EECMYMC-YM
Ir al canal en Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Mostrar más1 136
Suscriptores
+324 horas
+167 días
+2330 días
Archivo de publicaciones
1 138
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው?
በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ #ከባለፈው_ሐሙስ_የቀጠለ_በአሁኑም_ሐሙስ_ነሐሴ_21 የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት ትምህርቱን እንድትካፈሉና ጥያቄአችሁን አቅርባችሁ ምላሽ እንድታገኙ እንጋብዛችኋለን።
ቦታ፡- መካኒሳ መካነ-ኢየሱስ (ትንሹ አዳራሽ)
ሰዓት፡- ከ12:00-1:30
📌እንዲመለስላችሁ የምትፈልጉትን ጥያቄ በዚህ 👉 (@Thursday_Evening_Teaching_bot) bot መላክ ትችላላችሁ ።
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 138
#ረቡዕ_20_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ ወንድሞችን ብታሳስብ፥ በእምነትና በተከተልኸው በመልካም ትምህርት ቃል የምትመገብ የኢየሱስ ክርስቶስ መልካም አገልጋይ ትሆናለህ።”
— 1ኛ ጢሞቴዎስ 4፥6
“If thou put the brethren in remembrance of these things, thou shalt be a good minister of Jesus Christ, nourished up in the words of faith and of good doctrine, whereunto thou hast attained.”
— 1 Timothy 4፥6
1 138
#ማክሰኞ_19_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤”
— መዝሙር 91፥11
“For he shall give his angels charge over thee, to keep thee in all thy ways.”
— Psalms 91፥11
1 138
#ሰኞ_18_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ቤት በጥበብ ይሠራል፥ በማስተዋልም ይጸናል።”
— ምሳሌ 24፥3
“Through wisdom is an house builded; and by understanding it is established:”
— Proverbs 24፥3
1 138
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#ህብረት
#ትምህርት_2
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ነሀሴ 17 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 138
#ቅዳሜ_16_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በዚያም ቀን፦ አቤቱ፥ ተቈጥተኸኛልና፥ ቍጣህንም ከእኔ መልሰሃልና፥ አጽናንተኸኛልምና አመሰግንሃለሁ።”
— ኢሳይያስ 12፥1
“And in that day thou shalt say, O LORD, I will praise thee: though thou wast angry with me, thine anger is turned away, and thou comfortedst me.”
— Isaiah 12፥1
1 138
#አርብ_15_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ ልቤን ደስ አለው፥ ልሳኔም ሐሤት አደረገ፥ ደግሞም ሥጋዬ በተስፋ ያድራል፤”
— ሐዋርያት 2፥26
“Therefore did my heart rejoice, and my tongue was glad; moreover also my flesh shall rest in hope:”
— Acts 2፥26
1 138
Repost from EECMYMC-YM
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው?
በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት ትምህርቱን እንድትካፈሉና ጥያቄአችሁን አቅርባችሁ ምላሽ እንድታገኙ እንጋብዛችኋለን።
ቦታ፡- መካኒሳ መካነ-ኢየሱስ (ትንሹ አዳራሽ)
ሰዓት፡- ከ12:00-1:30
📌እንዲመለስላችሁ የምትፈልጉትን ጥያቄ በዚህ 👉 (@Thursday_Evening_Teaching_bot) bot መላክ ትችላላችሁ ።
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 138
#ሐሙስ_14_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋልና።”
— ዕብራውያን 13፥16
“But to do good and to communicate forget not: for with such sacrifices God is well pleased.”
— Hebrews 13፥16
1 138
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#ህብረት
#ትምህርት_2
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ነሀሴ 17 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 138
#ረቡዕ_13_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሠራዊት አምላክ አቤቱ፥ ጸሎቴን ስማ፤ የያዕቆብ አምላክ ሆይ፥ አድምጥ።”
— መዝሙር 84፥8
“O LORD God of hosts, hear my prayer: give ear, O God of Jacob. Selah.”
— Psalms 84፥8
1 138
10/12/2018
የወጣቶች ፕሮግራም
መጋቢ ሄኖክ
Singleness
ክፍል 1
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
