EECMYMC-YM
الذهاب إلى القناة على Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
إظهار المزيد1 162
المشتركون
+324 ساعات
+77 أيام
+4230 أيام
أرشيف المشاركات
1 163
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#ህብረት
#አዲስ_አመት
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
#ትምህርት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 መስከም 10 2019
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 163
#አርብ_08_01_2019
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ቃሉን ግን የሚጠብቅ ሁሉ በእርሱ የእግዚአብሔር ፍቅር በእውነት ተፈጽሞአል። በእርሱ እንዳለን በዚህ እናውቃለን፤”
— 1ኛ ዮሐንስ 2፥5
“But whoso keepeth his word, in him verily is the love of God perfected: hereby know we that we are in him.”
— 1 John 2፥5
1 163
#ሐሙስ_07_01_2019
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እኔ፥ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ ከእኔ ሌላም የሚያድን የለም።”
— ኢሳይያስ 43፥11
“I, even I, am the LORD; and beside me there is no saviour.”
— Isaiah 43፥11
1 163
#ረቡዕ_06_01_2019
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤”
— ዕብራውያን 3፥14
“For we are made partakers of Christ, if we hold the beginning of our confidence stedfast unto the end;”
— Hebrews 3፥14
1 163
#ማክሰኞ_05_01_2019
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ወደ ልጁ ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥9
“God is faithful, by whom ye were called unto the fellowship of his Son Jesus Christ our Lord.”
— 1 Corinthians 1፥9
1 163
#ሰኞ_04_01_2019
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከእግዚአብሔር በቀር አምላክ ማን ነው? ከአምላካችን በቀር አምላክ ማን ነው?”
— መዝሙር 18፥31
“For who is God save the LORD? or who is a rock save our God?”
— Psalms 18፥31
1 163
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#ህብረት
#አዲስ_አመት
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 መስከም 03 2019
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 163
#ሐሙስ_05_13_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እኔ የአባቴን ትእዛዝ እንደ ጠበቅሁ በፍቅሩም እንደምኖር፥ ትእዛዜን ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራላችሁ።”
— ዮሐንስ 15፥10
“If ye keep my commandments, ye shall abide in my love; even as I have kept my Father's commandments, and abide in his love.”
— John 15፥10
1 163
#የፍቅር_አገልግሎት
ATTENTION
ዛሬ የመስጫ የመጨረሻ ቀን ነው
ቤተሰቦች ዛሬ ይጎበኛሉ
ልዩ የበዓል ድጋፍ ጥሪ
የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና የግሩፓችን አባላት
በእዚህ ሳምንት ለሚከበረው #የ2019 አዲስ አመት_በዓል ከዚህ ቀድሞም እንደሚደረገው አቅም የሌላቸው ቤተሰቦችን በአይነትና በገንዘብ እንደምንደግፍ ይታወቃል።
ይህንን ኣገልግሎት ከቀድሞው በተሻለና በተጠናከርው መልኩ ለማድረግ እንዲያስችለን ሁላችሁም አባላት እንድትሳተፉ ጥሪ እናወርባለን። በመሆኑም
👉ለ 1 ቤተሰብ 3200ብር
👉ግማሹን ለመሸፈን 1600 ሲሆን
Telebirr- 0920600595 befikru Masresha
Hibret -1820412750481016 Befikru
CBE-1000454508258 Luel Teklu Abebe
+251953431108 Leul Teklu
Please send us your sent receipt on telegram
♦️በግልም በቡድንም በመሆን ድጋፋችሁን መስጠት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የምትችሉት ያክልም ድጋፋችሁን መስጠት ትችላላችሁ
ለተጨማሪ መረጃ👇
0920600595
0953431108
0939165104
1 163
#ረቡዕ_04_13_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የእግዚአብሔር ምሕረት ግን ከዘላለም እስከ ዘላለም በሚፈሩት ላይ፥ ጽድቁም በልጅ ልጆች ላይ ነው፤”
— መዝሙር 103፥17
“But the mercy of the LORD is from everlasting to everlasting upon them that fear him, and his righteousness unto children's children;”
— Psalms 103፥17
1 163
#ማክሰኞ_03_13_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር በደልን የማይቈጥርበት በመንፈሱም ሽንገላ የሌለበት ሰው ምስጉን ነው።”
— መዝሙር 32፥2
“Blessed is the man unto whom the LORD imputeth not iniquity, and in whose spirit there is no guile.”
— Psalms 32፥2
1 163
#የፍቅር_አገልግሎት
ATTENTION
ልዩ የበዓል ድጋፍ ጥሪ
የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና የግሩፓችን አባላት
በቀጣይ ሳምንት ለሚከበረው #የ2019 አዲስ አመት_በዓል ከዚህ ቀድሞም እንደሚደረገው አቅም የሌላቸው ቤተሰቦችን በአይነትና በገንዘብ እንደምንደግፍ ይታወቃል።
ይህንን ስራ ከቀድሞው በተሻለና በተጠናከርው መልኩ ለማድረግ እንዲያስችለን ሁላችሁም አባላት እንድትሳተፉ ጥሪ እናወርባለን። በመሆኑም
👉ለ 1 ቤተሰብ 3200ብር
👉ግማሹን ለመሸፈን 1600 ሲሆን
Telebirr- 0920600595 befikru Masresha
Hibret -1820412750481016 Befikru
CBE-1000454508258
Luel Teklu Abebe
+251953431108
Leul Teklu
Please send us your sent receipt on telegram
♦️በግልም በቡድንም በመሆን ድጋፋችሁን መስጠት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የምትችሉት ያክልም ድጋፋችሁን መስጠት ትችላላችሁ
ለተጨማሪ መረጃ👇
0920600595
0953431108
0939165104
1 163
#ሰኞ_02_13_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን ባርኪ፥ ምስጋናውንም ሁሉ አትርሺ፤”
— መዝሙር 103፥2
“Bless the LORD, O my soul, and forget not all his benefits:”
— Psalms 103፥2
