en
Feedback
Queens college HMC

Queens college HMC

Open in Telegram

Queens' college Hana Mariam Campus Official page for notice and information

Show more
1 666
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-730 days
Posts Archive
የተሻሻለው_የ_ቴክኒክና_ሙያ_ትምህርትና_ስልጠና_አዲስ_እውቅና_ፍቃድ_ለመውሰድ_እና_ለማደስ_የሚያገለግል.doc3.48 KB

ውድ የኩዊንስ ኮሌጅ ሐና ማርያም ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ በዚህ ሳምንት ማክሰኞ እና ሐሙስ (26/10/2018) እና (28/10/2018) ውጤት የምትወስዱበት ቀን መሆኑ ይታወቃል ነገር ግን በውስጥ ሥራ መደራረብ ምክንያት ውጤት የማንሰጥ መሆኑን እያሳወቅን የዚህን ሳምንት ውጤት መውሰጃ ቀን ለሳምንት ያዘዋወርን መሆኑን እንዲሁም ቀጣይ ሳምንት  በተለመደው ፕሮግራማችሁ እንድትወስዱ  እና ከአላስፈላጊ እንግልት ራሳችሁን እንድትታደጉ እናሳውቃለን።               ሬጅስትራ ቢሮ

ማስታወቂያ ለሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች የመመረቂያ ቦታ ከዚህ በፊት እንደተገለጸው አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ (6ኪሎ)  ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት መገኘት ይጠበቅባችኋል :: መልካም የምርቃት በዓል ይሁንላችሁ

ማስታወቂያ 1.የድግሪ ተመራቂ ተማሪዎች የመመረቂያ ጽሁፍ (Research ) ያላቀረባችሁ ዛሬ ማለትም በ22/12/2018 ዓ./ም የመጨረሻው ቀን ስለሆነ እንድታቀርቡ እያሳሰብን 2 ሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች የመመረቂያ ቦታ ከዚህ በፊት እንደተገለጸው አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ (6ኪሎ) ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት መገኘት ይጠበቅባችኋል :: መልካም የምርቃት በዓል ይሁንላችሁ

ማስታወቂያ

photo content

ውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን ከታላቅ ይቅርታ ጋ ለዛሬ 8:00 ጀምሮ ጋዋን መውሰድ እንደምትችሉ ፕሮግራም የወጣላችሁ ቢሆንም ከነገ 2:30 ጀምሮ እንድትወስዱና የዛሬው ፕሮግራም እንደተቀየረ እያሳወቅን አላስፈላጊ እንግልት እንዳይደርስባችሁ እናሳስባለን።

photo content

ማሳሰቢያ ሁሉም ተማሪ ለማቅረብ ሲመጣ የኮሌጁን መታወቂይ ይዞ መገኘት ይጠበቅበታል ሁሉንም ክፍያ ማጠናቀቅ አለባችሁ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት መገኘት ይጠበቅባችኋል

+5
3_Shishay_Haylemelekot_10_Hana_Maryam_Campus_Selected_Title_.xlsx0.24 KB

ሰላም እንዴት አደራችሁ? ተማሪዎቻችን ከነገ ሀሙስ 14/12/2018 ዓ/ም ጀምሮ የምርቃት ጥናታቸዉን እንደሚያቀርቡ እና እንዲዘጋጁ ቀደም ብላችሁ ማሳወቃችሁ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ፕሮግራሙን የላክን መሆኑን እየገለጽን ተማሪዎች እንዳይጉላሉ ቀኑን እና ሰዓቱን አስተካክላችሁ ሀሙስ፤ ዓርብ እና ማክሰኞ ብቻ በማድረግ ከጥብቅ ማሳሰቢያ ጋር ለተማሪዎች እንዲታሳዉቁ እና ሰዓት እና ቀኑን ከአስተካከላችሁ በኋላ ለፕሬዝዳንት ጽ/ቤት እና ለእኔ መልሳችሁ እንዲትልኩ እያሳወቅን በየካምፓሳችሁ ለተመደቡ ፈታኞች በመደወል ፕሮግራሙን እንዲታሳዉቁ እናሳዉቃለን፡፡

photo content

photo content

መጽሔቱ ላይ ስማችሁ እና ፎቷቹህ የሌለ በአስቸኳይ መታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን

hana jpg.rar103.85 MB

Video from abebe derese

photo content

photo content

የDegree መፅሄቱ ላይ የፎቶ፤የስም፤የጥቅስ እና የተለያዩ ችግሮች ካሉበት እስከ 09/12/18 ዓ/ም ዲን ቢሮ ድረስ በመምጣት ከመታተሙ በፊት መጥታችሁ እንድታስተካክሉ እናሳስባልን፡

Final Queens (2).pdf190.10 MB