es
Feedback
Queens college HMC

Queens college HMC

Ir al canal en Telegram

Queens' college Hana Mariam Campus Official page for notice and information

Mostrar más
1 685
Suscriptores
-124 horas
+47 días
+3230 días
Archivo de publicaciones
photo content

Final Schedule

ውድ የኩዊንስ ኮሌጅ ሐና ማርያም ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ማክሰኞ (23/10/2018)ውጤት የምትወስዱበት ቀን መሆኑ ይታወቃል ነገር ግን በውስጥ ሥራ መደራረብ ምክንያት ውጤት የማንሰጥ መሆኑን እያሳወቅን የዛሬው ውጤት መውሰጃ ቀን ለሳምንት ያዘዋወርን መሆኑን እንዲሁም ቀጣይ ሳምንት  በተለመደው ፕሮግራማችሁ እንድትወስዱ  እና ከአላስፈላጊ እንግልት ራሳችሁን እንድትታደጉ እናሳውቃለን።                     ሬጅስትራ ቢሮ

photo content

Revised Program

2018 Degree 3rd Tearm Schedule -.docx0.89 KB

ቅሬታዎን ያስገቡ! በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡ ➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ ➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ ➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ ➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡

photo content

ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ይፋ ተደረገ። ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤታቸውን በ https://result.ether
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ይፋ ተደረገ። ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤታቸውን በ https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት መመልከት ይችላሉ። መጀመሪያ የተቀመጠውን ሊንክ ይጫኑ በመቀጠል 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤት መመልከት ይቻላል። ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ/ም

2017 Entry E.C. 3rd Term TVET Program.docx1.08 KB

TVET 2018 Entry 3rd Term schedule2.docx0.47 KB

TVET 2018 Entry 3rd Term schedule1.docx0.47 KB

TVET 2018 Entry 3rd Term schedule.docx0.47 KB

photo content

Day_3_Sene 8 2018_Round 1_2 &3_All Campuses.xlsx

Repost from Tikvah-University
#ExitExamProtocols የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኝ ተማ
#ExitExamProtocols የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡ ➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል። ➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ @tikvahuniversity

Day_2_Sene 5 2018 _Round_1_2 &3_All Campuses.xlsx1.10 KB

የማኔጅመንት ዲፓርትመንት መፈተኛ ቀን እና ስዓት ተያይዟል ። የመፈተኛ ቦታ :- የተለያየ መፈተኛ ጣቢያ ስለሆነ ከታች ከተያያዘው ፋይል ውስጥ ገብታችሁ መፈተኛ ጣቢያችሁን እዩት ግንቦት 5/ 2018 ዓ ም የጠዋት ወይም የከሰዓት በኃላ በሉት ሰዓት ተፈታኝ መሆናችሁ ከታች ካለው ፋይል ጋር ተያይዟል ። ስማችሁ የጠዋትም የከሰዓትም ላይ ካለ በመረጣችሁት ፕሮግራም ላይ መፈተን ትችላላችሁ። የጠዋቱ ፕሮግራም ለይ ሄዳችሁ ብትፈተኑ ግን ይመከራል ። remained Campus code :#AAU የመውጫ ፈተና በአዲሰ አበባ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 5/ 2018 ዓ ም በሰምንት የፈተና ማዕከላት ይሰጣል፡፡ የአዲሰ አበባ ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ የኮድ ስሞች 1.  MC: Main Campus; 6 ኪሎ ካምፓስ 2.  CoBE: College of Business and Economics; FBE ካምፓስ 6 ኪሎ   3.  AAiT: Addis Ababa Institute of Technology Campus; 5 ኪሎ ካምፓስ 4.  CNCS: College of Natural and Computational; 4 ኪሎ ካምፓስ 5.  CHS: College of Health Sciences; ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ካምፓስ 6.  SoC: School of Commerce; ሰንጋ ተራ ካምፓስ 7.  EiABC: Ethiopian Institute of Architecture, Building Construction, and City Development; ልደታ ካምፓስ 8. CVMA ; College of Veterinary Medicine which is located in Debrezeyit Bishofitu.

Day_2_Sene 5 2018 _Round_1_2 &3_All Campuses

Dear all, kindly inform our students to come only for the session they are assigned. There are three sessions as you have already noticed in the excel: Morning Session -1 (2:30-5:00 Local Time), Morning Session -2 (5:30-8:00 Local Time), and Afternoon Session -3(8:30-11:00 Local Time) Yonas Ch Academic V/President