/2018 ዓ.ም
የስራ መደቡ : - ፎቶግራፊ እና ፎቶ ኤዲቲንግ(ፎቶ ቤት)
ብዛት =2
ፆታ = አይለይም( ሴት ብትሆን ይመረጣል)
የስራ ልምድ= ቢኖረው ይመረጣል። ጀማሪ ከሆነ ደግሞ ጥሩ ብቃት ይጠበቃል
ደሞዝ=በስምምነት(መደራደር ይችላል)
የስራ ቦታ :- ጎተራ
የስራው ሁኔታ= ቋሚ
ስራውን የምትፈልጉ በዚህ ዪዘር user= @al0254 ስለራሳችሁ በመፃፍ ወይም CV ይላኩልን::
የስራ ማስታወቂያ
ቀን 20/06/2018 ዓ.ም
እንድርያስ የፊልም ኮሌጅ ኃ.የ.የግ.ማ
የስራ መደቡ ስም= የስልጠና አስተባባሪ
የስራ ቦታ= አዲስ አበባ፣ 4 ኪሎ (ዋናው ካምፓስ)
የስራ ሁኔታ= ቋሚ
ፆታ= አይለይም
የማመልከቻ መስፈርቶች
አመልካቾች ከሚከተሉት መመዘኛዎች ውስጥ አንዱን ማሟላት አለባቸው፦
1. በፊልም እና ቴአትር ዘርፍ ሁለተኛ ዲግሪ (MA) ያለው/ላት ከስራው መደብ ጋር በተያያዘ ቢያንስ 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት።ወይም
2. በፊልም እና ቴአትር ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ (BA) ያለው/ላት በሙያው መስክ ቢያንስ 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት።
ተፈላጊ የስራ ልምድ
በፊልምና ቴአትር ተቋማት በስልጠና አስተባባሪነት 3 ዓመትና በላይ፤ በአካዳሚክ መስክ እንደ አስተማሪነት፣ የዲፓርትመንት ኃላፊነት፣ አካዳሚክ ዲንና መሰል ኃላፊነቶች ቢያንስ 7 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት።
ደመወዝ= በድርጅቱ ስኬል መሰረት (በወር ከ40,000 ብር ያላነሰ ከተጨማሪ ጥቅማጥቅም ጋር) ለውጥ ለማምጣት ለሚተጋና አስተማማኝ አቅም ላለው የተሻለ ነገር ይጠብቀዋል።
ለማመልከት ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ሙሉ የትምህርት ማስረጃዎትን (CV) እና የምስክር ወረቀቶችዎን በማያያዝ ማመልከቻዎትን ማስገባት ይችላሉ።
ኢሜይል፡ endriasfilmacademyplc@gmail.com
ስልክ (በስራ ሰዓት): 0940579907/02542621
ቴሌግራም፡ @al0254
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
