ar
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

الذهاب إلى القناة على Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

إظهار المزيد
1 162
المشتركون
+324 ساعات
+77 أيام
+4230 أيام
أرشيف المشاركات
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #አዲስ_አመት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት #ትምህርት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 መስከም 10 2019 Join us👇 Y
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #አዲስ_አመት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት #ትምህርት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  መስከም  10 2019 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_08_01_2019 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ቃሉን ግን የሚጠብቅ ሁሉ በእርሱ የእግዚአብሔር ፍቅር በእውነት ተፈጽሞአል። በእርሱ እንዳለን በዚህ እናውቃለን፤” — 1ኛ ዮሐንስ 2፥5 “But whoso keepeth his word, in him verily is the love of God perfected: hereby know we that we are in him.” — 1 John 2፥5

#ሐሙስ_07_01_2019 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔ፥ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ ከእኔ ሌላም የሚያድን የለም።” — ኢሳይያስ 43፥11 “I, even I, am the LORD; and beside me there is no saviour.” — Isaiah 43፥11

#ረቡዕ_06_01_2019 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤” — ዕብራውያን 3፥14 “For we are made partakers of Christ, if we hold the beginning of our confidence stedfast unto the end;” — Hebrews 3፥14

#ማክሰኞ_05_01_2019 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ወደ ልጁ ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥9 “God is faithful, by whom ye were called unto the fellowship of his Son Jesus Christ our Lord.” — 1 Corinthians 1፥9

#ሰኞ_04_01_2019 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከእግዚአብሔር በቀር አምላክ ማን ነው? ከአምላካችን በቀር አምላክ ማን ነው?” — መዝሙር 18፥31 “For who is God save the LORD? or who is a rock save our God?” — Psalms 18፥31

photo content
+9

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #አዲስ_አመት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 መስከም 03 2019 Join us👇 Y.b - ht
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #አዲስ_አመት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  መስከም  03 2019 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ሐሙስ_05_13_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔ የአባቴን ትእዛዝ እንደ ጠበቅሁ በፍቅሩም እንደምኖር፥ ትእዛዜን ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራላችሁ።” — ዮሐንስ 15፥10 “If ye keep my commandments, ye shall abide in my love; even as I have kept my Father's commandments, and abide in his love.” — John 15፥10

#የፍቅር_አገልግሎት ATTENTION ዛሬ የመስጫ የመጨረሻ ቀን ነው ቤተሰቦች ዛሬ ይጎበኛሉ ልዩ የበዓል ድጋፍ ጥሪ የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና የግሩፓችን አባላት በእዚህ ሳምንት ለ
#የፍቅር_አገልግሎት ATTENTION ዛሬ የመስጫ የመጨረሻ ቀን ነው ቤተሰቦች ዛሬ ይጎበኛሉ ልዩ የበዓል ድጋፍ ጥሪ የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና የግሩፓችን አባላት በእዚህ ሳምንት ለሚከበረው #የ2019 አዲስ አመት_በዓል ከዚህ ቀድሞም እንደሚደረገው አቅም የሌላቸው ቤተሰቦችን በአይነትና በገንዘብ እንደምንደግፍ ይታወቃል። ይህንን ኣገልግሎት ከቀድሞው በተሻለና በተጠናከርው መልኩ ለማድረግ እንዲያስችለን ሁላችሁም አባላት እንድትሳተፉ ጥሪ እናወርባለን። በመሆኑም 👉ለ 1 ቤተሰብ 3200ብር 👉ግማሹን ለመሸፈን 1600 ሲሆን Telebirr- 0920600595 befikru Masresha Hibret -1820412750481016 Befikru CBE-1000454508258 Luel Teklu Abebe +251953431108 Leul Teklu Please send us your sent receipt on telegram ♦️በግልም በቡድንም በመሆን ድጋፋችሁን መስጠት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የምትችሉት ያክልም ድጋፋችሁን መስጠት ትችላላችሁ ለተጨማሪ መረጃ👇 0920600595 0953431108 0939165104

#ረቡዕ_04_13_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የእግዚአብሔር ምሕረት ግን ከዘላለም እስከ ዘላለም በሚፈሩት ላይ፥ ጽድቁም በልጅ ልጆች ላይ ነው፤” — መዝሙር 103፥17 “But the mercy of the LORD is from everlasting to everlasting upon them that fear him, and his righteousness unto children's children;” — Psalms 103፥17

photo content
+6

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

#ማክሰኞ_03_13_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር በደልን የማይቈጥርበት በመንፈሱም ሽንገላ የሌለበት ሰው ምስጉን ነው።” — መዝሙር 32፥2 “Blessed is the man unto whom the LORD imputeth not iniquity, and in whose spirit there is no guile.” — Psalms 32፥2

#የፍቅር_አገልግሎት ATTENTION ልዩ የበዓል ድጋፍ ጥሪ የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና የግሩፓችን አባላት በቀጣይ ሳምንት ለሚከበረው #የ2019 አዲስ አመት_በዓል ከዚህ ቀድሞም እ
#የፍቅር_አገልግሎት ATTENTION ልዩ የበዓል ድጋፍ ጥሪ የተወደዳችሁ የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶችና የግሩፓችን አባላት በቀጣይ ሳምንት ለሚከበረው #የ2019 አዲስ አመት_በዓል ከዚህ ቀድሞም እንደሚደረገው አቅም የሌላቸው ቤተሰቦችን በአይነትና በገንዘብ እንደምንደግፍ ይታወቃል። ይህንን ስራ ከቀድሞው በተሻለና በተጠናከርው መልኩ ለማድረግ እንዲያስችለን ሁላችሁም አባላት እንድትሳተፉ ጥሪ እናወርባለን። በመሆኑም 👉ለ 1 ቤተሰብ 3200ብር 👉ግማሹን ለመሸፈን 1600 ሲሆን Telebirr- 0920600595 befikru Masresha Hibret -1820412750481016 Befikru CBE-1000454508258 Luel Teklu Abebe +251953431108 Leul Teklu Please send us your sent receipt on telegram ♦️በግልም በቡድንም በመሆን ድጋፋችሁን መስጠት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የምትችሉት ያክልም ድጋፋችሁን መስጠት ትችላላችሁ ለተጨማሪ መረጃ👇 0920600595 0953431108 0939165104

#ሰኞ_02_13_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን ባርኪ፥ ምስጋናውንም ሁሉ አትርሺ፤” — መዝሙር 103፥2 “Bless the LORD, O my soul, and forget not all his benefits:” — Psalms 103፥2