AASTU-ECSF
Ir al canal en Telegram
Evangelical Christian Students' Fellowship at AASTU CBE: 1000656422959 Daniel Kebede and/or Samuel Tesfaye Telebirr: 0931106178 Daniel Kebede Stay tuned via: @galleryaastuecsfBot @souceoflifeBot @AASTU_Anony_Counseling_bot @i4u_contact_bot
Mostrar más4 462
Suscriptores
-224 horas
+177 días
+2830 días
Archivo de publicaciones
4 462
✨✨✨#Cloth_Sharing_2018✨✨✨
#2_Days_Left
ዮሐንስ 3:17-18 ነገር ግን የዚህ ዓለም ገንዘብ ያለው፥ ወንድሙም የሚያስፈልገው ሲያጣ አይቶ ያልራራለት ማንም ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ እንዴት ይኖራል? ልጆቼ ሆይ፥ በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ።የራሳችንን ህይወት ለማሻሻል ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በረከት እንድንሆን እግዚአብሔር የእድል በሮችን ይከፍትልናል በ ክርስቶስ ያየነውን ፍቅር❤️ በቃል ብቻ ሳይሆይን በጎዳና ላሉ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የምንገልጥበት እድል ደግሞ እግዚአብሔር ሐሙስ በሚደረገው የCloth Sharing መረሃ ግብር አዘጋጅቶልናል። ታድያ ቀጠሮአችንን ካሁኑ አስተካክለን እንጠብቅ 📆ሃሙስ ሰኔ 11,2018 🕔 2:30 📌ልብሶቹን የምናጋራው በተለያዩ ስፍራዎች ሲሆን ወደዛ የሚወስደን ባስ 🚌 የሚዘጋጅ ይሆናል። #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመመለስ #በፅድቅ_ኑሮ #በመታመን Follow AASTU ECSF On : Telegram | YouTube | Instagram | TikTok | CounselingBot | I4UBot
4 462
✨✨✨#Worship_Night ✨✨✨
🎉🎉🎉"እግዚአብሔርን እናመልካለን" የዝማሬ ምሽት 🎉🎉🎉
እግዚአብሔርንም ማምለክ ክፉ መስሎ ቢታያችሁ፥ አባቶቻችሁ በወንዝ ማዶ ሳሉ ያመለኩአቸውን አማልክት ወይም በምድራቸው ያላችሁባቸውን የአሞራውያንን አማልክት ታመልኩ እንደ ሆነ፥ የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡ። እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን። 'መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 24:15'ሰላም የተወደዳችሁ ቅዱሳን ከእግዚያብሔር ከአባታችን ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ። ባለፈው ሳምንት እንደተናገርነው ነገ ምሽት ማለትም ረቡዕ "እግዚያብሔርን እናመልካለን" በሚል እስካሁን የረዳንን እግዚያብሔር ደግሞ በዝማሬ የምናመልክበት ጊዜ ይኖረናል። እንዲሁም አብዛኞቻችን ፈተና የምንጨርስበት ቀን ስለሚሆን ለመምጣት የምገዳደረን ነገር የለም። ስለሆነም ይህንን የዝማሬ ምሽት መቅረትም ሆነ ለመቅረት ማሰብ ትልቅ ወንጀል ነው። 📌ረቡዕ ምሽት ሁላችንም ተያይዘን ፌሎ እንከትማለን።💪 #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመመለስ #በፅድቅ_ኑሮ #በመታመን Follow AASTU ECSF On : Telegram | YouTube | Instagram | TikTok | CounselingBot | I4UBot
4 462
4 462
#Cloth_Sharing
🎉ደረሰ ደረሰ ደረሰ 🎉
በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው ቀን ደረሰ!👖👕
ሰላም ዉድ የሕብረታችን ቤተሰቦች እንደምን ከረማችሁ 👋
በየአመቱ መጨረሻ በጎዳና ላሉ የታረዙ ወንድሞቻችን ካለን የምናካፍልበት ቀን እነሆ የፊታችን ሐሙስ ላይ ይውላል። ቀኑ እስከዛሬ ድረስ በI4U Team አማካኝነት ሲሰበሰቡ የነበሩትን አልባሳት ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የምናካፍልበት ቀን ይሆናል።
👉 በዕለቱም መስጠትን ካስተማረን ከጌታችን ጋር በመሆን እኛም እንድናስብላቸው ያዘዘንን ትዕዛዝ እንፈጽማለን፣ ከመምህራችን መስጠትን በተግባር እንማራለን ❤️
📌 ልብሶቹን የምናጋራው በተለያዩ ስፍራዎች ሲሆን ወደዛ የሚወስደን ባስ 🚌 የሚዘጋጅ ይሆናል። የእርሶ ድርሻ ለአንድ ሰው መሳቅ ምክንያት ለመሆን በመፍቀድ መገኘት ብቻ ነው።
N.B. ለመለገስ ያዘጋጃችሁት ልብስ እስካሁን በእጃችሁ የሚገኝ ከሆነ እስከ ማክሰኞ ማታ ድረስ እዚሁ channel ላይ pin በተደረጉት ስልኮች እየደወላችሁ ማስረከብ ትችላላችሁ።
📆 ሐሙስ ሰኔ 11, 2018.
🕔 2:30
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመመለስ #በፅድቅ_ኑሮ #በመታመን
Follow AASTU ECSF On :
Telegram | YouTube | Instagram | TikTok | CounselingBot | I4UBot
4 462
4 462
ሰላም የጌታ ልጆች እንዴት ናችሁ😊
በዚህ ሳምንት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የሀመር-በና (Hamer-Banna) ህዝቦች እንፀልያለን።
🙏የሀመር-በና ህዝብ🙏
የሀመር እና የበና ህዝቦች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ (በኦሞ ሸለቆ) የሚኖሩ ተመሳሳይ ቋንቋና ባህል ያላቸው አርብቶ አደሮች ናቸው። ኑሯቸው በዋናነት በእንስሳት እርባታ ላይ የተመሰረተ ሲሆን፣ ለግጦሽ ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ (Nomadic) ይኖራሉ። አብዛኞቹ የህብረተሰብ ክፍሎች የተፈጥሮ ቁሶችን (ዛፍ፣ ድንጋይ) እና የተለያዩ እርኩሳን መናፍስትን የሚያመልኩ የባህላዊ እምነት (Animism) ተከታዮች ናቸው። በመሆኑም ከዚህ የጨለማ እስራት ነፃ ወጥተው በቋንቋቸው የተዘጋጀላቸውን
ወንጌል ሰምተው ወደ እውነተኛው ብርሃን እንዲመጡ ጸሎት በእጅጉ ያስፈልጋቸዋል።
ቁጥራዊ መረጃ📊
የህዝብ ቁጥር : 52,000
ቋንቋ : ሀመር-በና
ዋና ሀይማኖት : ባህላዊ እምነት
ወንጌል አማኝ : 1.3%
🤲🏽የጸሎት ርዕሶች🤲🏽
👉 ከተፈጥሮና እርኩሳን መናፍስት አምልኮ ነፃ ወጥተው እውነተኛውን የህይወት ጌታ ክርስቶስን እንዲቀበሉ እንፀልይ።
👉 በቋንቋቸው የተተረጎመውን የእግዚአብሔርን ቃልና ወንጌል ተጠቅመው ወደ እነርሱ የሚሄዱ ቆራጥ አገልጋዮች እንዲነሱ እንፀልይ።
ለሀመር-በና ህዝብ ወደ ክርስቶስ እንዲመጡ በግል ፣ በsmall group ፣ በteam እንጸልይ..
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመመለስ #በፅድቅ_ኑሮ #በመታመን
Follow AASTU ECSF On :
Telegram | YouTube | Instagram | TikTok | CounselingBot | I4UBot
4 462
+2
🚨 #አስቸካይ_የእርዳታ_ጥሪ 🚨
ሰላም እንዴት ናችሁ በጌታ የተወደዳችሁ የህብረታችን አባላት
🚨 ዛሬ ወደናንተ የመጣነው የእያንዳንዳችንን እገዛ የሚሻ አስቸኳይ ጉዳይ ስለገጠመን ነው
👉 ይህም እገዛ የህብረታችን(AASTU ECSF) አባል የሆነው እና በI4U Mobilizers Team ውስጥ ሲያገለግል የነበረው ወንድማችን ሳሚ(2nd year mining student ) አሁን ላይ በሊቢያ ታግቶ ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣት 600,000 ብር ተጠይቋል።
📌 ይህንን ያህል ገንዘብ ቤተሰቦቹ በራሳቸው ማሟለት ስለማይችሉ እኛ ሁላችን ወንድማችንን ወደ ሕብረታችን መልሰን ለማምጣት የተቻለንን ሁሉ እንድናደርግ ስንል በጌታ ፍቅር እናሳስባለን 🙏
📌 ይህንንም ገንዘብ ከራሳችን ከተለያዩ ነገሮች በመቀነስ እንዲሁም ቤተሰቦቻችንም ማረግ ሚችሉት ነገር ካለ ለነሱም በመናገር ሁላችንም ወደሗላ ሳንልና ያለንን ነገር ሳንንቅ ከስር ባስቀመጥነው Account እንድናዋጣ አደራ እንላለን 🙏
📌 ደግሞ ከዚ ሁሉ በላይ ባለበት ቦታ የእግዚአብሔር ጥበቃ እና ርህራሄ እንዲበዛለት፣ እግዚአብሔር ወደ ህብረታችን በሰላም ዳግም እንዲቀላቅለው በትጋት እንድንጸልይ ስንል በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
ለበረከት ሁኑ። የሰላም ሁሉ አምላክ ደህንነታችንን ይጠብቅ።
CBE :
1000679429888
Gedion kifle and/or bitaniya kibru
Telegram | YouTube | Instagram | TikTok | CounselingBot | I4UBot4 462
4 462
4 462
4 462
4 462
✍️እግዚአብሔርን መውደድ
በ አንድ ቤተ መንግስት ውስጥ ብዙ አገልጋዮች ፣ጠባቂዎች፣ ፅዳት ሰራተኞች ሊኖሩ ይችላሉ ለነርሱም ማረፊያ እንዲሆን ብዙ ክፍሎች ብዙ ወንበሮች አሉ፣ ነገር ግን አንድ የተለየ ዙፋን የተለየ ማረፊያ ክፍል ይኖራል ምክንያቱም አንድ ንጉስ ብቻ ነው ያለው። ለሁሉ ነገር ቅድሚያ የሚሰጠው ከማንም በላይ ተሰሚነት ያለው በቤተ መንግስቱ ዙፋን ላይ በኩራት የሚቀመጥ አንድ ንጉስ አለ። ልባችንም እንዲሁ ነው። ብዙ ነገሮች በሕይወታችን ውስጥ ሊኖሩ ይችላሉ፤ ነገር ግን የልባችን ዙፋን የሚገባው ለአንድ ለእግዚአብሔር ብቻ ነው። ታድያ በእኛ ልብ ዙፋን ላይ ማን ነው የተቀመጠው? ለምንስ ነው ይህንን ውድ ቦታችንን የሰጠነው?
Part 2
ሙሉውን ለማንበብ👉 click here👈
Article written by counseling team.
🎊ድምፅ ለማዳመጥ🎊👇
Contact counseling:
@AASTU_Anony_Counseling_bot
Charity bot: @i4u_contact_bot
In person counseling:
For Males : 0954941218
For Females : 0972636930
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመመለስ #በፅድቅ_ኑሮ #በመታመን
Follow AASTU ECSF On :
Telegram | YouTube | Instagram | TikTok | CounselingBot | I4UBot
4 462
4 462
ከዚህ በፊት እንገባበት የነበረው በር ስለታጠረ ዛሬ የምንገባው በጀርባ በኩል ባለው በር ነው ::
Location:https://maps.app.goo.gl/ypfBTCRsHqABUGUa7
4 462
#General_Fellowship
“እነሆም፥ በኢየሩሳሌም ስምዖን የሚባል ሰው ነበረ፥ ይህም ሰው የእስራኤልን መጽናናት ይጠባበቅ ነበር፤ ጻድቅና ትጉህም ነበረ፥ መንፈስ ቅዱስም በእርሱ ላይ ነበረ።” — ሉቃስ 2፥25የተወደዳችሁ ወገንታትስ🥰 እንደምን ቆያችሁን ሁሉ መልካም እንደነበረ እናስባለን። ዛሬ ረቡዕ ምሽት ከ12:00 ጀምሮ እንደሚታወቀው የጋራ የህብረት ጊዜ ስለሚኖረን ሁላችንም በጊዜ እንድንገኝ ይሁን። በዛሬው መረሃ ግብር ላይ ፦ 🧎➡️የፀሎት 🎹የዝማሬ 📜ከቅዱስ ቃሉ በትጋት ስለማገልገል የምንሰማበት ጊዜ ይኖረናል። 📌ስለሆነም ማርፈድም ሆነ መቅረት ፍፁም ያስቆጫል። #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመመለስ #በፅድቅ_ኑሮ #በመታመን Follow AASTU ECSF On : Telegram | YouTube | Instagram | TikTok | CounselingBot | I4UBot
4 462
4 462
4 462
4 462
4 462
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
